2 Kings 5:14 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ፡ ከም ቃል እቲ ናይ ኣምላኽ ሰብ፡ ወሪዱ ኣብ ዮርዳኖስ ሸውዓተ ሳዕ ኣጠመቐ። ስጋኡ ድማ ከም ስጋ ንእሽቶ ቈልዓ ተመልሰ፡ ንሱ ድማ ንጹህ ነበረ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ንዕ​ማ​ንም ወረደ፤ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ሰው ኤል​ሳዕ እንደ ተና​ገ​ረው በዮ​ር​ዳ​ኖስ ሰባት ጊዜ ተጠ​መቀ፤ ሰው​ነ​ቱም እንደ ገና እንደ ትንሽ ብላ​ቴና ሰው​ነት ሆኖ ተመ​ለሰ፤ ንጹ​ሕም ሆነ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ወረደም፥ የእግዚአብሔርም ሰው እንደ ተናገረው በዮርዳኖስ ሰባት ጊዜ ብቅ ጥልቅ አለ፤ ሥጋውም እንደ ገና እንደ ትንሽ ብላቴና ሥጋ ሆኖ ተመለሰ፥ ንጹሕም ሆነ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ስለዚህም ንዕማን የእግዚአብሔር ሰው ባዘዘው መሠረት ወደ ዮርዳኖስ ወንዝ ወርዶ ሰባት ጊዜ በመነከር ታጠበ፤ ከበሽታውም ፈጽሞ ነጻ፤ ሥጋውም እንደ ትንሽ ልጅ ገላ በመታደስ ፍጹም ጤናማ ሆነ፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ያትና እ ዱገ ዎደ፥ ጾሳ ብታኒ አዉ ኦዴዳዋዳን ዮርዳኖሳ ሻፋን ላፑ ገደ ሙከቲደ ጌዬዳ። አ ቦላይ ቄር ናኣ ቦላዳን ሀኒደ ፓጼዳ፤ ጌዬዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Yaatina I duge wod'd'iide, S'oossaa bitanii aw odeeddawaadan Yorddaanoosa Shaafaan laappu gede muukettiide geeyeedda. Aa bollay k'eeri na'aa bollaadan haniide pas'eedda; geeyeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessa gishshas Ni7imaaney duge shaafan wodhdhidi Xoossa nabezi izas yootida mala Yordaanoosen laappunto geli kezides; iza bollayka geeyidi guuththa naa bolla mala gidides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳ ጊሻስ ኒኢማኔይ ዱጌ ሻፋን ዎዲ ጾሳ ናቤዚ ኢዛስ ዮቲዳ ማላ ዮርዳኖሴን ላፑንቶ ጌሊ ኬዚዴስ፤ ኢዛ ቦላይካ ጌዪዲ ጉ ና ቦላ ማላ ጊዲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እ ዱገ ዎድ፥ ፆሳ አደይ እያዉ ኦድዳይሳዳ ዮርዳኖሰ ሻፋን ላፑን ቶሆ ሙከትድ ሜጨትስ። እያ አሳተይ ናአ አሳተዳ ሀንስ፤ ፓፅድ ጌይስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) I duge wodhidi, Xoossa addey iyaw odidaysada Yordaanose Shaafan laapun toho muuketidi meecetis. Iya asatethay na7a asatethada hanis; paxidi geeyis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ስለዚህ ንዕማን ወረደ፤ የእግዚአብሔር ሰው እንደ ነገረውም በዮርዳኖስ ሰባት ጊዜ ብቅ ጥልቅ አለ፤ ሥጋውም እንደ ትንሽ ልጅ ሥጋ ሆነ፤ ነጻም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ስለዚህም ንዕማን የእግዚአብሔር ሰው ባዘዘው መሠረት ወደ ዮርዳኖስ ወንዝ ወርዶ ሰባት ጊዜ በመነከር ታጠበ፤ ከበሽታውም ፈጽሞ ነጻ፤ ሥጋውም እንደ ትንሽ ልጅ ገላ በመታደስ ፍጹም ጤናማ ሆነ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሽዑ ወሪዱ፥ ከምቲ ኤልሳዕ ዝበሎ፥ ኣብ ዮርዳኖስ ሸውዓተ ሻዕ ጠለቐ፤ ቈርበቱ ኸዓ ሓወየ፤ ከም ቈርበት ንእሽተይ ቘልዓ ኾይኑ ድማ ነፅሀ።
Amharic Tigrinya 2011 ሽዑ ወሪዱ፡ ከም ዘረባ እቲ ናይ ኣምላኽ ሰብ፡ ኣብ ዮርዳኖስ ሾብዓተ ሳዕ ጠሐለ፡ ስጋኡ ኸኣ ከም ስጋ ንእሽቶ ቘልዓ ዀይኑ ተመልሶ፡ ጸረየውን።