2 Kings 4:39 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሓደ ድማ ኣትክልቲ ኪለቅም ናብ መሮር ወጸ፡ ወይኒ በረኻ ረኸበ፡ ብእኡ መሊኡ ድማ መጺኡ ናብ ድስቲ ድስቲ ቆሪጽዎ፡ ንሳቶም ስለ ዘይፈለጡ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አንዱም ቅጠላ ቅጠል ያመጣ ዘንድ ወደ ሜዳ ወጣ፤ በምድረ በዳውም የወይን ቦታ አገኘ፤ ከዚያም የምድር ቅጠላ ቅጠል ሰብሰበ፤ ልብሱንም ሞላ፤ መትሮም በወጡ ምንቸት ውስጥ ጨመረው፤ አበሰለውም፤ ምን እንደ ሆነ ግን አላወቁም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አንዱም ቅጠላቅጠል ያመጣ ዘንድ ወደ ሜዳ ወጣ፥ የምድረበዳውንም ሐረግ አገኘ ከዚያም የበረሀ ቅል ሰበሰበ፥ ልብሱንም ሞልቶ ተመለሰ፥ መትሮም በወጡ ምንቸት ውስጥ ጨመረው፤ ምን እንደ ሆነ ግን አላወቁም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከነቢያቱም አንዱ ጎመን የሚመስል ቅጠላ ቅጠል ለመልቀም ወደ ሜዳ ሔደ፤ እርሱም በዱር ውስጥ የበቀለ የቅል ሐረግ አገኘ፤ መሸከም የሚችለውን ያኽል በርከት ያለ ቅል ቆርጦ አመጣ፤ የዚያንም ምንነት ሳያውቅ ከትፎ ወጡ ውስጥ ጨመረው፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡንቱንቱፐ እቱ ሳን ማላትያ ቦንጨቱዋ ማጺደ አሀናዉ ጋደ ቤዳ። ዶልያ ጎስያ ቱራ ደሜዳ፤ ቶካናዉ ዳንዳይያዋ ኬሻ ዳሮ ጎስያ አኪደ ዬዳ። እ አየንቶ ኤረናን አንጬዳ፥ ከርያን የጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Unttunttuppe ittuu santsaa malatiyaa bonc'c'etuwaa mas'iide ahanaw gade beedda. Doliyaa gosiyaa turaa demmeedda; tookkanaw danddayiyaawaa keeshshaa daro gosiyaa akkiide yeedda. I ayentto erennan anc'c'eedda, keriyaan yeggeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Istta garsafe issoy santhe misatiza hayththata maxanaas gede demba kezidi bazzon mokkiza tura demmidi he turazappe gose misatiza ayfe ba may7on maxi ekkidi simmides; iza anccidi distten keemmides shin izi aazakko oonikka eribeenna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስታ ጋርሳፌ ኢሶይ ሳን ሚሳቲዛ ሃይታ ማጻናስ ጌዴ ዴምባ ኬዚዲ ባዞን ሞኪዛ ቱራ ዴሚዲ ሄ ቱራዛፔ ጎሴ ሚሳቲዛ ኣይፌ ባ ማይኦን ማጺ ኤኪዲ ሲሚዴስ፤ ኢዛ ኣንጪዲ ዲስቴን ኬሚዴስ ሺን ኢዚ ኣዛኮ ኦኒካ ኤሪቤና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንታፈ እሶይ ቦንጮ ማፅድ ኤሀናዉ ዎራ ብድ፥ ኤጨረ ሌሄ ዳንያባ ደምስ። ቶካናዉ ዳንዳኤይሳ ኬና ዳሮ ኤጨረ ሌሄ ኤክድ ይስ፤ እ አይበኮ ኤሮና አንጭድ፥ ኦቱዋን የግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Entafe issoy bonco maxidi ehanaw wora bidi, ecere leehe daaniyaba demmis. Tookanaw danda7eysa keena daro ecere leehe ekidi yis; I aybeko eronna ancidi, otuwan yeggis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከእነርሱም አንዱ ቅጠላ ቅጠል ለማምጣት ወደ ሜዳ ወጥቶ፤ ዱር በቀል ሐረግ አገኘ፤ ከሐረጉም ላይ የቅል ፍሬ ለቅሞ በልብሱ ሙሉ ይዞ ተመለሰና ቈራርጦ በወጡ ምንቸት ውስጥ ጨመረው፤ ምን እንደ ሆነ ግን ማንም አላወቀም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከነቢያቱም አንዱ ጎመን የሚመስል ቅጠላ ቅጠል ለመልቀም ወደ ሜዳ ሔደ፤ እርሱም በዱር ውስጥ የበቀለ የቅል ሐረግ አገኘ፤ መሸከም የሚችለውን ያኽል በርከት ያለ ቅል ቈርጦ አመጣ፤ የዚያንም ምንነት ሳያውቅ ከትፎ ወጡ ውስጥ ጨመረው፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሓደ ኻብኣቶም ከዓ ሓምሊ ኽሓምል ናብ በረኻ ወፀ፤ ሃረግ በረኻ ድማ ረኸበ፤ ካብኡ ኸዓ ቘፅሊ በረኻ ኣኪቡ ኽዳኑ መሊኡ ተመለሰ፤ ቀርዲዱ ከዓ ናብቲ ናይ ፀብሒ ቝራዕ ኣእተዎ፤ እንታይ ከም ዝኾነ ግና ኣይፈለጡን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሓደ ኸኣ ሓምሊ ኺሐምል ናብ መሮር ወጸ፡ ወይኒ መሮር ድማ ረኸበ፡ ካብኡ ኸኣ ሓምሊ መሮር ሐሚሉ ኽዳኑ መሊኡ ኣተወ፡ ስለ ዘይፈለጥዎ ድማ፡ ናብቲ ቚራዕ ቀርደዶ። |