2 Kings 5:20 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ገሓዚ ግና ባርያ ኤልሳ ሰብ ኣምላኽ ከምዚ በለ፦ እንሆ፡ ጐይታይ ነቲ ዘምጽኦ ካብ ኢዱ ብዘይምቕባሉ፡ ነዚ ኣራማዊ እዚ፡ ጐይታይ ርሒቕዎ እዩ። እግዚኣብሄር ህያው ከሎ ግና ደድሕሪኡ ክጎዪን ገለ ነገር ክወስድን እየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የኤ​ል​ሳ​ዕም ሎሌ ግያዝ፥ “ጌታዬ ሶር​ያ​ዊ​ውን ይህን ንዕ​ማ​ንን ማረው፤ ካመ​ጣ​ለ​ትም ነገር ምንም አል​ተ​ቀ​በ​ለም፤ ሕያው እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን! በስ​ተ​ኋ​ላው እሮ​ጣ​ለሁ፤ ከእ​ር​ሱም አን​ዳች እወ​ስ​ዳ​ለሁ” አለ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የእግዚአብሔርም ሰው ሎሌ ግያዝ። ጌታዬ ሶርያዊውን ይህን ንዕማንን ማረው፥ ካመጣለትም ነገር ምንም አልተቀበለም፤ ሕያው እግዚአብሔርን! በስተ ኋለው እሮጣለሁ፥ ከእርሱም አንዳች እወስዳለሁ አለ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የኤልሳዕ አገልጋይ የሆነው ግያዝ፥ “ጌታዬ ንዕማንን ምንም ነገር ሳያስከፍል አሰናብቶታል፤ ያ ሶርያዊ ሰው ያቀረበለትን ስጦታ መቀበል ይገባው ነበር፤ በሕያው እግዚአብሔር ስም እምላለሁ፥ በፍጥነት በመሮጥ ተከትየው ሄጄ ከእርሱ አንድ ነገር ማግኘት አለብኝ” ሲል በልቡ አሰበ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ጾሳ አሳ ግዴዳ ኤልሳአ ቆማይ ግያዝ፥ “ታ ጎዳይ ኤልሳእ ሶሪ ንእማነ አሄዳዋፐ አያካ አከናን ጮ የዴዳ። መና ጎዳይ ኤሮ! ታን አ ጌዱዋ ዎጻደ፥ አፐ እትባ አካና” ያጊደ ቆፔዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) S'oossaa asaa gideedda Elssaa'a k'oomay Giyaazi, «Ta goday Elssaa'i Sooriyaa Ni'imaana aheedawaappe ayaakka akkenan c'oo yeddeedda. Med'ina Goday ero! Taani Aa geeduwaa wos's'aade, aappe ittibaa akkana» yaagiide k'oppeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Xoossa nabeza ashkara Giyaazey, «Ta goday hayssi Aaraame dere as Ni7imaaney izas ehidayssa ekkontta coo mela yeddides; de7o GODAY beyiin ta iza kaalla baada izappe issi miish ekkanaas bessees» gi qoppides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጾሳ ናቤዛ ኣሽካራ ጊያዜይ፥ «ታ ጎዳይ ሃይሲ ኣራሜ ዴሬ ኣስ ኒኢማኔይ ኢዛስ ኤሂዳይሳ ኤኮንታ ጮ ሜላ ዬዲዴስ፤ ዴኦ ጎዳይ ቤዪን ታ ኢዛ ካላ ባዳ ኢዛፔ ኢሲ ሚሽ ኤካናስ ቤሴስ» ጊ ቆፒዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ፆሳ አስ ግድዳ ኤልሳ አይለይ ግያዝ፥ “ታ ጎዳይ፥ ኤልስ ሶረ ንእማን ኤህዳባፐ አይባካ ኤኮና ጮ የድስ። ጎዳይ ኤርያ መላ፥ ታኒ እያ ጌዶ ዎፃ ባዳ፥ እያፐ እስባ ኤካና” ያግድ ቆፕስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Xoossa asi gidida Elsa aylley Giyaazi, “Ta goday, Elsi Soore Ni7imaani ehidabaape aybaka ekonna coo yeddis. Goday eriya mela, taani iya geedo woxa bada, iyape issiba ekana” yaagidi qopis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የእግዚአብሔር ሰው አገልጋይ ግያዝ፣ “ጌታዬ፤ ይህ ሶርያዊ ንዕማን ያመጣውን አለመቀበሉ ደግም አይደል፤ ሕያው እግዚአብሔርን! ተከትዬ ሄጄ ከእርሱ አንድ ነገር ማግኘት አለብኝ” ብሎ ዐሰበ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የኤልሳዕ አገልጋይ የሆነው ግያዝ፥ “ጌታዬ ንዕማንን ምንም ነገር ሳያስከፍል አሰናብቶታል፤ ያ ሶርያዊ ሰው ያቀረበለትን ስጦታ መቀበል ይገባው ነበር፤ በሕያው እግዚአብሔር ስም እምላለሁ፥ በፍጥነት በመሮጥ ተከትየው ሄጄ ከእርሱ አንድ ነገር ማግኘት አለብኝ” ሲል በልቡ አሰበ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንሱ ርሕቕ ኢሉ ምስ ከደ፥ ኣገልጋሊ ኤልሳዕ ዝኾነ ግያዝ “ጐይታይ ንሶርያዊ ምንም እንተይተቐበለ ኣሰናቢትዎ፥ ብስም እግዚኣብሄር እምሕል ኣለኹ ብፍጥነት ኣርኪበ፥ ካብኡ ሓደ ነገር ክረክብ ኣለኒ” ኢሉ ብልቡ ሓሰበ።
Amharic Tigrinya 2011 ገሓዚ ጊልያ ኤልሳእ፡ ናይ ኣምላኽ ሰብ ግና፡ እንሆ፡ ጐይታይ ነዚ ንእማን ሶርያዊ ዘምጽኦ ኻብ ኢዱ ኸይወስድ ነሐፎ። ህያው እግዚኣብሄር ኢለ፡ ደድሕሪኡ ጐይየ ገለ ኻብኡ ኽወስድ እየ፡ በለ።