2 Kings 5:13 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ገላዉኡ ድማ ቀሪቦም ከምዚ ኢሎም ተዛረብዎ፦ ኣቦይ፡ እቲ ነብዪ ዓብዪ ነገር እንተ ዚነግረካ፡ ኣይምገበርካንዶ፧ ካብቲ ንሱ ዝብለኩም፥ ተሓጺብኩም ንጹህ ክንደይ ይበዝሕ?
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አገ​ል​ጋ​ዮ​ቹም ወደ እርሱ መጥ​ተው፥ “ነቢዩ ታላቅ ነገር ቢነ​ግ​ርህ ባደ​ረ​ግ​ኸው ነበር፤ ይል​ቁ​ንስ፦ ተጠ​መ​ቅና ንጹሕ ሁን ቢልህ እን​ዴት ነዋ!” ብለው ተና​ገ​ሩት።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ባሪያዎቹም ቀርበው። አባት ሆይ፥ ነቢዩ ታላቅ ነገርስ እንኳ ቢነግርህ ኖሮ ባደረግኸው ነበር፤ ይልቁንስ። ታጠብና ንጹሕ ሁን ቢልህ እንዴት ነዋ! ብለው ተናገሩት።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የንዕማንም አሽከሮች ወደ እርሱ ቀረብ ብለው፥ “ጌታችን ሆይ፥ ነቢዩ ሌላ ከባድ ነገር እንድታደርግ ቢያዝህ ኖሮ ትፈጽመው ነበር፤ ታዲያ ነቢዩ ባዘዘህ መሠረት ታጥበህ ከበሽታህ መንጻት ምን ይከብድሃል?” አሉት።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አ ካልያዋንቱ አኮ ሺቂደ፥ “ኑ አዎ፥ ትምቢትያ ኦድያዌ ኔን ግታባ ኦናዳን ነዉ ኦድንቶ፥ ዎን ኔን ኦኪየ? ያትና እ ኔና፥ ‘ባደ ሙከታደ ጌያ’ ያጌዳባይ አያ ዴጺ?” ያጌድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Aa kaaliyaawanttu aakko shiik'iide, «Nu aawoo, timbbitiyaa odiyaawe neeni gitabaa ootsanaadan new odintto, won neeni ootsikkiiyye? Yaatina I neena, ‹Baade muukettaade geeya› yaageeddabay ayaa dees'ii?» yaageeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Ni7imaane ashkarati izakko shiiqidi, «Godoo nabezi hayssafekka gita miish nees yootidaakko neni izi gidayssa ooththikii? Histtiin nena, ‹Ha7i meecettada geeya› giin izan nena metoththiday aazee?» gida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኒኢማኔ ኣሽካራቲ ኢዛኮ ሺቂዲ፥ «ጎዶ ናቤዚ ሃይሳፌካ ጊታ ሚሽ ኔስ ዮቲዳኮ ኔኒ ኢዚ ጊዳይሳ ኦኪ? ሂስቲን ኔና፥ ‹ሃኢ ሜጬታዳ ጌያ› ጊን ኢዛን ኔና ሜቶዳይ ኣዜ?» ጊዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እያ አይለት እያኮ ሺቅድ፥ “ኑ ጎዳዉ፥ ናበይ ግታባ ኦና መላ ነዉ ኦድዳኮ፥ ኔኒ ኦክዬ? እ ነና፥ ‘ባዳ ሜጨታዳ ጌይያ’ ግዳይስ አይስ ዴፅዴ?” ያግዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Iya aylleti iyako shiiqidi, “Nu Godaw, nabey gitaba oothana mela new odidaako, neeni oothikiyee? I nena, ‘Bada meecetada geeyiya’ gidaysi ayis deexidee?” yaagidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የንዕማን አገልጋዮች ግን ወደ እርሱ ቀርበው፣ “አባት ሆይ፤ ነቢዩ ከዚህ ከበድ ያለ ነገር እንድታደርግ ቢነግርህ ኖሮ አታደርገውም ነበርን? ታዲያ፣ ‘ታጠብና ንጻ’ ቢልህ ምኑ አስቸገረህ?” አሉት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የንዕማንም አሽከሮች ወደ እርሱ ቀረብ ብለው፥ “ጌታችን ሆይ፥ ነቢዩ ሌላ ከባድ ነገር እንድታደርግ ቢያዝህ ኖሮ ትፈጽመው ነበር፤ ታዲያ ነቢዩ ባዘዘህ መሠረት ታጥበህ ከበሽታህ መንጻት ምን ይከብድሃል?” አሉት።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሓሻኽሩ ግና ቕርብ ኢሎም “ጐይታይ፥ እዝ ነቢይ ከቢድ ነገር እንተ ዝእዝዘካስ፥ ኣይምገበርካዮንዶ ኔርካ? ‘ተሓፀብ እሞ ሕወ’ እንተበለካ ግዳ እንታይ ኣለዎ?” ኢሎም ተዛረብዎ።
Amharic Tigrinya 2011 ገላውኡ ግና ቅርብ ኢሎም፡ ኣቦየ፡ እዚ ነብዪ ጽኑዕ ነገር እንተ ዚዛረበካስ፡ ኣይምገበርካዮንዶ ተሐጸብ እሞ ጽረ፡ እንተ በለካ ግዳ ኸመይ ኢሎም ተዛረብዎ።