2 Kings 4:25 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ ንሳ ከይዳ ናብቲ ኣብ ከረን ቀርሜሎስ ዝነበረ ሰብኣይ ኣምላኽ መጸት። እቲ ናይ ኣምላኽ ሰብ ካብ ርሑቕ ምስ ረኣያ ድማ፡ ንጊልያኡ ጌሓዚ፡ እንሆ፡ እታ ሹናማዊት ኣላ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እን​ዲ​ሁም ሄደች፤ ወደ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ሰው ወደ ቀር​ሜ​ሎስ ተራራ ወጣች። ኤል​ሳ​ዕም ያችን ሴት ወደ እርሱ ስት​መጣ ባያት ጊዜ ሎሌ​ውን ግያ​ዝን፥ “እነ​ኋት፥ ሱማ​ና​ዊት መጣች፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እንዲሁም ሄደች፥ ወደ እግዚአብሔርም ሰው ወደ ቀርሜሎስ ተራራ መጣች። የእግዚአብሔርም ሰው ከሩቅ ባያት ጊዜ ሎሌውን ግያዝን፥ እነኋት ሱነማዊቲቱ መጣች፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እርሷም ከዚያ ተነሥታ ኤልሳዕ ወደ ነበረበት ወደ ቀርሜሎስ ተራራ ወጣች። ኤልሳዕም ገና በሩቅ ሳለች ወደ እርሱ ስትመጣ አይቶ አገልጋዩን ግያዝን “ተመልከት! ያቺ ሴት ከሱነም ወደዚህ በመምጣት ላይ ናት!
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ምሽራታ ሄዋፐ ደንዳደ፥ ቃርመሎሳ ደርያን ደእያ ጾሳ አሳኮ ባዱ። ኤልሳእ ምሽራታ ይያኖ ሃኩዋን በኢደ፥ ባረ ቆማ ግያዛዉ፥ “በአ፥ ሹኔማ ካታማን ደእያ ምሽራታ ያዉ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Mishirata hewaappe denddaade, K'armmeloosa Deriyan de'iyaa S'oossaa asaakko baaddu. Elssaa'i mishirata yiyaano haakuwaan be'iide, bare k'oomaa Giyaazaw, «Be'a, Shuneema kataman de'iyaa mishirata yaw.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessa gishshas iza Xoossa nabezi dizaso pude Qarmeloose zumaa bolla kezadus. Xoossa nabezikka izo haahon be7idi ba oosanchcha Giyaaze, «Sekki Suneme maccassayo beyay!
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳ ጊሻስ ኢዛ ጾሳ ናቤዚ ዲዛሶ ፑዴ ቃርሜሎሴ ዙማ ቦላ ኬዛዱስ። ጾሳ ናቤዚካ ኢዞ ሃሆን ቤኢዲ ባ ኦሳንቻ ጊያዜ፥ «ሴኪ ሱኔሜ ማጫሳዮ ቤያይ!
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ማጫስያ ያፐ ደንዳዳ፥ ቃርመሎሳ ዙማን ደእያ ፆሳ አድያኮ ባሱ። ኤልስ ማጫስው ሃሆን በእድ፥ ባ አይልያ ግያዛ፥ “በአ፥ ሱናማን ደእያ ማጫስያ ያዉሱ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Maccasiya yaape dendada, Qarmeloosa zuman de7iya Xoossa addiyako basu. Elsi maccasiya haahon be7idi, ba aylliya Giyaaza, “Be7a, Sunaaman de7iya maccasiya yawusu.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ስለዚህ ተነሥታ የእግዚአብሔር ሰው ወዳለበት ወደ ቀርሜሎስ ተራራ ሄደች። የእግዚአብሔር ሰው በሩቁ ሲያያት አገልጋዩን ግያዝን እንዲህ አለው፤ “ሱነማዪቱን አየሃት፤ ያቻትና!
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እርስዋም ከዚያ ተነሥታ ኤልሳዕ ወደነበረበት ወደ ቀርሜሎስ ተራራ ወጣች። ኤልሳዕም ገና በሩቅ ሳለች ወደ እርሱ ስትመጣ አይቶ አገልጋዩን ግያዝን “ተመልከት! ያቺ ሴት ከሱነም ወደዚህ በመምጣት ላይ ናት!
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ተልዒላ ድማ ናብቲ ናይ እግዚኣብሄር ሰብ ዘለዎ እምባ ቀርሜሎስ ከደት። እቲ ናይ እግዚኣብሄር ሰብ ከዓ ኣማዕድዩ ምስ ረአያ፥ ንሓሽከሩ ንግያዝ፥ “እታ ሱናማዊት ሰበይቲ፥ እንሆ ትመፅእ ኣላ።
Amharic Tigrinya 2011 ተበጊሳ ድማ ኣብ ከረን ቀርሜሎስ ናብቲ ናይ ኣምላኽ ሰብ ከደት። ኰነ ኸኣ፡ እቲ ናይ ኣምላኽ ሰብ ኣማዕድዩ ምስ ረኣያ፡ ንጊልያኡ ገሓዚ፡ እታ ሹናማዊት፡ ኣብኡ እንሃ፡