2 Kings 4:18 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቲ ቘልዓ ምስ ዓበየ ድማ፡ ሓደ መዓልቲ ናብ ኣቦኡ ናብቶም ዓጸድቲ ወጸ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሕፃ​ኑም አደገ፤ እህል አጫ​ጆ​ችም ወዳ​ሉ​በት ወደ አባቱ መጣ። አባ​ቱ​ንም፥ “ራሴን ራሴን” አለው፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሕፃኑም አደገ፥ አንድ ቀንም እህል አጫጆች ወዳሉበት ወደ አባቱ ወጣ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሕፃኑም አደገ፤ በመከር ወራት አንድ ቀን ጧት ያ ልጅ ከአጫጆች ጋር በእርሻ ውስጥ ወደነበረው ወደ አባቱ ሄደ፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄ ናአይ ድጬዳ፤ እት ጋላስ ካ ጫክያ አሳቱዋና ደእያ ባረ አዉዋኮ ቤዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) He na'ay dic'c'eedda; itti gallassi katsaa c'akkiyaa asatuwaana de'iyaa bare aawuwaakko beedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Naazikka diccides; issi gallas iza aaway kath shiishshizaytara dishin naazi hee bides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ናዚካ ዲጪዴስ፤ ኢሲ ጋላስ ኢዛ ኣዋይ ካ ሺሺዛይታራ ዲሺን ናዚ ሄ ቢዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ናአይ ድጭስ፤ እስ ጋላስ ካ ጫክያ አሳታራ ደእያ ባ አዋኮ ብስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Na7ay diccis; issi gallas katha cakiya asatara de7iya ba aawako bis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሕፃኑ አደገ፤ አንድ ቀንም አባቱ ከዐጫጆች ጋር ወደ ነበረበት ቦታ ሄደ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሕፃኑም አደገ፤ በመከር ወራት አንድ ቀን ጧት ያ ልጅ ከአጫጆች ጋር በእርሻ ውስጥ ወደነበረው ወደ አባቱ ሄደ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቲ ቘልዓ ድማ ዓበየ። ሓደ መዓልቲ ኣቦኡ ምስቶም ዓፃዶ እንተሎ ናብኡ ኸደ።
Amharic Tigrinya 2011 እቲ ቘልዓ ድማ ዐበየ። ኰነ ኸአ፡ ሓንቲ መዓልቲ ናብ ኣቦኡ ናብ ዓጻዶ ወጸ።