2 Kings 6:15 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቲ ባርያ እቲ ሰብ ኣምላኽ ኣንጊሁ ተንሲኡ ምስ ወጸ ድማ፡ እንሆ፡ ኣፍራስን ሰረገላታትን ሒዞም ነታ ኸተማ ኸቢቦምዋ ነበረ። ባርያኡ ድማ፡ ወዮ ጐይታይ! ከመይ ኢና ክንሰርሕ?
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የኤ​ል​ሳ​ዕም ሎሌ ማለዳ ነቃ፤ ተነ​ሥ​ቶም በወጣ ጊዜ፥ እነሆ፥ በከ​ተ​ማ​ዪቱ ዙሪያ ጭፍ​ሮች ከተ​ማ​ዋን ከብ​በ​ዋት አየ። ፈረ​ሶ​ችና ሰረ​ገ​ሎ​ችም ነበሩ። ሎሌ​ውም፥ “ጌታዬ ሆይ፥ ወዮ! ምን እና​ድ​ርግ?” አለው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የእግዚአብሔር ሰው ሎሌ ማለዳ ተነሥቶ በወጣ ጊዜ፥ እነሆ፥ በከተማይቱ ዙሪያ ጭፍራና ፈረሶች ሰረገሎችም ነበሩ። ሎሌውም። ጌታዬ ሆይ፥ ወዮ! ምን እናደርጋለን? አለው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በማግስቱም ማለዳ የኤልሳዕ አገልጋይ ከመኝታው ተነሥቶ፥ ከቤት ሲወጣ በፈረሶችና በሠረገሎች የታጀቡ የሶርያ ወታደሮች ከተማይቱን መክበባቸውን አየ፤ ወደ ኤልሳዕም ተመልሶ ድምፁን ከፍ በማድረግ “ጌታዬ ወዮ! ምን ማድረግ ይሻለናል?” ሲል ጠየቀው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ጾሳ አሳ ኤልሳአ ቆማይ ዎንተ ጋላስ ጉራና ደንዲደ፥ ካረ ከስያ ዎደ፥ ኦላንቻቱ ፓራቱዋናነ ፓራ ጋረቱዋና ካታማ ዶድ ዎድኖ። ሄ ቆማይ፥ “አየ አና ኑኖ! ታ ጎዳዉ፥ ኑን ዋናኔ?” ያጊደ ኦቼዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) S'oossaa asaa Elssaa'a k'oomay wonttetsa gallassi guuraanna denddiide, kare kesiyaa wode, olanchchatuu paratuwaananne paraa gaaretuwaana katamaa dooddi wotseeddino. He k'oomay, «Aayye ana nuunoo! Ta godaw, nuuni waananee?» yaagiide oochcheedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Xoossa nabezas aylley wonttara izi kare kezishin parataninne para-gaaretan minnida wolqqama olanchchati katamayo yuuyi aadhdhi dizayssa be7idi, «Godoo! Nu ay ooththiko lo7o?» giidi oychchides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጾሳ ናቤዛስ ኣይሌይ ዎንታራ ኢዚ ካሬ ኬዚሺን ፓራታኒኔ ፓራ-ጋሬታን ሚኒዳ ዎልቃማ ኦላንቻቲ ካታማዮ ዩዪ ኣ ዲዛይሳ ቤኢዲ፥ «ጎዶ! ኑ ኣይ ኦኮ ሎኦ?» ጊዲ ኦይቺዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤልሳ አይለይ ዎንተ ጋላስ ጉራ ደንድድ፥ ካረ ከይያ ዎደ፥ ኦላንቾት ፓራታራነ ፓራ ጋረታራ ካታማ ተቅዶሶና። ሄ አይለይ፥ “ሄኮ፥ ኑኒ ይዳ! ታ ጎዳዉ፥ ኑ ዋንኖ?” ያግድ ኦይችስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Elsa aylley wontetha gallas guura dendidi, kare keyiya wode, olanchoti parataranne para gaaretara katamaa teqidosona. He aylley, “Heko, nuuni dhayida! Ta godaw, nu waanino?” yaagidi oychis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የእግዚአብሔር ሰው አገልጋይ በማለዳ ተነሥቶ ወደ ውጭ ሲወጣ፣ በፈረሶችና በሠረገሎች የተጠናከረ ሰራዊት ከተማዪቱን ከብቧት ነበር። አገልጋዩም “ጌታዬ ሆይ፤ ምን ማድረግ ይሻለናል?” ሲል ጠየቀ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በማግስቱም ማለዳ የኤልሳዕ አገልጋይ ከመኝታው ተነሥቶ፥ ከቤት ሲወጣ በፈረሶችና በሠረገሎች የታጀቡ የሶርያ ወታደሮች ከተማይቱን መክበባቸውን አየ፤ ወደ ኤልሳዕም ተመልሶ ድምፁን ከፍ በማድረግ “ጌታዬ ወዮ! ምን ማድረግ ይሻለናል?” ሲል ጠየቀው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቲ ሓሽከር ኤልሳዕ ኣንጊሁ ተሲኡ ምስ ወፀ ኸዓ፥ እንሆ ሰራዊት ምስ ኣፍራስን ሰረገላታትን ነታ ኸተማ ኸቢቦምዋ ነበሩ። ሽዑ ንኤልሳዕ “ኣየ ጐይታይ! እንታይ ክንገብር ኢና?” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011 እቲ ጊልያ ናይ ኣምላኽ ሰብ ኣንጊሁ ተንሲኡ ምስ ወጸ ኸኣ፡ እንሆ፡ ሰራዊት ምስ ኣፍራስን ሰረገላታትን ነታ ኸተማ ኸቢብዋ ነበረ። እቲ ጊልያኡ ድማ፡ ኣየ ጐይታይ፡ እንታይ ክንገብር ኢና በሎ።