2 Kings 4:42 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሓደ ሰብኣይ ድማ ካብ ባኤልሳሊሳ መጺኡ፡ ካብቲ በዅሪ ፍረታት ዕስራ እንጌራ ስገም፡ ኣብ ቘርበቱ ድማ ዝመልአ እዝኒ ናብ ሰብ ኣምላኽ ኣምጽአ። ንሱ ድማ፡ ንህዝቢ ምእንቲ ክበልዑ፡ ሃቦም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አንድ ሰውም ከቤ​ት​ሣ​ሪሳ ከእ​ህሉ ቀዳ​ም​ያት፥ ሃያ የገ​ብስ እን​ጀራ፥ የእ​ህ​ልም እሸት በአ​ቁ​ማዳ ይዞ ወደ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ሰው መጣ፤ ኤል​ሳ​ዕም አገ​ል​ጋ​ዩን፥ “ይበሉ ዘንድ ለሕ​ዝቡ ስጣ​ቸው” አለ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አንድ ሰውም ከበኣልሻሊሻ የበኵራቱን እንጀራ፥ ሀያ የገብስ እንጀራ፥ የእህልም እሸት በአቁማዳ ይዞ ወደ እግዚአብሔር ሰው መጣ፤ እርሱም። ይበሉ ዘንድ ለሕዝቡ ስጣቸው አለ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሌላም ጊዜ በዓልሻሊሻ ተብሎ ከሚጠራው ስፍራ አንድ ሰው በመከር ጊዜ በመጀመሪያ ከተወቃው ገብስ የተጋገሩ ኻያ የዳቦ ሙልሙሎችና አዲስ የተቆረጠ እሸት ለኤልሳዕ ይዞለት መጣ፤ ኤልሳዕም “ለነቢያት ጉባኤ አቅርብላቸውና ይብሉ” ብሎ አገልጋዩን አዘዘው፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኮይሮ ጋኬዳ ካፐ ኡከቴዳ ላታሙ፥ ባንጋ ኮምፑዋ፥ ትሻ ካና እትፐ ባረ ኦጎሩዋን የግ አኪደ፥ ጾሳ አሳዉ አህያ እት ብታኒ ባኣል-ሻሊሻ ግያ ሳኣፐ ዬዳ። ኤልሳእ ባረ ቆማ፥ “ማናዉ አሳዉ አ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Koyro gakkeedda katsaappe uuketteedda laatamu, banggaa komppuwaa, tisha katsanna ittippe bare ogoruwaan yeggi akkiide, S'oossaa asaw ahiyaa itti bitanii Ba'aali-Shaliisha giyaa sa'aappe yeedda. Elssaa'i bare k'oomaa, «Maanaw asaw aatsa» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Issaadey shachcha banggafe kaxxida nam7u tammu quntonne guuththa tiya qeeri lukkamon ekkidi Ba7aali-Shalishappe Xoossa nabekko yides. Elssa7ikka ba ayllezas, «Asay maana mala asaas imma» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢሳዴይ ሻቻ ባንጋፌ ካጺዳ ናምኡ ታሙ ቁንቶኔ ጉ ቲያ ቄሪ ሉካሞን ኤኪዲ ባኣሊ-ሻሊሻፔ ጾሳ ናቤኮ ዪዴስ። ኤልሳኢካ ባ ኣይሌዛስ፥ «ኣሳይ ማና ማላ ኣሳስ ኢማ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኮይሮ ጋክዳ ካፈ ኡከትዳ ላታሙ ባንጋ ዳቡዋ፥ ትያ ካራ እስፈ ባ ኦጎሩዋን የግድ፥ ፆሳ አድያስ ኤህያ እስ አደይ ባኣል-ሻልሻፔ ይስ። ኤልስ ባ አይልያ፥ “ማና መላ አሳስ አ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Koyro gakida kathaafe uuketida laatamu banga daabbuwa, tiya kathara issife ba ogoruwan yeggidi, Xoossa addiyas ehiya issi addey Ba7aal-Shalishapee yis. Elsi ba aylliya, “Maana mela asaas aatha” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) አንድ ሰው ከበኵራቱ ፍሬ የተጋገረ ሃያ የገብስ ሙልሙልና ጥቂት የእሸት ዛላዎች በአቍማዳ ይዞ ከበኣልሻሊሻ ወደ እግዚአብሔር ሰው መጣ። ኤልሳዕም አገልጋዩን፣ “ሰዎቹ እንዲበሉት ስጣቸው” አለው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሌላም ጊዜ በዓልሻሊሻ ተብሎ ከሚጠራው ስፍራ አንድ ሰው በመከር ጊዜ በመጀመሪያ ከተወቃው ገብስ የተጋገሩ ኻያ የዳቦ ሙልሙሎችና አዲስ የተቈረጠ እሸት ለኤልሳዕ ይዞለት መጣ፤ ኤልሳዕም “ለነቢያት ጉባኤ አቅርብላቸውና ይብሉ” ብሎ አገልጋዩን አዘዘው፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year በዓልሻሊሻ ኻብ ዝበሃል ዓዲ ድማ ሓደ ሰብኣይ መፀ፤ ነቲ ናይ እግዚኣብሄር ሰብ ከዓ ናይ በዅራት እንጀራ፥ ዕስራ ጐጎ ስገምን ጥቡስ ሸዊት ስርናይን ኣብ ለቘታ ገይሩ ኣምፅአሉ። ንሱ ድማ “ክበልዕዎ ነዞም ህዝቢ ሃቦም” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011 ካብ በዓልሻሊሻ ድማ ሰብኣይ መጾ፡ ነቲ ናይ ኣምላኽ ሰብ ከኣ ናብ በዂራት እንጌራ፡ ዕስራ ጐጎ ስገምን ጥቡስ ሰዊት ስርናይን ኣብ ለቘታ ገይሩ ኣምጽኣሉ። ንሱ ድማ፡ ኪበልዕዎስ ነዞም ህዝቢ ሀቦም፡ በለ።