2 Kings 5:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንጉስ እስራኤል ነታ ደብዳበ ምስ ኣንበባ ድማ፡ ክዳውንቱ ቀዲዱ፡ እዚ ሰብኣይ እዚ ንሓደ ሰብኣይ ካብ ለምጺ ኬሕውዮ ናባይ ልኢኹ፡ ክቐትልን ከንብሮን ኣምላኽ ድየ።? ስለዚ ኣስተውዕሉ እሞ ከመይ ጌሩ ኣንጻረይ ባእሲ ከም ዝደሊ ርኣዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የእስራኤልም ንጉሥ ደብዳቤውን ባነበበ ጊዜ ልብሱን ቀድዶ፥ “ሰውን ከለምጹ እፈውስ ዘንድ ይህ ሰው ወደ እኔ መስደዱ እኔ በውኑ ለመግደልና ለማዳን የምችል አምላክ ነኝን? ተመልከቱ፥ የጠብ ምክንያት እንደሚፈልግብኝ ተመልከቱ” አለ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የእስራኤልም ንጉሥ ደብዳቤውን ባነበበ ጊዜ ልብሱን ቀድዶ። ሰውን ከለምጹ እፈውስ ዘንድ ይህ ሰው ወደ እኔ መስደዱ እኔ በውኑ ለመግደልና ለማዳን የምችል አምላክ ሆኜ ነውን? ተመልከቱ፥ የጠብ ምክንያትም እንደሚፈልግብኝ እዩ አለ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የእስራኤልም ንጉሥ ደብዳቤውን ባነበበ ጊዜ በቁጣ ልብሱን ቀደደ፤ ድምፁንም ከፍ አድርጎ “የሶርያ ንጉሥ ይህን ሰው እንደምፈውስለት አድርጎ እንዴት ይገምታል? እኔ ሰውን ከቆዳ በሽታ እፈውስ ዘንድ የማዳንና የመግደል ሥልጣን ያለኝ እግዚአብሔር መሰልኩትን? በእርግጥ ይህ አባባል ከእኔ ጋር ጠብ መፈለጉን በግልጥ ያሳያል!” አለ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እስራኤልያ ካቲ ዳብዳቢያ ናባቤዳ፤ ኤለካ ዳጋሚደ፥ ባረ ማዩዋ ፔደ፥ ሀዋዳን ያጌዳ፥ “ታን አ ዎናዉነ ፓናዉነ ጾሴየ? ታን እት አሳ አ ዎልቃማ ኦሉዋ ሀርግያፐ ፓና ማላ፥ ሀ ብታኒ ታኮ አያዉ ኪቲ? እ ታናና ዋላቀታናዉ ጋሱዋ ኮይያዋ በእተ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Israa'eeliyaa kaatii dabddaabbiyaa nabbabeedda; ellekka dagammiide, bare mayuwaa peed'iide, hawaadan yaageedda, «Taani Aa wod'anawunne patsanawunne S'oosseeyye? Taani itti asaa Aa wolk'k'aama Oolluwaa harggiyaappe patsana mala, ha bitanii taakko ayaw kiittii? I taananna walak'ettanaw gaasuwaa koyiyaawaa be'ite» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Isra7eele kawozi dabdaabbeza nababida mala ba may7o daakkidi «Tani iza inchchirachcha hargefe paththana mala izi taakko yeddanaas tani wodhada paththana dandayza Xoossee? Hayssa izi tanara ooyettana koyzayssa be7ite» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስራኤሌ ካዎዚ ዳብዳቤዛ ናባቢዳ ማላ ባ ማይኦ ዳኪዲ «ታኒ ኢዛ ኢንቺራቻ ሃርጌፌ ፓና ማላ ኢዚ ታኮ ዬዳናስ ታኒ ዎዳ ፓና ዳንዳይዛ ጾሴ? ሃይሳ ኢዚ ታናራ ኦዬታና ኮይዛይሳ ቤኢቴ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እስራኤለ ካዎይ ዳብዳብያ ናባብዳ ዎደ፥ ባ ማኡዋ ዳክድ፥ “ታኒ እያ ዎናዉነ ፓናዉ ፆሰዬ? ታኒ እስ አስ እያ ጎጋ ሀርገፈ ፓና መላ ሀ አደይ ታኮ አይስ ኪትዴ? እ ታራ ኦየታናዉ ጋሶ ኮየይሳ በእተ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Isra7eele kawoy dabdaabiya nabbabida wode, ba ma7uwa daakidi, “Taani iya wodhanawunne pathanaw Xoosseyee? Taani issi asi iya goga hargefe pathana mela ha addey taako ayis kiittidee? I taara ooyetanaw gaaso koyeysa be7ite” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የእስራኤልም ንጉሥ ደብዳቤውን ወዲያው እንዳነበበ ልብሱን ቀድዶ፣ “ከለምጽ እንድፈውሰው ይህን ሰው ወደ እኔ መላኩ እኔ ገድዬ ማዳን የምችል አምላክ ሆኜ ነውን? እንግዲህ ጠብ ሲፈልገኝ እዩ!” አለ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የእስራኤልም ንጉሥ ደብዳቤውን ባነበበ ጊዜ በቊጣ ልብሱን ቀደደ፤ ድምፁንም ከፍ አድርጎ “የሶርያ ንጉሥ ይህን ሰው እንደምፈውስለት አድርጎ እንዴት ይገምታል? እኔ ሰውን ከቈዳ በሽታ እፈውስ ዘንድ የማዳንና የመግደል ሥልጣን ያለኝ እግዚአብሔር መሰልኩትን? በእርግጥ ይህ አባባል ከእኔ ጋር ጠብ መፈለጉን በግልጥ ያሳያል!” አለ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቲ ንጉስ እስራኤል ነታ መልእኽቲ ምስ ኣንበባ፥ ክዳውንቱ ቐዲዱ “ነዚ ሰብኣይ እዙይ ካብ ለምፁ ኸሕውዮ ኢሉ ዝሰደደለይ፥ ዝቐትልን ዘሕውንስ፥ ኣነዶ ኣምላኽ እየ? ንሱ ምኽንያት ባእሲ ይደልየለይ ከም ዘሎዶ፥ ትሪኡ ኣለኹም” በለ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኰነ ድማ፡ እቲ ንጉስ እስራኤል ነታ ደብዳበ ምስ ኣንበባ፡ ክዳውንቱ ቐዲዱ፡ ነዚ ሰብኣይ እዚ ኻብ ለምጺ ኽሕውዮ ኢሉ ዝሰደደለይ፡ ዝቐትልን ዘሕውንሲ፡ ኣነዶ ኣምላኽ እየ ንሱ ምኽንያት ጥራይ ይደልየኒ ኸም ዘሎ፡ በጃኹም፡ ፍለጡን ርኣዩን፡ በለ። |