2 Kings 4:43 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ባርያኡ ድማ፡ እንታይ ደኣ ንሚእቲ ሰብ ከቕርቦ፧ ደጊሙ ድማ፡ እግዚኣብሄር ከምዚ ይብል ኣሎ እሞ፡ ንህዝቢ ክበልዑ ሃቦም፡ ክበልዑን ተረፍ ክህልዉን እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሎሌ​ውም፥ “ይህን እን​ዴት አድ​ርጌ ለመቶ ሰው አቀ​ር​ባ​ለሁ?” አለ። እር​ሱም፥ “ይበ​ላሉ፥ ያተ​ር​ፋ​ሉም ብሎ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ተና​ግ​ሮ​አ​ልና ይበሉ ዘንድ ለሕ​ዝቡ ስጣ​ቸው” አለው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሎሌውም። ይህን እንዴት አድርጌ ለመቶ ሰው እሰጣለሁ? አለ። እርሱም። ይበላሉ ያተርፋሉም ብሎ እግዚአብሔር ተናግሮአልና ይበሉ ዘንድ ለሕዝቡ ስጣቸው አለ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year አገልጋዩ ግን “ይህ ለመቶ ሰው የሚበቃ ይመስልሃልን?” ሲል ጠየቀው። ኤልሳዕም “እንዲበሉ አቅርብላቸው፤ በልተው መጥገብ ብቻ ሳይሆን እንደሚተርፋቸውም እግዚአብሔር ተናግሮአል” አለው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አ ቆማይ፥ “ታን ጼቱ አሳ ስን ሀዋ ዋታ አ?” ያጊደ ኦቼዳ። ሽን ኤልሳእ፥ “ማናዉ አሳዉ አ፤ አያዉ ጎፐ፥ መና ጎዳይ ኡንቱንቱ ሚና ዶካይካ አታናዋ ያጌ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Aa k'oomay, «Taani s'eetu asaa sintsa hawaa waata aatsoo?» yaagiide oochcheedda. Shin Elssaa'i, «Maanaw asaw aatsa; ayaw gooppe, Med'ina Goday unttunttu miina dokkaykka attanawaa yaagee» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Ashkarazikka, «Tani hanno wostta xeetu asas gaththoo?» giidi iza oychchides. Elssa7i gidikko izas, «Asay maana mala isttas imma; GODAY, ‹Istti mi kalliin isttafe palahana› gees» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኣሽካራዚካ፥ «ታኒ ሃኖ ዎስታ ጼቱ ኣሳስ ጋ?» ጊዲ ኢዛ ኦይቺዴስ። ኤልሳኢ ጊዲኮ ኢዛስ፥ «ኣሳይ ማና ማላ ኢስታስ ኢማ፤ ጎዳይ፥ ‹ኢስቲ ሚ ካሊን ኢስታፌ ፓላሃና› ጌስ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እያ አይለይ፥ “ታኒ ፄቱ አሳ ስን ሀይሳ ዋታዳ አ?” ያግድ ኦይችስ። ሽን ኤልስ፥ “ማና መላ አሳስ አ፤ ጎዳይ ‘ኤንቲ ምድ ካልን፥ ቲፈይ አታና’ ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Iya aylley, “Taani xeetu asaa sinthe haysa waatada aatho?” yaagidi oychis. Shin Elsi, “Maana mela asaas aatha; Goday ‘Enti midi kallin, tiifey attana’ ” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) አገልጋዩም፣ “ይህን እንዴት አድርጌ ለመቶ ሰው አቀርባለሁ?” ሲል ጠየቀ፤ ኤልሳዕ ግን፣ “እንዲበሉት ለሰዎቹ ስጣቸው፤ እግዚአብሔር ፣ ‘በልተው ይተርፋቸዋል’ ይላልና” አለው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 አገልጋዩ ግን “ይህ ለመቶ ሰው የሚበቃ ይመስልሃልን?” ሲል ጠየቀው። ኤልሳዕም “እንዲበሉ አቅርብላቸው፤ በልተው መጥገብ ብቻ ሳይሆን እንደሚተርፋቸውም እግዚአብሔር ተናግሮአል” አለው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቲ ኣገልጋሊኡ ኸዓ “እዙይ ደኣ ኸመይ ገይረ ንሚእቲ ሰባት ከቕርበሎም እየ?” በሎ። ኤልሳዕ ግና “እግዚኣብሄር፥ ‘ክበልዑ እዮም፤ ከትርፉ ድማ እዮም’ ኢሉ እዩ እሞ፥ ነቶም ህዝቢ ደኣ ሃቦም፤ ይብልዕዎ” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011 እቲ ኣገልጋሊኡ ኸኣ፡ እዚ ደኣ ኸመይ ገይረ ንሚእቲ ሰብ ከቕርበሎም እየ በለ። ንሱ ግና፡ እግዚኣብሄር፡ ኪበልዑ እዮም፡ ኬትርፉ ድማ እዮም፡ ኢሉ እዩ እሞ፡ ንህዝቢ ደኣ ሀቦም ይብልዕዎ፡ በለ።