2 Kings 4:8 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኮነ ድማ ብሓደ መዓልቲ ኤልሳ ናብ ሹነም ሰገረት፡ ኣብኡ ሓንቲ ዓባይ ሰበይቲ ነበረት። እንጌራ ክበልዕ ድማ ኣገደደቶ። ስለዚ ድማ ብዙሕ ግዜ ብእኡ እናሓለፈ ከሎ እንጌራ ክበልዕ ናብኡ ይኣቱ ነበረ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ከዚ​ህም በኋላ አንድ ቀን እን​ዲህ ሆነ፤ ኤል​ሳዕ ወደ ሱማን አለፈ፤ በዚ​ያም ታላቅ ሴት ነበ​ረች፤ እን​ጀ​ራም ይበላ ዘንድ አቆ​መ​ችው፤ በዚ​ያም ባለፈ ቍጥር እን​ጀራ ሊበላ ወደ​ዚያ ይገባ ነበር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አንድ ቀንም እንዲህ ሆነ፤ ኤልሳዕ ወደ ሱነም አለፈ፥ በዚያም ታላቅ ሴት ነበረች፤ እንጀራ ይበላ ዘንድ የግድ አለችው፤ በዚያም ባለፈ ቍጥር እንጀራ ሊበላ ወደዚያ ይገባ ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year አንድ ቀን ኤልሳዕ አንዲት ሀብታም ሴት ወደምትኖርበት ወደ ሱነም ሄደ፤ እርሷም ምግብ እንዲበላ ጋበዘችው፤ ከዚያን ዕለት ጀምሮ ወደ ሱነም በሚመጣበት ጊዜ ሁሉ በቤትዋ ይመገብ ነበር፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year እት ጋላስ ኤልሳእ እት ዱረ ምሽራታ ደእያ ሹኔማ ጌተትያ ካታማ ቤዳ። ምሽራታ አ ሾባደ፥ ቁማ ምዛዱ። ሄ ጋላሳፐ ዶሚደ፥ እ ሄዋና አያ ዎደ ኡባን፥ ቁማ ማናዉ እ ሶ ገሌ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Itti gallassi Elssaa'i itti dure mishirata de'iyaa Shuneema geetettiyaa katamaa beedda. Mishirata Aa shoobbaade, k'umaa mizaaddu. He gallassaappe doommiide, I hewaana aad'd'iyaa wode ubbaan, k'umaa maanaw I soo gelee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Issi gallas Elssa7i Suneme bides; heen issi dure maccassi daara dawus; Elssa7i izi soon quma maana mala minththa woossadus; izi kase heera aadhdhi biza wode quma maanaas izi soo gelees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢሲ ጋላስ ኤልሳኢ ሱኔሜ ቢዴስ፤ ሄን ኢሲ ዱሬ ማጫሲ ዳራ ዳዉስ፤ ኤልሳኢ ኢዚ ሶን ቁማ ማና ማላ ሚን ዎሳዱስ፤ ኢዚ ካሴ ሄራ ኣ ቢዛ ዎዴ ቁማ ማናስ ኢዚ ሶ ጌሌስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እስ ጋላስ ኤልስ እስ ዱረ ማጫስያ ደእያ ሱኔማ ካታማ ብን፥ ማጫስያ ሾባዳ፥ እያ ካ ሙዛሱ። ሄ ጋላሳፐ ዶምን፥ እ ያራ አያ ዎደ ኡባን ካ ማናዉ እ ሶ ገሌስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Issi gallas Elsi issi dure maccasiya de7iya Suneema katama bin, maccasiya shoobbada, iya kathi muzasu. He gallasape doomin, I yaara aadhiya wode ubban kathi maanaw I soo gelees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) አንድ ቀን ኤልሳዕ ወደ ሱነም ሄደ። በዚያም አንዲት ሀብታም ሴት ነበረች፤ እርሷም ምግብ እንዲበላ አጥብቃ ለመነችው፤ በዚያም ባለፈ ቍጥር ምግብ ለመብላት ወደ ቤቷ ይገባ ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 አንድ ቀን ኤልሳዕ አንዲት ሀብታም ሴት ወደምትኖርበት ወደ ሱነም ሄደ፤ እርስዋም ምግብ እንዲበላ ጋበዘችው፤ ከዚያን ዕለት ጀምሮ ወደ ሱነም በሚመጣበት ጊዜ ሁሉ በቤትዋ ይመገብ ነበር፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ከምዙይ ድማ ኾነ፦ ሓደ መዓልቲ ኤልሳዕ ናብ ሱነም ከደ፤ ኣብኡ ኸዓ ሃብታም ሰበይቲ ነበረት እሞ እንጀራ ኽበልዕ ግዲ በለቶ። ኵልሻዕ ብኣኣ ኽሓልፍ እንተሎ ድማ እንጀራ ኽበልዕ ናብኣ የግልስ ነበረ።
Amharic Tigrinya 2011 ሓደ መዓልቲ ድማ ዀነ፡ ኤልሳእ ናብ ሹኔም ሐለፈ። ኣብኡ ኸኣ ሃብታም ሰበይቲ ነበረት እሞ፡ እንጌራ ኺበልዕ ግዲ በለቶ። ኰነ ድማ፡ ኲሉ ሳዕ ብእኡ ምስ ዚሐልፍ፡ እንጌራ ኺበልዕ ናብኣ የግልስ ነበረ።