2 Kings 6:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንጉስ እስራኤል ድማ፡ ሓንሳብ ወይ ክልተ ግዜ ኣይኰነን፡ ናብታ እቲ ናይ ኣምላኽ ሰብ ዝመዘዘላ ቦታ ልኢኹ ኣጠንቀቖ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የእስራኤልም ንጉሥ ኤልሳዕ ወደ ነገረው ስፍራ ላከ፤ አንድ ጊዜም ሳይሆን፥ ሁለት ጊዜም ሳይሆን በዚያ ራሱን አዳነ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የእስራኤልም ንጉሥ የእግዚአብሔር ሰው ወደ ነገረው ስፍራ ሰደደ፤ አንድ ጊዜም ሳይሆን፥ ሁለት ጊዜም ሳይሆን በዚያ ራሱን አዳነ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ስለዚህም የእስራኤል ንጉሥ በዚያ የሚኖሩትን ወታደሮቹን ስላስጠነቀቃቸው ነቅተው ይጠባበቁ ነበር፤ ይህም ድርጊት ብዙ ጊዜ በተደጋጋሚ ተፈጸመ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋ ድራዉ፥ እስራኤልያ ካቲ ጾሳ ብታኒ ማላቴዳ ሳኣ ኪቲደ፥ ያን ደእያ አሳይ ናገታናዳን ሀሳይሴዳ። ካትያ ናገታና ማላ፥ ኤልሳእ ዎድያን ዎድያን ሀሳይሴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaa diraw, Israa'eeliyaa kaatii S'oossaa bitanii malaateedda sa'aa kiittiide, yaan de'iyaa Asay naagettanaadan hassayisseedda. Kaatiyaa naagettana mala, Elssaa'i wodiyaan wodiyaan hassayisseedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gishshas Isra7eele kawozi Xoossa asi izas yootidasohoza xomosana mala as kiittides; Elssa7ikka kawozi heytantta mala sohotappe bana naagana mala zaari zaari qofsides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳ ጊሻስ ኢስራኤሌ ካዎዚ ጾሳ ኣሲ ኢዛስ ዮቲዳሶሆዛ ጾሞሳና ማላ ኣስ ኪቲዴስ፤ ኤልሳኢካ ካዎዚ ሄይታንታ ማላ ሶሆታፔ ባና ናጋና ማላ ዛሪ ዛሪ ቆፍሲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳ ግሾ፥ እስራኤለ ካዎይ ፆሳ አስ ማልዳ በሳ አሰ ኪትድ፥ ያን ደእያ አሳይ ናገታና መላ ኦድስ። ካዎይ ናገታና መላ ኤልስ ዎደን ዎደን ኦዴስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gisho, Isra7eele kawoy Xoossaa asi mallida bessaa ase kiittidi, yan de7iya asay naagetana mela odis. Kawoy naagetana mela Elsi woden woden odees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስለዚህ የእስራኤል ንጉሥ የእግዚአብሔር ሰው የነገረውን ቦታ አስቃኘ፤ ኤልሳዕም ንጉሡን እንደዚህ ካሉት ቦታዎች ራሱን እንዲጠብቅ ከአንድ ሁለት ጊዜ በላይ አስጠነቀቀው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ስለዚህም የእስራኤል ንጉሥ በዚያ የሚኖሩትን ወታደሮቹን ስላስጠነቀቃቸው ነቅተው ይጠባበቁ ነበር፤ ይህም ድርጊት ብዙ ጊዜ በተደጋጋሚ ተፈጸመ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ስለዙይ ንጉስ እስራኤል ነታ ብናይ እግዚኣብሄር ሰብ ዝተነግረቶ ቦታ ይሕልዋ ነበረ። ኤልሳዕ ሓንሳእ ጥራሕ ዘይኮነስ ደጋጊሙ የጠንቅቖ ነበረ እሞ፥ ኣብኡ ርእሱ ኣድሓነ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ ንጉስ እስራኤል ድማ ናብታ እቲ ናይ ኣምላኽ ሰብ ዝነገሮን ዝመዐዶን ቦታ ይሰድድ ነበረ፡ ኣብኣ ኸኣ ሓንሳእ ክልተ ሳዕ ጥራይ ዘይኰነ ንርእሱ ተጠንቀቐ። |