2 Kings 5:27 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ስለዚ ለምጺ ንእማን ንዓኻን ኣብ ዘርእኻን ንዘለኣለም ኪጸንዕ እዩ። ከም በረድ ጻዕዳ ለምጻም ድማ ካብ ገጹ ርሓቐ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ነገር ግን የንዕማን ለምጽ በአንተና በዘርህ ላይ፥ ለዘለዓለም ይመለስ” አለው። እንደ በረዶም ለምጻም ሆኖ ከእርሱ ዘንድ ወጣ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እንግዲህስ የንዕማን ለምጽ በአንተ ላይ፥ ለዘላለምም በዘርህ ላይ ይጣበቃል አለው። እንደ በረዶም ለምጻም ሆኖ ከእርሱ ዘንድ ወጣ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከዚህም የተነሣ እነሆ፥ የንዕማን የቆዳ በሽታ ወደ አንተ ይተላለፋል፤ አንተና ዘሮችህ ለዘለዓለም ከዚያ በሽታ አትነጹም!” አለው። ግያዝም ወጥቶ ሲሄድ፥ ያ የቆዳ በሽታ ስለ ተጋባበት ገላው እንደ በረዶ ነጭ ሆነ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋ ድራዉ፥ ንእማና ኦይቀዳ ዎልቃማ ኦሉዋ ሀርጊ ኔናነ ነ ዘረ ኡባ መ መናዉ ኦይቃናዋ” ያጌዳ። ግያዝ ኤልሳአ ስንፐ ከሲደ ቢሽን፥ ሄ ሀርጊ አ ኦይቂና፥ አ ጋልባይ ሻቻዳን ቦጽ ባሼዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaa diraw, Ni'imaana oyk'k'iidda wolk'k'aama Oolluwaa harggii neenanne ne zeretsaa ubbaa med'i med'inaw oyk'k'anawaa» yaageedda. Giyaazi Elssaa'a sintsaappe kesiide biishshin, he harggii Aa oyk'k'ina, Aa galbbay shachchaadan boos's'i basheedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gishshas Ni7imaane inchchirachchay ne bolla aadhdhana; mernaa gakkanaas nees zereththafe zereththaan aadhdhana» gides. Hessafe guye Giyaazey Elssa7e sinththafe kezi bides; inchchirachcha hargey iza bollaa shachcha mala booththides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳ ጊሻስ ኒኢማኔ ኢንቺራቻይ ኔ ቦላ ኣና፤ ሜርና ጋካናስ ኔስ ዜሬፌ ዜሬን ኣና» ጊዴስ። ሄሳፌ ጉዬ ጊያዜይ ኤልሳኤ ሲንፌ ኬዚ ቢዴስ፤ ኢንቺራቻ ሃርጌይ ኢዛ ቦላ ሻቻ ማላ ቦዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳ ግሾ፥ ንእማነ ኦይክዳ ጎጋ ሀርገይ ነናነ ነ ኮቻ ኡባ መርናዉ ኦይካና” ያግስ። ግያዝ ኤልሳ ስንፈ ከይድ ብሽን፥ ሄ ሀርገይ እያ ኦይክን፥ እያ ጎጋይ ሻቻዳ ቦፅስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gisho, Ni7imaane oykida goga hargey nenanne ne kocha ubbaa merinaw oykana” yaagis. Giyaazi Elsa sinthafe keyidi bishin, he hargey iya oykin, iya gogay shachada booxis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስለዚህ የንዕማን ለምጽ በአንተ ላይ ይጣበቃል፤ ለዘላለምም ወደ ዘርህ ይተላለፋል።” ከዚያም ግያዝ ከኤልሳዕ ፊት ወጣ፤ እንደ በረዶ እስኪነጣም ድረስ ለምጻም ሆነ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚህም የተነሣ እነሆ፥ የንዕማን የቆዳ በሽታ ወደ አንተ ይተላለፋል፤ አንተና ዘሮችህ ለዘለዓለም ከዚያ በሽታ አትነጹም!” አለው። ግያዝም ወጥቶ ሲሄድ፥ ያ የቆዳ በሽታ ስለ ተጋባበት ገላው እንደ በረዶ ነጭ ሆነ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እምበኣርከስ እቲ ለምፂ ንእማን ንዘለኣለም ኣባኻን ኣብ ዘርእኻን ይልገብ” በሎ። ሽዑ ሕማም ለምፂ ሓመመ፤ ቈርበቱ ኸዓ ኸም በረድ ፃዕድዩ፥ ለምፃም ኮይኑ ኻብ ቅድሚ ኤልሳዕ ወፀ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እምበኣርሲ እቲ ለምጺ ንእማን ንዘለኣለም ኣባኻን ኣብ ዘርእኻን ይልገብ፡ በሎ። ሽዑ ለምጻም ኰይኑ ኸም በረድ ጻዕድዩ ኻብ ቅድሚኡ ወጸ። |