2 Kings 5:1 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንእማን ኣዛዚ ሰራዊት ንጉስ ኣራም ድማ፡ እግዚኣብሄር ንኣራም ብእኡ ኣቢሉ ስለ ዝሃቦ፡ ኣብ ቅድሚ ጐይታኡ ዓብዪ ሰብኣይን ክቡርን ነበረ። ንሱ እውን ተባዕ ጅግና እዩ ነይሩ፣ ግን ከኣ ለምጻም እዩ ነይሩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የሶ​ርያ ንጉሥ ሠራ​ዊት አለቃ ንዕ​ማ​ንም እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር በእ​ርሱ እጅ ለሶ​ርያ ደኅ​ን​ነ​ትን ስለ ሰጠ፥ በጌ​ታው ዘንድ ታላ​ቅና ክቡር ሰው ነበረ፤ ሰው​ዬ​ውም ጽኑዕ፥ ኀያል ነበረ፤ ነገር ግን ለም​ጻም ነበረ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የሶርያ ንጉሥ ሠራዊት አለቃ ንዕማንም እግዚአብሔር በእርሱ እጅ ለሶርያ ደኅንነትን ስለ ሰጠ በጌታው ዘንድ ታላቅ ክቡር ሰው ነበረ፤ ደግሞም ጽኑዕ ኃያል ነበረ፥ ነገር ግን ለምጻም ነበረ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እግዚአብሔር በንዕማን አማካይነት ለሶርያ ሠራዊት ድልን ስለ አጐናጸፈ፥ የሶርያ ጦር አዛዥ የነበረው ንዕማን በሶርያ ንጉሥ ዘንድ እጅግ የተከበረና የተወደደ ባለሟል ነበር፤ ታዲያ ንዕማን ጀግና ወታደር ሆኖ ሳለ፥ በቆዳ በሽታ ይሠቃይ ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሶርያ ካትያ ኦላ ጋዳዉ ንእማነ ባረ ጎዳን ዳሮፐ ዶሰቴዳነ ቦንቼቴዳ አሳ። አያዉ ጎፐ፥ አ ባጋና መና ጎዳይ ሶርያ ኦላንቻቶ ጾኑዋ እሜዳ። ንእማነ ቶራዉ ቃራ አሳ፤ ግዶፐነ ዎልቃማ ኦሉዋ ሀርጊ አ ኦይቂ ኡቴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Sooriyaa kaatiyaa olaa gadawuu Ni'imaane bare godan daroppe dosetteeddanne bonchchetteedda asaa. Ayaw gooppe, Aa baggana Med'ina Goday Sooriyaa olanchchatoo s'oonuwaa immeedda. Ni'imaane tooraw k'ara asa gidooppenne wolk'k'aama Oolluwaa harggii Aa oyk'k'i utteedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) He wode Ni7imaaney Aaraame kawo olanchchata azazizayssa; GODAY iza baggara Aaraame derey xoono demmana mala ooththida gishshas izi ba godaa achchan daro gitanne bonchchettida asa. Izi ola qara gidikkoka inchchirachcha hargey iza bolla wodhdhides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄ ዎዴ ኒኢማኔይ ኣራሜ ካዎ ኦላንቻታ ኣዛዚዛይሳ፤ ጎዳይ ኢዛ ባጋራ ኣራሜ ዴሬይ ጾኖ ዴማና ማላ ኦዳ ጊሻስ ኢዚ ባ ጎዳ ኣቻን ዳሮ ጊታኔ ቦንቼቲዳ ኣሳ። ኢዚ ኦላ ቃራ ጊዲኮካ ኢንቺራቻ ሃርጌይ ኢዛ ቦላ ዎዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) አራመ ካዋስ ምኖ ቶራ ሞጮና ግድዳ ንእማን፥ ባ ጎዳን ዳሮ ዶሰትዳነ ቦንቸትዳ አስ። እያ ባጋራ ጎዳይ አራመ ኦላንቾታስ ፆኖ እሚስ። ንእማኔይ ቶራ ቃራ፤ ሽን ጎጋ ሀርገይ እያ ቦላ ደኤስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Araame kawas mino toora mocona gidida Ni7imaani, ba godan daro dosetidanne bonchetida asi. Iya baggara Goday Araame olanchotas xoono immis. Ni7imaani toora qara; shin goga hargey iya bolla de7ees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በዚህ ጊዜ ንዕማን የሶርያ ንጉሥ ጦር አዛዥ ነበረ፤ እግዚአብሔር በዚህ ሰው አማካይነት፣ ሶርያ ድልን እንድትጐናጸፍ ስላደረጋት በጌታው ዘንድ ታላቅና የተከበረ ሰው ነበር። ጀግና ወታደር ቢሆንም ለምጽ ወጥቶበት ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔር በንዕማን አማካይነት ለሶርያ ሠራዊት ድልን ስለ አጐናጸፈ፥ የሶርያ ጦር አዛዥ የነበረው ንዕማን በሶርያ ንጉሥ ዘንድ እጅግ የተከበረና የተወደደ ባለሟል ነበር፤ ታዲያ ንዕማን ጀግና ወታደር ሆኖ ሳለ፥ በቈዳ በሽታ ይሠቃይ ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንእማን ሓለቓ ሰራዊት ንጉስ ሶርያ ዓቢይን ክቡርን ሰብ ነበረ፤ እግዚኣብሄር ብእኡ ገይሩ ንሶርያ ዓወት ሂብዎም ስለ ዝነበረ ድማ፥ ኣብ ቅድሚ ጐይታኡ ዓቢይን ክቡርን ነበረ። ግና ለምፃም ነበረ።
Amharic Tigrinya 2011 ንእማን ድማ፡ ንንጉስ ሶርያ ሐለቓ ሰራዊቱ፡ እግዚኣብሄር ንሶርያ ብእኡ ዲል ሂብዎም ነበረ እሞ፡ ኣብ ቅድሚ ጐይታኡ ዓብይን ክቡርን ሰብ ነበረ፡ እቲ ሰብኣይ ከኣ ብርቱዕ ጅግና ነበረ፡ ግናኸ ለምጻም ነበረ።