2 Kings 6:20 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣብ ሰማርያ ምስ በጽሑ ድማ፡ ኤሊሳ፡ እግዚኣብሄር፡ ነዞም ሰባት እዚኣቶም ምእንቲ ኺርእዩ፡ ኣዒንቲ ክፈቶም። እግዚኣብሄር ድማ ኣዒንቶም ከፊቱ ረኣዩ። እንሆ ድማ ኣብ ማእከል ሰማርያ ነበሩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ወደ ሰማ​ር​ያም በገቡ ጊዜ ኤል​ሳዕ፥ “አቤቱ፥ ያዩ ዘንድ የእ​ነ​ዚ​ህን ሰዎች ዐይ​ኖች ግለጥ” አለ፤ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ዐይ​ኖ​ቻ​ቸ​ውን ገለጠ፤ እነ​ር​ሱም አዩ። እነ​ሆም፥ በሰ​ማ​ርያ መካ​ከል እን​ዳሉ ዐወቁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ወደ ሰማርያም በገቡ ጊዜ ኤልሳዕ። አቤቱ፥ ያዩ ዘንድ የእነዚህን ሰዎች ዓይኖች ግለጥ አለ፤ እግዚአብሔርም ዓይኖቻቸውን ገለጠ፥ እነርሱም አዩ። እነሆም፥ በሰማርያ መካከል ነበሩ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ወደ ከተማይቱም እንደ ገቡ ኤልሳዕ “እግዚአብሔር ሆይ! ማየት እንዲችሉ ዐይኖቻቸውን ግለጥላቸው!” ሲል ጸለየ፤ እግዚአብሔርም ዐይኖቻቸውን በከፈተላቸው ጊዜ በሰማርያ ውስጥ መሆናቸውን ተረዱ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኡንቱንቱ ሳማርያ ካታማ ገሎሳናካ ኤልሳእ፥ “አቤት መና ጎዳዉ፥ ሀ አሳቱ ጼላናዳን ኡንቱንቱ አይፍያ ዶያ” ያጌዳ። መና ጎዳይ ኡንቱንቱ አይፍያ ዶይና፥ ኡንቱንቱ ሳማርያ ግዶን ደእያዋ በኤድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Unttunttu Samaariyaa katamaa gelosaannakka Elssaa'i, «Abeet Med'ina Godaw, ha asatuu s'eelanaadan unttunttu ayfiyaa dooyaa» yaageedda. Med'ina Goday unttunttu ayfiyaa dooyina, unttunttu Samaariyaa giddon de'iyaawaa be'eeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Istti biidi he katamayo geliin Elssa7i «GODAWU! Hayti xeellana mala ne istta ayfe doya» gides. GODAYKKA istta ayfe doydes; isttika bantti Samaariya giddon dizayssa be7ida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስቲ ቢዲ ሄ ካታማዮ ጌሊን ኤልሳኢ «ጎዳዉ! ሃይቲ ጼላና ማላ ኔ ኢስታ ኣይፌ ዶያ» ጊዴስ። ጎዳይካ ኢስታ ኣይፌ ዶይዴስ፤ ኢስቲካ ባንቲ ሳማሪያ ጊዶን ዲዛይሳ ቤኢዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤንቲ ሳማረ ካታማ ገልዳ ዎደ ኤልስ፥ “አቤት ጎዳዉ፥ ሀ አሳት ፄላና መላ ኤንታ አይፍያ ዶያ” ያግስ። ጎዳይ ኤንታ አይፍያ ዶይን፥ ሄኮ፥ ኤንቲ ሳማረ ግዶን ደኤይሳ በእዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Enti Samaare katamaa gelida wode Elsi, “Abeeti Godaw, ha asati xeellana mela enta ayfiya dooya” yaagis. Goday enta ayfiya dooyin, Heko, enti Samaare giddon de7eysa be7idosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ወደ ከተማዪቱም ከገቡ በኋላ ኤልሳዕ፣ “ እግዚአብሔር ሆይ፤ እንዲያዩ የእነዚህን ሰዎች ዐይን ክፈት” አለ። እግዚአብሔርም ዐይኖቻቸውን ከፈተ። እነርሱም በሰማርያ ውስጥ መሆናቸውን አዩ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ወደ ከተማይቱም እንደ ገቡ ኤልሳዕ “እግዚአብሔር ሆይ! ማየት እንዲችሉ ዐይኖቻቸውን ግለጥላቸው!” ሲል ጸለየ፤ እግዚአብሔርም ዐይኖቻቸውን በከፈተላቸው ጊዜ በሰማርያ ውስጥ መሆናቸውን ተረዱ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣብ ሰማርያ ምስ ኣተዉ ኸዓ፥ ኤልሳዕ “ኦ እግዚኣብሄር! ምእንቲ ኽሪኡስ ኣዒንቶም ክፈት” ኢሉ ፀለየ። እግዚኣብሄር ድማ ኣዒንቶም ከፈተሎም እሞ፥ ኣብ ማእኸል ሰማርያ ኸም ዘለዉ ረአዩ።
Amharic Tigrinya 2011 ኰነ ኸኣ፡ ኣብ ሰማርያ ምስ ኣተው፡ ኤልሳእ፡ ዎ እግዚኣብሄር፡ ኪርእዩስ ኣዒንቲ እዚኣቶም ክፈት፡ በለ። እግዚኣብሄር ድማ ኣዒንቶም ከፈተሎም እሞ ረኣዩ፡ እንሆ ድማ፡ ኣብ ማእከል ሰማርያ ነበሩ።