2 Kings 5:12 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣባናን ፋርፋርን፡ ፈለግ ደማስቆ፡ ካብ ኵሉ ማያት እስራኤልዶ ኣይበልጹን፧ ኣብኡ ተሓጺበ ኣይንጽህንዶ፧ ስለዚ ተገልቢጡ ብሕርቃን ተበገሰ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የደማስቆ ወንዞች ባብናና ፋርፋ ከእስራኤል ውኆች ሁሉ አይሻሉምን? ሄጄስ በእነርሱ ውስጥ መጠመቅና መንጻት አይቻለኝም ኖሮአልን?” ብሎ በቍጣ ተመልሶ ሄደ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የደማስቆ ወንዞች አባናና ፋርፋ ከእስራኤል ውኆች ሁሉ አይሻሉምን? በእነርሱስ ውስጥ መታጠብና መንጻት አይቻለኝም ኖሮአልን? ዘወርም ብሎ ተቈጥቶ ሄደ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የውሃ የውሃማ በእስራኤል ከሚገኙት ወንዞች ይልቅ በአገሬ በደማስቆ የሚገኙት አባናና ፋርፋር አይሻሉምን? እንዲህ ከሆነማ በእነርሱ ታጥቤ በነጻሑ ነበር!” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ዳማስቆ ሻፋቱ፥ አባንነ ፓርፋር እስራኤልያን ደእያ ሻፋ ኡባፐ ኬክክኖየ? ያትና ታን ኡንቱንቱን ሙከታደ ጌያ ክችክታ?” ያጌዳ። ሀንቀቲደ፥ ጉየ ስሜዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Damask'k'o shaafatuu, Abaaninne Parifaari Israa'eeliyaan de'iyaa shaafaa ubbaappe keekkikkinooyye? Yaatina taani unttunttun muukettaade geeya kichchikkitaa?» yaageedda. Hank'k'ettiide, guyye simmeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hayssas hayssas gidikko Damasqo shaafati Amaanaynne Farfarey awankka diza Isra7eele dere haaththatappe lo7ettennee? Meeceteththi meeceteth gidikko isttan meecetta geeykkinaa?» gishe hanqetti simmides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሃይሳስ ሃይሳስ ጊዲኮ ዳማስቆ ሻፋቲ ኣማናይኔ ፋርፋሬይ ኣዋንካ ዲዛ ኢስራኤሌ ዴሬ ሃታፔ ሎኤቴኔ? ሜጬቴ ሜጬቴ ጊዲኮ ኢስታን ሜጬታ ጌይኪና?» ጊሼ ሃንቄቲ ሲሚዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዳማስቆ ሻፋት፥ አባንነ ፋርፋር እስራኤለን ደእያ ሻፋታፐ አኮናዬ? ያትን ታኒ ኤንታን ሜጨታዳ ጌይክና?” ያግድ ሀንቀትድ፥ ጉየ ስምስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Damasqo shaafati, Abaaninne Farfari Isra7eelen de7iya shaafatape aadhokonayee? Yaatin taani entan meecetada geeyikina?” yaagidi hanqetidi, guye simmis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ለዚህ ለዚህ የደማስቆ ወንዞች አባናና ፋርፋር ከየትኞቹም የእስራኤል ውሆች አይሻሉምን? ለመታጠብ ለመታጠብማ በእነርሱ ታጥቤ መንጻት አልችልምን?” ስለዚህ በቍጣ ተመለሰ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የውሃ የውሃማ በእስራኤል ከሚገኙት ወንዞች ይልቅ በአገሬ በደማስቆ የሚገኙት አባናና ፋርፋር አይሻሉምን? እንዲህ ከሆነማ በእነርሱ ታጥቤ በነጻሑ ነበር!” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ካብ ኵሉ ማያት እስራኤልስ እቲ ኣብ ደማስቆ ዘሎ ኣባናን ፋርፋን ዝበሃሉ ሩባታትዶ ግዳ ኣይበልፁን፤ ኣብኡ ተሓፂበዶ ኣይምሓወኹን?” በለ። ተቘጢዑ ድማ ተመሊሱ ኸደ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ካብ ኲሉ ማያት እስራኤልሲ፡ እቲ ርባታት ደማስቆ ኣባናን ፈርጵርንዶ ግዳ ኣይምጸሬኹን በለ። ተናዲዱ ኸኣ ገጹ መሊሱ ኸደ። |