2 Kings 4:43 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ባርያኡ ድማ፡ እንታይ ደኣ ንሚእቲ ሰብ ከቕርቦ፧ ደጊሙ ድማ፡ እግዚኣብሄር ከምዚ ይብል ኣሎ እሞ፡ ንህዝቢ ክበልዑ ሃቦም፡ ክበልዑን ተረፍ ክህልዉን እዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሎሌውም፥ “ይህን እንዴት አድርጌ ለመቶ ሰው አቀርባለሁ?” አለ። እርሱም፥ “ይበላሉ፥ ያተርፋሉም ብሎ እግዚአብሔር ተናግሮአልና ይበሉ ዘንድ ለሕዝቡ ስጣቸው” አለው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሎሌውም። ይህን እንዴት አድርጌ ለመቶ ሰው እሰጣለሁ? አለ። እርሱም። ይበላሉ ያተርፋሉም ብሎ እግዚአብሔር ተናግሮአልና ይበሉ ዘንድ ለሕዝቡ ስጣቸው አለ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አገልጋዩ ግን “ይህ ለመቶ ሰው የሚበቃ ይመስልሃልን?” ሲል ጠየቀው። ኤልሳዕም “እንዲበሉ አቅርብላቸው፤ በልተው መጥገብ ብቻ ሳይሆን እንደሚተርፋቸውም እግዚአብሔር ተናግሮአል” አለው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አ ቆማይ፥ “ታን ጼቱ አሳ ስን ሀዋ ዋታ አ?” ያጊደ ኦቼዳ። ሽን ኤልሳእ፥ “ማናዉ አሳዉ አ፤ አያዉ ጎፐ፥ መና ጎዳይ ኡንቱንቱ ሚና ዶካይካ አታናዋ ያጌ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Aa k'oomay, «Taani s'eetu asaa sintsa hawaa waata aatsoo?» yaagiide oochcheedda. Shin Elssaa'i, «Maanaw asaw aatsa; ayaw gooppe, Med'ina Goday unttunttu miina dokkaykka attanawaa yaagee» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ashkarazikka, «Tani hanno wostta xeetu asas gaththoo?» giidi iza oychchides. Elssa7i gidikko izas, «Asay maana mala isttas imma; GODAY, ‹Istti mi kalliin isttafe palahana› gees» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣሽካራዚካ፥ «ታኒ ሃኖ ዎስታ ጼቱ ኣሳስ ጋ?» ጊዲ ኢዛ ኦይቺዴስ። ኤልሳኢ ጊዲኮ ኢዛስ፥ «ኣሳይ ማና ማላ ኢስታስ ኢማ፤ ጎዳይ፥ ‹ኢስቲ ሚ ካሊን ኢስታፌ ፓላሃና› ጌስ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እያ አይለይ፥ “ታኒ ፄቱ አሳ ስን ሀይሳ ዋታዳ አ?” ያግድ ኦይችስ። ሽን ኤልስ፥ “ማና መላ አሳስ አ፤ ጎዳይ ‘ኤንቲ ምድ ካልን፥ ቲፈይ አታና’ ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Iya aylley, “Taani xeetu asaa sinthe haysa waatada aatho?” yaagidi oychis. Shin Elsi, “Maana mela asaas aatha; Goday ‘Enti midi kallin, tiifey attana’ ” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አገልጋዩም፣ “ይህን እንዴት አድርጌ ለመቶ ሰው አቀርባለሁ?” ሲል ጠየቀ፤ ኤልሳዕ ግን፣ “እንዲበሉት ለሰዎቹ ስጣቸው፤ እግዚአብሔር ፣ ‘በልተው ይተርፋቸዋል’ ይላልና” አለው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አገልጋዩ ግን “ይህ ለመቶ ሰው የሚበቃ ይመስልሃልን?” ሲል ጠየቀው። ኤልሳዕም “እንዲበሉ አቅርብላቸው፤ በልተው መጥገብ ብቻ ሳይሆን እንደሚተርፋቸውም እግዚአብሔር ተናግሮአል” አለው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቲ ኣገልጋሊኡ ኸዓ “እዙይ ደኣ ኸመይ ገይረ ንሚእቲ ሰባት ከቕርበሎም እየ?” በሎ። ኤልሳዕ ግና “እግዚኣብሄር፥ ‘ክበልዑ እዮም፤ ከትርፉ ድማ እዮም’ ኢሉ እዩ እሞ፥ ነቶም ህዝቢ ደኣ ሃቦም፤ ይብልዕዎ” በሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ ኣገልጋሊኡ ኸኣ፡ እዚ ደኣ ኸመይ ገይረ ንሚእቲ ሰብ ከቕርበሎም እየ በለ። ንሱ ግና፡ እግዚኣብሄር፡ ኪበልዑ እዮም፡ ኬትርፉ ድማ እዮም፡ ኢሉ እዩ እሞ፡ ንህዝቢ ደኣ ሀቦም ይብልዕዎ፡ በለ። |