2 Kings 4:38 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኤሊሳ ድማ ከም ብሓድሽ ናብ ጊልጋል በጽሐት፡ ኣብታ ሃገር ከኣ ዋሕዲ ኰነ። ደቂ ነብያት ድማ ኣብ ቅድሚኡ ተቐመጡ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ኤልሳዕም ዳግመኛ ወደ ጌልጌላ ተመለሰ፤ በምድርም ላይ ራብ ነበረ፤ የነቢያትም ልጆች በፊቱ ተቀምጠው ነበር፤ ኤልሳዕም ሎሌውን፥ “ታላቁን ምንቸት ጣድ፤ ለነቢያትም ልጆች ቅጠላ ቅጠል አብስልላቸው” አለው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ኤልሳዕም ዳግመኛ ወደ ጌልገላ መጣ፥ በምድርም ላይ ራብ ነበረ፤ የነቢያትም ልጆች በፊቱ ተቀምጠው ነበር፥ ሎሌውንም። ታላቁን ምንቸት ጣድ፥ ለነቢያት ልጆችም ወጥ ሥራ አለው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በመላ አገሪቱ ራብ በነበረበት በአንድ ወቅት ኤልሳዕ ወደ ጌልጌላ ተመልሶ መጣ፤ በዚያም የነቢያትን ጉባኤ በማስተማር ላይ ሳለ አገልጋዩን “ትልቅ ድስት ጥደህ ወጥ ሥራላቸው” አለው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኤልሳእ ገልጋላ ስሚደ ዬዳ ዎደ፥ ቢታይ ኮሻት ኡቴዳ። ትምቢትያ ኦድያዋንቱ ጭታይ አ ስንን ኡት ደእሽን፥ እ ባረ ቆማ፥ “ዎጋ ከርያ ታማን ዎደ፥ ሀ አሳቶ ዎጽያ ካ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Elssaa'i Gelggala simmiide yeedda wode, biittay koshatti utteedda. Timbbitiyaa odiyaawanttu c'itay Aa sintsan utti de'ishshin, I bare k'oomaa, «Wogga keriyaa taman wotsaade, ha asatoo wos'iyaa katsaa» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Elssa7i aggi Gelgela simmides; He derezan koshay dees. Nabeta maabaray iza sinththi shiiqi dishin Elssa7i ba oosanchchaza, «Wogga distte tama bolla woththada hayssa asaas woxe kaththa» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኤልሳኢ ኣጊ ጌልጌላ ሲሚዴስ፤ ሄ ዴሬዛን ኮሻይ ዴስ። ናቤታ ማባራይ ኢዛ ሲን ሺቂ ዲሺን ኤልሳኢ ባ ኦሳንቻዛ፥ «ዎጋ ዲስቴ ታማ ቦላ ዎዳ ሃይሳ ኣሳስ ዎጼ ካ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤልስ ጋልጋላ ስሚድ ይዳ ዎደ፥ ቢታን ኮሽ ደኤስ። ናበታ ጩጋይ እያ ስንን ኡትድ ደእሽን፥ እ ባ አይልያ፥ “ዎጋ ኦቶ ታማ ቦላ ዎዳ፥ ናበታስ ዎፀ ካ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Elsi Galgala simmidi yida wode, biittan koshi de7ees. Nabeta cugay iya sinthan uttidi de7ishin, I ba aylliya, “Wogga oto tama bolla wothada, nabetas woxe katha” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ኤልሳዕ ወደ ጌልገላ ተመለሰ፤ በዚያም አገር ራብ ነበረ። የነቢያት ማኅበር በፊቱ ተቀምጠው ሳለ አገልጋዩን፣ “ትልቁን ምንቸት ጣድና ለእነዚህ ሰዎች ወጥ ሥራላቸው” አለው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በመላ አገሪቱ ራብ በነበረበት በአንድ ወቅት ኤልሳዕ ወደ ጌልጌላ ተመልሶ መጣ፤ በዚያም የነቢያትን ጉባኤ በማስተማር ላይ ሳለ አገልጋዩን “ትልቅ ድስት ጥደህ ወጥ ሥራላቸው” አለው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኤልሳዕ ከዓ ናብ ጌልገላ ተመለሰ፤ ኣብታ ሃገር ድማ ጥሜት ነበረ። እቶም ደቂ ነቢያት ከዓ ኣብ ቅድሚኡ ተቐሚጦም ነበሩ። ነቲ ሓሽከሩ ድማ “ነቲ ዓብዪ ቝራዕ ሰኽቲትካ ነዞም ደቂ ነቢያት ፀብሒ ኣፍልሐሎም” በሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኤልሳእ ከኣ ናብ ጊልጋል ተመልሰ፡ ኣብታ ሃገር ድማ ጥሜት ነበረ። እቶም ደቂ ነብያት ከኣ ኣብ ቅድሚኡ ተቐሚጦም ነበሩ። ነቲ ጊልያኡ ድማ፡ ነቲ ዓብዪ ቚራዕ ሰኽቲትካ ነዞም ደቂ ነብያት ጸብሒ ኣፍልሓሎም፡ በሎ። |