2 Kings 4:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኮነ ድማ ብሓደ መዓልቲ ኤልሳ ናብ ሹነም ሰገረት፡ ኣብኡ ሓንቲ ዓባይ ሰበይቲ ነበረት። እንጌራ ክበልዕ ድማ ኣገደደቶ። ስለዚ ድማ ብዙሕ ግዜ ብእኡ እናሓለፈ ከሎ እንጌራ ክበልዕ ናብኡ ይኣቱ ነበረ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከዚህም በኋላ አንድ ቀን እንዲህ ሆነ፤ ኤልሳዕ ወደ ሱማን አለፈ፤ በዚያም ታላቅ ሴት ነበረች፤ እንጀራም ይበላ ዘንድ አቆመችው፤ በዚያም ባለፈ ቍጥር እንጀራ ሊበላ ወደዚያ ይገባ ነበር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አንድ ቀንም እንዲህ ሆነ፤ ኤልሳዕ ወደ ሱነም አለፈ፥ በዚያም ታላቅ ሴት ነበረች፤ እንጀራ ይበላ ዘንድ የግድ አለችው፤ በዚያም ባለፈ ቍጥር እንጀራ ሊበላ ወደዚያ ይገባ ነበር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አንድ ቀን ኤልሳዕ አንዲት ሀብታም ሴት ወደምትኖርበት ወደ ሱነም ሄደ፤ እርሷም ምግብ እንዲበላ ጋበዘችው፤ ከዚያን ዕለት ጀምሮ ወደ ሱነም በሚመጣበት ጊዜ ሁሉ በቤትዋ ይመገብ ነበር፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እት ጋላስ ኤልሳእ እት ዱረ ምሽራታ ደእያ ሹኔማ ጌተትያ ካታማ ቤዳ። ምሽራታ አ ሾባደ፥ ቁማ ምዛዱ። ሄ ጋላሳፐ ዶሚደ፥ እ ሄዋና አያ ዎደ ኡባን፥ ቁማ ማናዉ እ ሶ ገሌ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Itti gallassi Elssaa'i itti dure mishirata de'iyaa Shuneema geetettiyaa katamaa beedda. Mishirata Aa shoobbaade, k'umaa mizaaddu. He gallassaappe doommiide, I hewaana aad'd'iyaa wode ubbaan, k'umaa maanaw I soo gelee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Issi gallas Elssa7i Suneme bides; heen issi dure maccassi daara dawus; Elssa7i izi soon quma maana mala minththa woossadus; izi kase heera aadhdhi biza wode quma maanaas izi soo gelees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢሲ ጋላስ ኤልሳኢ ሱኔሜ ቢዴስ፤ ሄን ኢሲ ዱሬ ማጫሲ ዳራ ዳዉስ፤ ኤልሳኢ ኢዚ ሶን ቁማ ማና ማላ ሚን ዎሳዱስ፤ ኢዚ ካሴ ሄራ ኣ ቢዛ ዎዴ ቁማ ማናስ ኢዚ ሶ ጌሌስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እስ ጋላስ ኤልስ እስ ዱረ ማጫስያ ደእያ ሱኔማ ካታማ ብን፥ ማጫስያ ሾባዳ፥ እያ ካ ሙዛሱ። ሄ ጋላሳፐ ዶምን፥ እ ያራ አያ ዎደ ኡባን ካ ማናዉ እ ሶ ገሌስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Issi gallas Elsi issi dure maccasiya de7iya Suneema katama bin, maccasiya shoobbada, iya kathi muzasu. He gallasape doomin, I yaara aadhiya wode ubban kathi maanaw I soo gelees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አንድ ቀን ኤልሳዕ ወደ ሱነም ሄደ። በዚያም አንዲት ሀብታም ሴት ነበረች፤ እርሷም ምግብ እንዲበላ አጥብቃ ለመነችው፤ በዚያም ባለፈ ቍጥር ምግብ ለመብላት ወደ ቤቷ ይገባ ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አንድ ቀን ኤልሳዕ አንዲት ሀብታም ሴት ወደምትኖርበት ወደ ሱነም ሄደ፤ እርስዋም ምግብ እንዲበላ ጋበዘችው፤ ከዚያን ዕለት ጀምሮ ወደ ሱነም በሚመጣበት ጊዜ ሁሉ በቤትዋ ይመገብ ነበር፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ከምዙይ ድማ ኾነ፦ ሓደ መዓልቲ ኤልሳዕ ናብ ሱነም ከደ፤ ኣብኡ ኸዓ ሃብታም ሰበይቲ ነበረት እሞ እንጀራ ኽበልዕ ግዲ በለቶ። ኵልሻዕ ብኣኣ ኽሓልፍ እንተሎ ድማ እንጀራ ኽበልዕ ናብኣ የግልስ ነበረ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሓደ መዓልቲ ድማ ዀነ፡ ኤልሳእ ናብ ሹኔም ሐለፈ። ኣብኡ ኸኣ ሃብታም ሰበይቲ ነበረት እሞ፡ እንጌራ ኺበልዕ ግዲ በለቶ። ኰነ ድማ፡ ኲሉ ሳዕ ብእኡ ምስ ዚሐልፍ፡ እንጌራ ኺበልዕ ናብኣ የግልስ ነበረ። |