2 Kings 5:18 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | በዚ ኸምዚ፡ እግዚኣብሄር ንባርያኻ ይቕረ ይብሎ፡ ጐይታይ ናብ ቤት ሪሞን ኣብኡ ኺሰግድ እንተ ኣትዩ፡ ኣብ ኢደይ እንተ ተጸጊዑ፡ ኣነ ድማ ኣብ ቤት ሪሞን እንተ ሰጊደ። ኣብ ቤት ሪሞን እንተ ሰገድኩ፡ እግዚኣብሄር ንባርያኻ በዚ ነገር እዚ ይቕረ በለሉ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔርም የእኔን የአገልጋይህን ኀጢአት በዚህ ነገር ብቻ ይቅር ይበለኝ፤ ጌታዬ በዚያ ይሰግድ ዘንድ እጄን ተደግፎ ወደ ሬማን ቤት በገባና በሰገደ ጊዜ፥ እኔም በሬማን ቤት በሰገድሁ ጊዜ፥ እግዚአብሔር በዚህ ነገር እኔን አገልጋይህን ይቅር ይለኛል” አለ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔርም ለእኔ ለባሪያህ በዚህ ነገር ብቻ ይቅር ይበለኝ፤ ጌታዬ በዚያ ይሰግድ ዘንድ እጄን ተደግፎ ወደ ሬሞን ቤት በገባ ጊዜ፥ እኔም በሬሞን ቤት በሰገድሁ ጊዜ፥ እግዚአብሔር በዚህ ነገር ለእኔ ለባሪያህ ይቅር ይበለኝ አለ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ስለዚህም የሀገሬን ንጉሥ በማጀብ ሪሞን የተባለ የሶርያ አምላክ ወደሚመለክበት መቅደስ ብገባና ብሰግድም እንኳ እግዚአብሔር ይቅር እንደሚለኝ ተስፋ አደርጋለሁ፤ በእርግጥም ይቅር ይለኛል።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን መና ጎዳይ ታዉ ነ ቆማዉ እትባ አቶ ጎ። ታ ካቲ ርሞና ግያ ኤቃዉ ጎይናናዉ ገልያ ዎደ፥ ታንካ አ አጃባደ ገላደ ጎይናናዉ ኮሼ። መና ጎዳይ ታዉ ነ ቆማዉ ሄዋ አቶ ጎ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin Med'ina Goday taw ne k'oomaw ittibaa atto go. Ta kaatii Rimoona giyaa eek'aw goynnanaw geliyaa wode, taanikka Aa ajabaade gelaade goynnanaw koshshee. Med'ina Goday taw ne k'oomaw hewaa atto go» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gido attiin GODAY issi miishsha gishshas tana ne aylleza maaro; hessika ta goday goynnanaas Armoone eeqa xoossaa soo gelishin ta qese izi oykki maaddishe izayssaththo tanikka heen goynniko Armoone eeqa xoossa soon ta goynnidayssas GODAY tana ne aylleza maaro» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጊዶ ኣቲን ጎዳይ ኢሲ ሚሻ ጊሻስ ታና ኔ ኣይሌዛ ማሮ፤ ሄሲካ ታ ጎዳይ ጎይናናስ ኣርሞኔ ኤቃ ጾሳ ሶ ጌሊሺን ታ ቄሴ ኢዚ ኦይኪ ማዲሼ ኢዛይሳ ታኒካ ሄን ጎይኒኮ ኣርሞኔ ኤቃ ጾሳ ሶን ታ ጎይኒዳይሳስ ጎዳይ ታና ኔ ኣይሌዛ ማሮ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሽን ጎዳይ ታዉ ነ አይልያስ እስባ አቶ ጎ። ታ ካዎይ እርሞና ኤቃ ጎይናናዉ ገልያ ዎደ፥ ታንካ እያ አጃባዳ ገላዳ ጎይናናዉ ኮሼስ። ጎዳይ ታዉ ነ አይልያስ ሄሳ አቶ ጎ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shin Goday taw ne aylliyas issiba atto go. Ta kawoy Irmoona eeqa goyinnanaw geliya wode, taanika iya ajabada gelada goyinnanaw koshshees. Goday taw ne aylliyas hessa atto go” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ነገር ግን እግዚአብሔር ስለ አንድ ነገር ብቻ አገልጋይህን ይቅር ይበለው፤ ይኸውም ጌታዬ ለመስገድ ወደ ሬሞን ቤተ ጣዖት በሚገባበት ጊዜ ክንዴን ሲደገፍ እኔም እንደ እርሱ በዚያ ብሰግድ፣ በሬሞን ቤተ ጣዖት በመስገዴ እግዚአብሔር አገልጋይህን ይቅር ይበለው።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ስለዚህም የሀገሬን ንጉሥ በማጀብ ሪሞን የተባለ የሶርያ አምላክ ወደሚመለክበት መቅደስ ብገባና ብሰግድም እንኳ እግዚአብሔር ይቅር እንደሚለኝ ተስፋ አደርጋለሁ፤ በእርግጥም ይቅር ይለኛል።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ግና ጐይታይ ንጉስ ኣብ ቤት ጣዖት ሪሞን ኣትዩ ኽሰግድ እንተሎ ንኣይ ተመርኲሱ ስለ ዝሰግድ ኣነ ድማ ምስኡ እሰግድ እየ እሞ፥ በዝ ነገር እዙይ እግዚኣብሄር ንኣይ ንሓሽከርካ ይቕረ ይበለለይ፤ በዙይስ እግዚኣብሄር ከም በደል ኣይቝፀረለይ” በለ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | በዚ ነገር እዚ ግዳ እግዚኣብሄር ንጊልያኻ ይስረየለይ፡ ጐይታይ ኣብ ቤት ረሞን ኣብኣ ኺሰግድ ኢሉ ምስ ዚኣቱ፡ ንሱ ኣብ ኢደይ ይጐዝጐዝ፡ ኣነ ኸኣ ኣብ ቤት ሪሞን እሰግድ፡ ኣብ ቤት ሪሞን ክሰግድ ከሎኹ ድማ፡ በዚ ነገር እዚ ደኣ እግዚኣብሄር ንጊልያኻ ይስረየለይ፡ በለ። |