2 Kings 5:21 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ጌሃዚ ንናኣማን ሰዓቦ። ንእማን ድማ ደድሕሪኡ ክጎዪ ምስ ረኣዮ፡ ክቕበሎ ካብታ ባጎኒ ወሪዱ፡ ደሓን ዲኻ? |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ግያዝም ንዕማንን ተከተለው፤ ንዕማንም ዘወር ብሎ ወደ እርሱ ሲሮጥ ባየው ጊዜ ሊገናኘው ከሰረገላው ወርዶ፥ “ሁሉ ደኅና ነውን?” አለው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ግያዝም ንዕማንን ተከተለው፤ ንዕማንም ወደ እርሱ ሲሮጥ ባየው ጊዜ ሊገናኘው ከሰረገላው ወርዶ። ሁሉ ደኅና ነውን? አለው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ስለዚህም ግያዝ ንዕማንን ከኋላው ተከተለው፤ ንዕማንም መለስ ብሎ አንድ ሰው እየሮጠ ሲከተለው ባየ ጊዜ፥ ከሠረገላው ወርዶ “ምነው፥ በደኅና መጣህን?” ሲል ጠየቀው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋ ድራዉ፥ ግያዝ ናእማና ካሌዳ። ባረ ጌዱዋ ዎጽያዋ ንእማነ በኢደ፥ አናና ጋከታናዉ ፓራ ጋርያፐ ዎደ፥ “አዬሻ፥ ሳራ ግደኔ?” ያጊደ ኦቼዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaa diraw, Giyaazi Naa'imaana kaalleedda. Bare geeduwaa wos's'iyaawaa Ni'imaane be'iide, aanana gaketanaw paraa gaariyaappe wod'd'iide, «Ayeeshsha, sara gidennee?» yaagiide oochcheedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gishshas Giyaazey Ni7imaane kaalli bides; Ni7imaaney Giyaazey izakko woththan kaalli yizayssa be7idi iza haasayssanaas para-gaarezappe gaden wodhdhidi, «Aazee lo7o gidennee?» giidi iza oychchides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳ ጊሻስ ጊያዜይ ኒኢማኔ ካሊ ቢዴስ፤ ኒኢማኔይ ጊያዜይ ኢዛኮ ዎን ካሊ ዪዛይሳ ቤኢዲ ኢዛ ሃሳይሳናስ ፓራ-ጋሬዛፔ ጋዴን ዎዲ፥ «ኣዜ ሎኦ ጊዴኔ?» ጊዲ ኢዛ ኦይቺዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳ ግሾ፥ ግያዝ ንእማነ ካልስ። ባ ጌዶ ዎፅያ ንእማነ በእድ፥ እያራ ጋሄታናዉ ፓራ ጋርያፐ ዎድ፥ “አይበ፥ ሳሮ ግደኔ?” ያግድ ኦይችስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gisho, Giyaazi Ni7imaane kaallis. Ba geedo woxiya Ni7imaane be7idi, iyara gahetanaw para gaariyape wodhidi, “Aybe, saro gidennee?” yaagidi oychis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስለዚህ ግያዝ ንዕማንን ተከተለው፤ ንዕማንም ግያዝ እየሮጠ ወደ እርሱ መምጣቱን ባየ ጊዜ፣ ሊገናኘው ከሠረገላው ወርዶ፣ “ምነው፤ በደኅና መጣህን?” ሲል ጠየቀው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ስለዚህም ግያዝ ንዕማንን ከኋላው ተከተለው፤ ንዕማንም መለስ ብሎ አንድ ሰው እየሮጠ ሲከተለው ባየ ጊዜ፥ ከሠረገላው ወርዶ “ምነው፥ በደኅና መጣህን?” ሲል ጠየቀው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሽዑ ግያዝ ደድሕሪ ንእማን ሰዓበ። ንእማን ከዓ ደድሕሪኡ ኽጐዪ ምስ ረአዮ፥ ክቕበሎ ኻብ ሰረገላ ዘሊሉ ወረደ እሞ “ብዳሕናኻዶ?” በሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሽዑ ገሓዚ ደድሕሪ ንእማን ሰዐበ። ንእማን ከኣ ደድሕሪኡ ኺጐዪ ምስ ረኣዮ፡ ኪቕበሎ ኻብ ሰረገላ ዘሊሉ ወረደ እሞ፡ ደሓንዶ በለ። |