2 Kings 4:22 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንሳ ድማ ንሰብኣያ ጸዊዓ፡ ናብቲ ናይ ኣምላኽ ሰብ ጐይየ ክምለስ፡ ሓደ ኻብቶም መንእሰያትን ሓደ ኻብ ኣእዱግን ስደደለይ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ባልዋንም ጠርታ፥ “ወደ እግዚአብሔር ሰው ዘንድ በፍጥነት እሄዳለሁና አንድ ሎሌና አንድ አህያ ላክልኝ” አለችው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ባልዋንም ጠርታ። ወደ እግዚአብሔር ሰው በፍጥነት ደርሼ እመለስ ዘንድ አንድ ሎሌና አንድ አህያ ላክልኝ አለችው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ባሏንም ጠርታ “አንድ አገልጋይና አንድ አህያ ላክልኝ፤ ወደ እግዚአብሔር ሰው ዘንድ መሄድ ይገባኛል፤ በተቻለም መጠን ፈጥኜ እመለሳለሁ” አለችው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉይያን፥ ባረ አስና ጼሳደ፥ “ታን ጾሳ አሳኮ ኤለካ ባደ ያና ማላ፥ ቆማቱዋፐ እቱዋነ ሀረቱዋፐ እቱዋነ ታዉ የዳ” ያጋዱ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyyiyaan, bare asinaa s'eesaade, «Taani S'oossaa asaakko ellekka baade yaana mala, k'oomatuwaappe ittuwaanne haretuwaappe ittuwaanne taw yedda» yaagaaddu. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye ba azina xeygada, «Tani Xoossa nabezaakko eeson gakkada simmana gakkanaas issi oosanchchanne issi hare taas yeddarkkii!» gadus. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉዬ ባ ኣዚና ጼይጋዳ፥ «ታኒ ጾሳ ናቤዛኮ ኤሶን ጋካዳ ሲማና ጋካናስ ኢሲ ኦሳንቻኔ ኢሲ ሃሬ ታስ ዬዳርኪ!» ጋዱስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ባ አዝና ፄጋዳ፥ “ታኒ ፆሳ አድያኮ ኤለ ባዳ ያና መላ፥ አይለታፐ እሱዋነ ሀረታፐ እሱዋ ታዉ የዳ” ያጋሱ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ba azina xeegada, “Taani Xoossa addiyako elle bada yaana mela, aylletape issuwanne haretape issuwa taw yedda” yaagasu. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚያም ባሏን ጠርታ፣ “ወደ እግዚአብሔር ሰው በፍጥነት ደርሼ እንድመለስ አንድ አገልጋይና አንድ አህያ ላክልኝ” አለችው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ባልዋንም ጠርታ “አንድ አገልጋይና አንድ አህያ ላክልኝ፤ ወደ እግዚአብሔር ሰው ዘንድ መሄድ ይገባኛል፤ በተቻለም መጠን ፈጥኜ እመለሳለሁ” አለችው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንሰብኣያ ፀዊዓ ድማ “ናብቲ ናይ እግዚኣብሄር ሰብ ብጕያ በፂሐ ኽምለስስ፥ በይዛኻ፥ ሓደ ኻብቶም ኣገልገልትናን ሓንቲ ኣድግን ስደደለይ” በለቶ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንሰብኣያ ጸዊዓ ድማ፡ ናብቲ ናይ ኣምላኽ ሰብ ጐይየ ኽምለስሲ፡ በጃኻ፡ ሓደ ኻብቶም ገላውን ሓንቲ ኣድግን ስደደለይ፡ በለቶ። |