2 Kings 5:23 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ ንእማን፡ ጽገብ፡ ክልተ መክሊት ውሰድ። ንሱ ድማ ተማሕጸኖ፡ ክልተ መክሊት ብሩር ድማ ኣብ ክልተ ሳእኒ ምስ ክልተ ውሽጣዊ ክዳውንቲ ኣሲሩ ኣብ ክልተ ገላዉኡ ኣንበሮ። ኣብ ቅድሚኡ ድማ ተሰኪሞሞ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ንዕ​ማ​ንም፥ “ሁለት የብር መክ​ሊት ውሰድ” አለው፤ ሁለ​ቱ​ንም መክ​ሊት ብር ተቀ​ብሎ በሁ​ለት ከረ​ጢት ውስጥ ጨመ​ረና ከሁ​ለት መለ​ወጫ ልብስ ጋር ለሁ​ለት ሎሌ​ዎቹ አስ​ያዘ፤ እነ​ር​ሱም ተሸ​ክ​መው በፊቱ ሄዱ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ንዕማንም። ሁለት መክሊት ትወስድ ዘንድ ይፈቀድልህ አለ፤ ግድ አለውም፤ ሁለቱንም መክሊት ብር በሁለት ከረጢት ውስጥ አሰረና ከሁለት መለወጫ ልብስ ጋር ለሁለት ሎሌዎቹ አስያዘ፤ እነርሱም ተሸክመው በፊቱ ሄዱ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ንዕማንም “እንግዲያውስ እባክህ ስድስት ሺህ ብር ልስጥ” ሲል መለሰለት፤ በዚህም አሳቡ በመጽናት ብሩን በሁለት ከረጢት ሞልቶ ከሁለት መለወጫ ልብሶች ጋር በሁለት አገልጋዮች አስይዞ ከግያዝ ቀድመው በፊት በፊቱ እንዲሄዱ አደረገ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ንእማነ ግያዛ፥ “ያቶፐ ሀያና ኡሱፑን ሻአ ጻጋራ ብራ አካ” ያጌዳ። ንእማነ ግያዛ ሾቢደ፥ ሄ ብራ ላኡ ቃርጪታን የጊደ፥ ላኡ ኩመን ማዩዋና ላኡ ቆማቱዋ ቶሲደ፥ ግያዛፐ ስንዉ የዴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Ni'imaane Giyaaza, «Yaatooppe hayyanaa usuppun sha"a s'agaraa biraa akka» yaageedda. Ni'imaane Giyaaza shoobbiide, he biraa laa"u k'arc'c'iitan yeggiide, laa"u kumentsaa mayuwaanna laa"u k'oomatuwaa toossiide, Giyaazappe sintsaw yeddeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Ni7imaaneykka «Histtiko 6,000 saqile bira hey ekka» giidi Giyaaze minththi woossides. Hessafe guye 6,000 saqile bira ekki nam7u karaxiiten gelththi qachchidi nam7u kumeththa may7oza gujji ekkidi nam7u aylleta oyththides. Isttika hessa tookki ekkidi Giyaazeppe sinththe aadhdhi bida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኒኢማኔይካ «ሂስቲኮ 6,000 ሳቂሌ ቢራ ሄይ ኤካ» ጊዲ ጊያዜ ሚን ዎሲዴስ። ሄሳፌ ጉዬ 6,000 ሳቂሌ ቢራ ኤኪ ናምኡ ካራጺቴን ጌል ቃቺዲ ናምኡ ኩሜ ማይኦዛ ጉጂ ኤኪዲ ናምኡ ኣይሌታ ኦይዴስ። ኢስቲካ ሄሳ ቶኪ ኤኪዲ ጊያዜፔ ሲን ኣ ቢዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ንእማን፥ “ህዛ ሀያና ኡሱፑን ሙኩሉ ብራ ሳንትመ ኤካ” ያግስ። ንእማን ግያዛ ሾቢድ፥ ብራ ናምኡ ካርፂታን የግድ፥ ናምኡ ኩመ ማኦነ ናምኡ አይለታ ቶስድ፥ ግያዛፐ ስን የድስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ni7imaani, “Hiza hayyana usupun mukulu bira santime eka” yaagis. Ni7imaani Giyaaza shoobbidi, bira nam7u karxiitan yeggidi, nam7u kumetha ma7onne nam7u aylleta toossidi, Giyaazape sinthe yeddis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ንዕማንም፣ “እባክህ፤ ሁለት መክሊት ውሰድ” በማለት ግያዝን አስጨንቆ ለመነው። ከዚያም ሁለቱን መክሊት ብር፣ በሁለት ከረጢት ውስጥ አስሮ ሁለት ሙሉ ልብስ ጨምሮ ለሁለት አገልጋዮቹ አስያዘ፤ እነርሱም ያን ተሸክመው ከግያዝ ፊት ፊት ሄዱ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ንዕማንም “እንግዲያውስ እባክህ ስድስት ሺህ ብር ልስጥ” ሲል መለሰለት፤ በዚህም አሳቡ በመጽናት ብሩን በሁለት ከረጢት ሞልቶ ከሁለት መለወጫ ልብሶች ጋር በሁለት አገልጋዮች አስይዞ ከግያዝ ቀድመው በፊት በፊቱ እንዲሄዱ አደረገ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንእማን ከዓ “አረ ሽዱሽተ ሽሕ ቅርሺ ብሩር ውሰድ” ኢሉ ግዲ በሎ። ሽዱሽተ ሽሕ ቅርሺ ብሩር ኣብ ክልተ ኸረጢት ኣሲሩ፥ ከምኡውን ክልተ ቕያር ክዳውንትን ገይሩ ንኽልተ ሓሻኽሩ ሃቦም፤ ንሳቶም ድማ ተሰኪሞምዎ ቐቅድሚ ግያዝ ከዱ።
Amharic Tigrinya 2011 ንእማን ከኣ፡ ኤረ ኽልተ ታለንት ውሰድ፡ በለ። ግዲ ድማ በሎ። ክልተ ታለንት ብሩር ኣብ ክልተ ኸረጺት ኣሲሩ፡ ክልተ ለውጢ ኽዳዊንቲውን ገይሩ ንኽልተ ገላውኡ ሀቦም፡ ንሳቶም ድማ ቀቅድሚኡ ተሰከምዎ።