2 Kings 6:18 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ናብኡ ምስ ወረዱ ድማ፡ ኤሊዛ ናብ እግዚኣብሄር ጸለየ፡ ነዚ ህዝቢ እዚ ብዓይነ-ስውር ውቕዖ። ከም ቃል ኤሊዛ ድማ ብዓይነ ስውር ወቕዖም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ወደ እርሱም በወረዱ ጊዜ ኤልሳዕ፥ “አቤቱ፥ እነዚህን ሰዎች አሳውራቸው” ብሎ ወደ እግዚአብሔር ጸለየ። ኤልሳዕም እንደ ተናገረው ቃል አሳወራቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ወደ እርሱም በወረዱ ጊዜ ኤልሳዕ። ይህን ሕዝብ ዕውር ታደርገው ዘንድ እለምንሃለሁ ብሎ ወደ እግዚአብሔር ጸለየ። ኤልሳዕም እንደ ተናገረው ቃል ዕውር አደረጋቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሶርያውያንም ወደ እርሱ በወረዱ ጊዜ ኤልሳዕ “እግዚአብሔር ሆይ! እነዚህ ሰዎች እንዲታወሩ አድርግ!” ብሎ ጸለየ፤ እግዚአብሔርም የኤልሳዕን ጸሎት በመስማት፥ ዐይኖቻቸው እንዲታወሩ አደረገ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሶረቱ አ ቦላ ዬዳ ዎደ ኤልሳእ፥ “ሀ አሳ አይፍያ ቆቅሳርኪ” ያጊደ መና ጎዳ ዎሴዳ። ኤልሳእ ዎሴዳዋዳን መና ጎዳይ ኡንቱንቱ አይፍያ ቆቅሴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Sooretuu Aa bolla yeedda wode Elssaa'i, «Ha asaa ayfiyaa k'ook'issaarikkii» yaagiide Med'ina Godaa woosseedda. Elssaa'i woosseeddawaadan Med'ina Goday unttunttu ayfiyaa k'ook'isseedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Aaraame ola asay duge wodhdhidi izakko yishin Elssa7i be7idi, «GODOO! Ne hayssa deraa qooqissa» giidi woossides; hessa gishshas Elssa7i woossida mala GODAY istta qooqisides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣራሜ ኦላ ኣሳይ ዱጌ ዎዲ ኢዛኮ ዪሺን ኤልሳኢ ቤኢዲ፥ «ጎዶ! ኔ ሃይሳ ዴራ ቆቂሳ» ጊዲ ዎሲዴስ፤ ሄሳ ጊሻስ ኤልሳኢ ዎሲዳ ማላ ጎዳይ ኢስታ ቆቂሲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሶረት እያ ተቅዳ ዎደ ኤልስ፥ “ሀ አሳታ አይፍያ ቆቅሳርክ” ያግድ ጎዳ ዎስስ። ኤልስ ዎስዳይሳዳ ጎዳይ ኤንታ አይፍያ ቆቅስስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Sooreti iya teqida wode Elsi, “Ha asata ayfiya qooqisarki” yaagidi Godaa woossis. Elsi woossidaysada Goday enta ayfiya qooqisis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሶርያውያንም ወርደው ወደ እርሱ ሲመጡ ኤልሳዕ፣ “ይህን ሕዝብ ዕውር አድርገው” ብሎ ወደ እግዚአብሔር ጸለየ። ስለዚህ ኤልሳዕ በጠየቀው መሠረት እግዚአብሔር ዕውር አደረጋቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሶርያውያንም ወደ እርሱ በወረዱ ጊዜ ኤልሳዕ “እግዚአብሔር ሆይ! እነዚህ ሰዎች እንዲታወሩ አድርግ!” ብሎ ጸለየ፤ እግዚአብሔርም የኤልሳዕን ጸሎት በመስማት፥ ዐይኖቻቸው እንዲታወሩ አደረገ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቶም ሰራዊት ሶርያ ናብኡ ኣቢሎም ምስ ወረዱ ኸዓ ኤልሳዕ “እልምነካ ኣለኹ፤ ነዚ ህዝቢ እዙይ ኣዕውሮ” ኢሉ ናብ እግዚኣብሄር ፀለየ። ከምቲ ቓል ኤልሳዕ ድማ ኣዕወሮ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ናብኡ ምስ ወረዱ ኸኣ፡ ኤልሳእ፡ እልምነካ ኣሎኹ፡ ነዚ ህዝቢ እዚ ብዑረት ውቕዓዮ፡ ኢሉ ናብ እግዚኣብሄር ጸለየ። ከምቲ ቓል ኤልሳእ ድማ ብዑረት ወቕዖም። |