2 Kings 6:22 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንሱ ድማ፡ ኣይትወቕዖም፡ ኢሉ መለሰ። ነቶም ብሰይፊካን ብቀስቲካን ዝማረኽካዮም ክትወቕዖም ትደሊ ዲኻ? ክበልዑን ክሰትዩን ናብ ጎይታኦም ክኸዱን እንጌራን ማይን ኣብ ቅድሚኦም ኣንብሩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እርሱም፥ “በሰይፍህና በቀስትህ የማረክሃቸውን ግደል እንጂ በሰይፍህና በቀስትህ የማረክሃቸው አይደሉምና አትግደላቸው። ይልቁንስ እንጀራና ውኃ በፊታቸው አቅርብላቸው፤ በልተውና ጠጥተውም ወደ ጌታቸው ይመለሱ” አለው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እርሱም። አትግደላቸው፤ በሰይፍህና በቀስትህ የማረክኸውን ትገድል ዘንድ ይገባሃልን? እንጀራና ውኃ በፊታቸው አኑርላቸው፥ በልተውና ጠጥተውም ወደ ጌታቸው ይሂዱ አለው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ኤልሳዕም “አይሆንም! እንኳን እነዚህን፥ በሰይፍህና በቀስትህ የማረክኻቸውን ወታደሮች መግደል አይገባህም፤ ይልቅስ የሚበሉትና የሚጠጡትን ምግብ አቅርብላቸውና ወደ ንጉሣቸው ተመልሰው እንዲሄዱ አድርግ” አለው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኤልሳእ፥ “ቱይት ዎፓ! ሀዋንቱ አትና፥ ኔን ነ ማሻንነ ነ ዎንዳፍያን ኦሞዴዳዋንታካ ዎናዉ በሰና። ኡንቱንቱ ሚደ ኡሺደ ባረንቱ ጎዳኮ ባናዳን፥ ኡክነ ሃነ ኡንቱንቱ ስን አ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Elssaa'i, «tuytti wod'oppa! Hawanttu attina, neeni ne mashshaaninne ne wonddaafiyaan omoodeeddawanttakka wod'anaw bessena. Unttunttu miide ushiidde barenttu godaakko baanaadan, ukitsaanne haatsaanne unttunttu sintsa aatsa» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Elssa7ikka, «Wodhoppa; ne mashshaninne tooran di7a ehidayta wodhanaas nees bessizee? Ane ne ha7i isttas maanaazinne uyanaaz imma; istti miidinne uyidi gede ba godaakko betto!» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኤልሳኢካ፥ «ዎፓ፤ ኔ ማሻኒኔ ቶራን ዲኣ ኤሂዳይታ ዎናስ ኔስ ቤሲዜ? ኣኔ ኔ ሃኢ ኢስታስ ማናዚኔ ኡያናዝ ኢማ፤ ኢስቲ ሚዲኔ ኡዪዲ ጌዴ ባ ጎዳኮ ቤቶ!» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤልስ፥ “አካይ፥ ዎፓ! ሀር አቶሽን፥ ኔኒ ነ ማሻንነ ነ ዶንግያን ድእዳይሳታካ ዎናዉ በሰና። ኤንቲ ምድ ኡይድ ባንታ ጎዳኮ ባና መላ ካ ኤንታ ሙዛ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Elsi, “Akay, wodhopa! Hari attoshin, neeni ne mashshaninne ne dongiyan di77idaysataka wodhanaw bessenna. Enti midi uyidi banta godaako baana mela kathi enta muza” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እርሱም፣ “አትግደላቸው፤ ለመሆኑ በሰይፍህና በቀስትህ የማረክሃቸውን ትገድላቸው ዘንድ ይገባሃልን? አሁንም የሚበሉትንና የሚጠጡትን አስቀርብላቸው፤ በልተው ጠጥተውም ወደ ጌታቸውም ይሂዱ” አለው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ኤልሳዕም “አይሆንም! እንኳን እነዚህን፥ በሰይፍህና በቀስትህ የማረክኻቸውን ወታደሮች መግደል አይገባህም፤ ይልቅስ የሚበሉትና የሚጠጡትን ምግብ አቅርብላቸውና ወደ ንጉሣቸው ተመልሰው እንዲሄዱ አድርግ” አለው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንሱ ድማ “ኣይትቕተሎም፥ ነቲ ብሰይፍኻን ብቐስትኻን ዝማረኽካዮ ሰብ እኳ ዘይትቐትሎ! እኳ ደኣ በሊዖምን ሰትዮምን ናብ ጐይታኦም ክምለሱስ እንጀራን ማይን ኣቕርበሎም” በሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንሱ ድማ፡ ኣይትቕተሎም፡ ነቲ ብሴፍካን ብቐስትኻን ዝማረኽካዮኸ፡ ንስኻ ትቐትሎዶ በሊዖምን ሰትዮን ግዳ ናብ ጐይታኦም ኪምለሱስ፡ ኣብ ቅድሚኦም ግዳ እንጌራን ማይን ኣቕርበሎም፡ በለ። |