2 Kings 5:17 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ንእማን፡ ክልተ በቕሊ መሬት ንባርያኻዶ ኣይውሃቦን፧ ባርያኻ ካብ ሕጂ ንደሓር ንእግዚኣብሄር እምበር፡ ንኻልኦት ኣማልኽቲ ዚሓርር መስዋእቲ ወይ መስዋእቲ ኣይከቕርብን እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ንዕማንም፥ “እኔ አገልጋይህ ከእንግዲህ ወዲህ ከእግዚአብሔር በቀር ለሌሎች አማልክት የሚቃጠል መሥዋዕት ወይም ሌላ መሥዋዕት አላቀርብምና ሁለት የበቅሎ ጭነት አፈር ለአገልጋይህ ይስጡት። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ንዕማንም። እኔ ባሪያህ ከእንግዲህ ወዲህ ከእግዚአብሔር በቀር ለሌሎች አማልክት የሚቃጠል መሥዋዕት ወይም ሌላ መሥዋዕት አላቀርብምና ሁለት የበቅሎ ጭነት አፈር እንድወስድ እሺ ትለኝ ዘንድ እለምንሃለሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ስለዚህም ንዕማን እንዲህ አለ፦ “ስጦታዬን የማትቀበለኝ ከሆነ ከአሁን ጀምሮ ለእግዚአብሔር ብቻ እንጂ ለሌሎች ባዕዳን አማልክት የሚቃጠልም ሆነ ወይም ሌላ ዓይነት መሥዋዕት ስለማላቀርብ የሁለት በቅሎ ጭነት ዐፈር ይዤ እንድሄድ ፍቀድልኝ፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉይያን ንእማነ፥ “አካና ይያዋ ግዶፐ፥ ኔን ታዉ ላኡ ባቁሉዋ ጫና ቢታ እማናዳን ታን ኔና ዎሳይ። አያዉ ጎፐ፥ ታን ነ ቆማይ ሀቼፐ ህን ባጋን ጹግያ ያርሹዋ መና ጎዳዉ ያርሻናፐ አትና፥ ሀራ ጾሳቶ ያርሽከ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyyiyaan Ni'imaane, «Akkana d'ayiyaawaa gidooppe, neeni taw laa"u bak'uluwaa c'aanaa biittaa immanaadan taani neena woossay. Ayaw gooppe, taani ne k'oomay hachcheppe hini baggan s'uuggiyaa yarshshuwaa Med'ina Godaw yarshshanaappe attina, hara s'oossatoo yarshshikke. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ni7imaaney izas, «Neni ta immiza imota ekkontta ixxiko, GODAAPPE attiin hara ay xoossaska xuugettiza yarsho woykko hara yarsho ta yarshontta gishshas nam7u baqulo caana biitta ta ekka baanayssa ne tana diggontta mala ta nena woossays. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኒኢማኔይ ኢዛስ፥ «ኔኒ ታ ኢሚዛ ኢሞታ ኤኮንታ ኢጺኮ፥ ጎዳፔ ኣቲን ሃራ ኣይ ጾሳስካ ጹጌቲዛ ያርሾ ዎይኮ ሃራ ያርሾ ታ ያርሾንታ ጊሻስ ናምኡ ባቁሎ ጫና ቢታ ታ ኤካ ባናይሳ ኔ ታና ዲጎንታ ማላ ታ ኔና ዎሳይስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ንእማን፥ “ኔኒ ኤኮና እፅኮ፥ ታዉ ናምኡ ባቁሎ ጫና ቢታ እማና መላ ታኒ ነና ዎሳይስ። ታኒ ነ አይለይ ሀችፈ ዶማዳ ፁሳ ያርሾ ነ ፆሳ ያርሻናፐ አትሽን፥ ሀራ ፆሳታስ ያርሽከ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ni7imaani, “Neeni ekonna ixiko, taw nam7u baqulo caana biitta immana mela taani nena woossayis. Taani ne aylley hachife doomada xuussa yarsho ne Xoossaa yarshanaape attishin, hara xoossatas yarshike. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ንዕማንም እንዲህ አለው፤ “ስጦታውን የማትቀበል ከሆነ፣ ከእግዚአብሔር በቀር ለማንኛውም አምላክ የሚቃጠል ወይም ሌላ መሥዋዕት ስለማላቀርብ፣ ሁለት የበቅሎ ጭነት ዐፈር እንድወስድ ትፈቅድልኝ ዘንድ እለምንሃለሁ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ስለዚህም ንዕማን እንዲህ አለ፦ “ስጦታዬን የማትቀበለኝ ከሆነ ከአሁን ጀምሮ ለእግዚአብሔር ብቻ እንጂ ለሌሎች ባዕዳን አማልክት የሚቃጠልም ሆነ ወይም ሌላ ዐይነት መሥዋዕት ስለማላቀርብ የሁለት በቅሎ ጭነት ዐፈር ይዤ እንድሄድ ፍቀድልኝ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሽዑ ንእማን “እዙይ ምቕባል ካብ ኣበኻኒ ንኣይ ንሓሽከርካ ኽልተ ፅዕነት በቕሊ መሬት በይዛኻ ሃበኒ። ድሕሪ ደጊምስ ኣነ ሓሽከርካ ንእግዚኣብሄር እምበር፥ ንኻልኦት ኣማልኽቲ ዝቃፀል መስዋእትን መስዋእቲ ሕሩድን ኣየቕርብን እየ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሽዑ ንእማን፡ እዚ ኻብ ዘይኸውንሲ ንጊልያኻ ኽልተ ጽዕነት በቕሊ መሮት ክትህቦ በጃኻ። ድሕሪ ደጊምሲ ጊልያኻ ንእግዚኣብሄር እምበር፡ ንኻልኦት ኣማልኽትስ ዚሐርር መስዋእትን መስዋእቲ ሕሩድን ኣየቕርብን እዩ። |