2 Kings 5:10 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኤሊሳ ድማ ልኡኽ ሰደደሉ፦ ኪድ ኣብ ዮርዳኖስ ሸውዓተ ሳዕ ተሓጸብ፣ ስጋኻ ድማ ናባኻ ይምለሰልካ፣ ክትነጽህ ድማ ኢኻ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ኤል​ሳ​ዕም፥ “ሂድ፥ በዮ​ር​ዳ​ኖ​ስም ሰባት ጊዜ ተጠ​መቅ፤ ሰው​ነ​ት​ህም ይፈ​ወ​ሳል፤ አን​ተም ንጹሕ ትሆ​ና​ለህ” ብሎ ወደ እርሱ መል​እ​ክ​ተኛ ላከ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ኤልሳዕም። ሂድ፥ በዮርዳኖስም ሰባት ጊዜ ታጠብ፤ ሥጋህም ይፈወሳል፥ አንተም ንጹሕ ትሆናለህ ብሎ ወደ እርሱ መልእክተኛ ላከ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ኤልሳዕም አንዱን አገልጋይ “‘ሄደህ በዮርዳኖስ ወንዝ ሰባት ጊዜ በመነከር ታጠብ፤ ከበሽታህም ፈጽሞ ትነጻለህ’ ብለህ ለዚህ ሰው ንገረው” ሲል አዘዘው፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኤልሳእ አኮ አሳ ኪቲደ፥ “ባ፥ ዮርዳኖሳ ሻፋን ላፑ ገደ ሙከታ፤ ነ ሀርግያፐ ኔን ፓጻናነ ጌያናነ” ያጊደ አዛዜዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Elssaa'i aakko asaa kiittiide, «Ba, Yorddaanoosa Shaafaan laappu gede muuketta; ne harggiyaappe neeni pas'ananne geeyananne» yaagiide azazeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Elssa7ikka iza, «Baada Yordaanoose shaafan laappunto gela meecetta; ne ashoy paxana; nekka geeyana» giidi izas yootana mala as kiita yeddides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኤልሳኢካ ኢዛ፥ «ባዳ ዮርዳኖሴ ሻፋን ላፑንቶ ጌላ ሜጬታ፤ ኔ ኣሾይ ፓጻና፤ ኔካ ጌያና» ጊዲ ኢዛስ ዮታና ማላ ኣስ ኪታ ዬዲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤልስ፥ “ባዳ ዮርዳኖሰ ሻፋን ላፑን ቶሆ ሜጨታ፤ ነ ሀርግያፈ ኔኒ ፓፃናነ ጌያና” ያግድ ኦዳና መላ ባ አይልያ እያኮ ኪትስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Elsi, “Bada Yordaanose Shaafan laapun toho meeceta; ne hargiyafe neeni paxananne geeyana” yaagidi odana mela ba aylliya iyako kiittis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ኤልሳዕም፣ “ሂድና በዮርዳኖስ ሰባት ጊዜ ታጠብ፤ ሥጋህ ይፈወሳል፤ አንተም ትነጻለህ” ብሎ እንዲነግረው መልእክተኛ ላከበት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ኤልሳዕም አንዱን አገልጋይ “ ‘ሄደህ በዮርዳኖስ ወንዝ ሰባት ጊዜ በመነከር ታጠብ፤ ከበሽታህም ፈጽሞ ትነጻለህ’ ብለህ ለዚህ ሰው ንገረው” ሲል አዘዘው፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኤልሳዕ ከዓ ናብኡ ልኡኽ ሰዲዱ “ናብ ሩባ ዮርዳኖስ ኪድ እሞ ሸውዓተ ሻዕ ተሓፀብ፤ ስጋኻ ድማ ኽሓዊ እዩ” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011 ኤልሳእ ከኣ ናብኡ ልኡኽ ሰዲዱ፡ ናብ ዮርዳኖስ ኪድ እሞ ሾብዓተ ሳዕ ተሐጸብ፡ እቲ ስጋኻ ድማ ጥዕዩ ይምለሰካ፡ ክትጸሪውን ኢኻ፡ በሎ።