2 Kings 5:14 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ፡ ከም ቃል እቲ ናይ ኣምላኽ ሰብ፡ ወሪዱ ኣብ ዮርዳኖስ ሸውዓተ ሳዕ ኣጠመቐ። ስጋኡ ድማ ከም ስጋ ንእሽቶ ቈልዓ ተመልሰ፡ ንሱ ድማ ንጹህ ነበረ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ንዕማንም ወረደ፤ የእግዚአብሔርም ሰው ኤልሳዕ እንደ ተናገረው በዮርዳኖስ ሰባት ጊዜ ተጠመቀ፤ ሰውነቱም እንደ ገና እንደ ትንሽ ብላቴና ሰውነት ሆኖ ተመለሰ፤ ንጹሕም ሆነ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ወረደም፥ የእግዚአብሔርም ሰው እንደ ተናገረው በዮርዳኖስ ሰባት ጊዜ ብቅ ጥልቅ አለ፤ ሥጋውም እንደ ገና እንደ ትንሽ ብላቴና ሥጋ ሆኖ ተመለሰ፥ ንጹሕም ሆነ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ስለዚህም ንዕማን የእግዚአብሔር ሰው ባዘዘው መሠረት ወደ ዮርዳኖስ ወንዝ ወርዶ ሰባት ጊዜ በመነከር ታጠበ፤ ከበሽታውም ፈጽሞ ነጻ፤ ሥጋውም እንደ ትንሽ ልጅ ገላ በመታደስ ፍጹም ጤናማ ሆነ፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ያትና እ ዱገ ዎደ፥ ጾሳ ብታኒ አዉ ኦዴዳዋዳን ዮርዳኖሳ ሻፋን ላፑ ገደ ሙከቲደ ጌዬዳ። አ ቦላይ ቄር ናኣ ቦላዳን ሀኒደ ፓጼዳ፤ ጌዬዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yaatina I duge wod'd'iide, S'oossaa bitanii aw odeeddawaadan Yorddaanoosa Shaafaan laappu gede muukettiide geeyeedda. Aa bollay k'eeri na'aa bollaadan haniide pas'eedda; geeyeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gishshas Ni7imaaney duge shaafan wodhdhidi Xoossa nabezi izas yootida mala Yordaanoosen laappunto geli kezides; iza bollayka geeyidi guuththa naa bolla mala gidides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳ ጊሻስ ኒኢማኔይ ዱጌ ሻፋን ዎዲ ጾሳ ናቤዚ ኢዛስ ዮቲዳ ማላ ዮርዳኖሴን ላፑንቶ ጌሊ ኬዚዴስ፤ ኢዛ ቦላይካ ጌዪዲ ጉ ና ቦላ ማላ ጊዲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እ ዱገ ዎድ፥ ፆሳ አደይ እያዉ ኦድዳይሳዳ ዮርዳኖሰ ሻፋን ላፑን ቶሆ ሙከትድ ሜጨትስ። እያ አሳተይ ናአ አሳተዳ ሀንስ፤ ፓፅድ ጌይስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | I duge wodhidi, Xoossa addey iyaw odidaysada Yordaanose Shaafan laapun toho muuketidi meecetis. Iya asatethay na7a asatethada hanis; paxidi geeyis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስለዚህ ንዕማን ወረደ፤ የእግዚአብሔር ሰው እንደ ነገረውም በዮርዳኖስ ሰባት ጊዜ ብቅ ጥልቅ አለ፤ ሥጋውም እንደ ትንሽ ልጅ ሥጋ ሆነ፤ ነጻም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ስለዚህም ንዕማን የእግዚአብሔር ሰው ባዘዘው መሠረት ወደ ዮርዳኖስ ወንዝ ወርዶ ሰባት ጊዜ በመነከር ታጠበ፤ ከበሽታውም ፈጽሞ ነጻ፤ ሥጋውም እንደ ትንሽ ልጅ ገላ በመታደስ ፍጹም ጤናማ ሆነ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሽዑ ወሪዱ፥ ከምቲ ኤልሳዕ ዝበሎ፥ ኣብ ዮርዳኖስ ሸውዓተ ሻዕ ጠለቐ፤ ቈርበቱ ኸዓ ሓወየ፤ ከም ቈርበት ንእሽተይ ቘልዓ ኾይኑ ድማ ነፅሀ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሽዑ ወሪዱ፡ ከም ዘረባ እቲ ናይ ኣምላኽ ሰብ፡ ኣብ ዮርዳኖስ ሾብዓተ ሳዕ ጠሐለ፡ ስጋኡ ኸኣ ከም ስጋ ንእሽቶ ቘልዓ ዀይኑ ተመልሶ፡ ጸረየውን። |