2 Kings 5:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣራማውያን ድማ ብብዝሒ ወጹ፡ ንሓንቲ ባርያ ድማ ካብ ምድሪ እስራኤል ሒዞማ ወሰድዋ። ንሰበይቲ ንእማን ድማ ተጸበየት። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከሶርያውያንም ጋር ወደ ሰልፍ በወጣ ጊዜ ከእስራኤል ምድር ታናሽ ብላቴና ሴት ማረከ፤ ለሚስቱም አገልጋይ አደረጋት። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከሶርያውያንም አገር አደጋ ጣዮች ወጥተው ነበር፥ ከእስራኤልም ምድር ታናሽ ብላቴና ሴት ማርከው ነበር፤ የንዕማንንም ሚስት ታገለግል ነበር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሶርያውያን በእስራኤላውያን ላይ ወረራ በፈጸሙበት በአንድ ወቅት፥ አንዲት ትንሽ እስራኤላዊት ልጃገረድ ማርከው ወስደው ነበር፤ እርሷም ለንዕማን ሚስት፥ ገረድ ሆና ትኖር ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እት ዎደ ሶርያ ቢታፐ ኦሞድያዋንቱ እስራኤልያ ጋድያ ቤዳዋን፥ እት ጉ ናቶ እስራኤልያፐ ኦሞዴድኖ። ሄ ናታ ንእማና ማቻትዉ ቆማ ግዳዱ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Itti wode Sooriyaa biittappe omoodiyaawanttu Israa'eeliyaa gadiyaa beeddawaan, itti guutsa naatto Israa'eeliyaappe omoodeeddino. He naatta Ni'imaana mishiratiw k'oomaa gidaaddu. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Pangati Aaraameppe kezidi Isra7eele dereppe issi geela7oyo di7i efiin iza Ni7imaassinne machcheys haggazawus. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ፓንጋቲ ኣራሜፔ ኬዚዲ ኢስራኤሌ ዴሬፔ ኢሲ ጌላኦዮ ዲኢ ኤፊን ኢዛ ኒኢማኔሲኔ ማቼይስ ሃጋዛዉስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እስ ዎደ አራመ ቢታፈ ፓኖት እስራኤለ ቢታ ብድ፥ እስ ማጫ ናአ እስራኤለፐ ድእዶሶና። ሄ ናእያ ንእማነ ማቼስ አይለ ግዳሱ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Issi wode Araame biittafe paannoti Isra7eele biitta bidi, issi macca na7a Isra7eelepe di77idosona. He na7iya Ni7imaane machees aylle gidasu. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አደጋ ጣዮች ከሶርያ ወጥተው፣ ከእስራኤል ምድር አንዲት ልጃገረድ ማረኩ፤ እርሷም የንዕማንን ሚስት ታገለግላት ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሶርያውያን በእስራኤላውያን ላይ ወረራ በፈጸሙበት በአንድ ወቅት፥ አንዲት ትንሽ እስራኤላዊት ልጃገረድ ማርከው ወስደው ነበር፤ እርስዋም ለንዕማን ሚስት፥ ገረድ ሆና ትኖር ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ካብ ሃገር ሶርያውያን ሓደጋ ዘውድቑ መፂኦም ነበሩ፤ ካብ ምድሪ እስራኤል ድማ፥ ሓንቲ ንእሽተይ ጓል ማሪኾም ወሲዶም ነበሩ። ንሳ ኸዓ ኣገልጋሊት ሰበይቲ ንእማን ኮይና ነበረት። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሶርያውያን ድም ሓደጋ ኺወድቁ ወጺኦም ነበሩ፡ ካብ ምድሪ እስራኤል ከኣ ንእሽቶ ጓል ማሪኾም ወሰዱ። ንሳ ድማ ኣብ ቅድሚ ሰበይቲ ንእማን ተገልግል ነበረት። |