2 Kings 4:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንሳ ድማ ንሰብኣያ፡ እንሆ፡ ኵሉ ጊዜ ብጐድና ዚሓልፍ ናይ ኣምላኽ ቅዱስ ሰብ ምዃኑ ኣስተብሂለ ኣለኹ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሴትዮዋም ለባልዋ፥ “ይህ በእኛ ዘንድ ሁልጊዜ የሚያልፈው ቅዱስ የእግዚአብሔር ሰው እንደ ሆነ አውቃለሁ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ለባልዋም። ይህ በእኛ ዘንድ ሁልጊዜ የሚያልፈው ቅዱስ የእግዚአብሔር ሰው እንደ ሆነ አውቃለሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እርሷም ባሏን እንዲህ አለችው፤ “ብዙ ጊዜ ወደ ቤታችን የሚመጣው ይህ ሰው የተቀደሰ የእግዚአብሔር ሰው ስለ መሆኑ እርግጠኛ ነኝ፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አ ባረ አስና፥ “ሀ ኡባ ዎደ ኑ ማታና አያ ብታኒ ጾሳ አሳ ግድያዋ ታን ኤራይ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Aa bare asinaa, «Ha ubbaa wode nu mataana aad'd'iyaa bitanii S'oossaa asaa gidiyaawaa taani eray. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | He maccassaya ba azinaas, «Hayssi ubba wode nu pengera aadhdhi biza addezi geeshshinne Xoossa as gididayssa ta erays. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄ ማጫሳያ ባ ኣዚናስ፥ «ሃይሲ ኡባ ዎዴ ኑ ፔንጌራ ኣ ቢዛ ኣዴዚ ጌሺኔ ጾሳ ኣስ ጊዲዳይሳ ታ ኤራይስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እያ ባ አዝናኮ፥ “ሄኮ፥ ኡባ ዎደ ኑ ማታራ አያ አደይ ፆሳ አስ ግደይሳ ታኒ ኤራይስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Iya ba azinaako, “Heko, ubba wode nu matara aadhiya addey Xoossaa asi gideysa taani erayis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሴቲቱም ባልዋን እንዲህ አለችው፤ “ይህ አዘውትሮ በደጃችን የሚያልፍ ሰው፣ ቅዱስ የእግዚአብሔር ሰው መሆኑን ዐውቃለሁ፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እርስዋም ባልዋን እንዲህ አለችው፤ “ብዙ ጊዜ ወደ ቤታችን የሚመጣው ይህ ሰው የተቀደሰ የእግዚአብሔር ሰው ስለ መሆኑ እርግጠኛ ነኝ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንሰብኣያ ኸዓ “እዝ ዅልሻዕ በዙይ ዝሓልፍ ቅዱስ ናይ እግዚኣብሄር ሰብ ምዃኑ ፈሊጠ ኣለኹ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንሰብኣያ ኸኣ፡ እንሆ፡ እዚ ወርትግ በዚ ዚሐልፍ፡ ንሱ ቅዱስ ናይ ኣምላኽ ሰብ ምዃኑ እፈልጥ ኣሎኹ። |