2 Kings 4:13 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንሱ ድማ በሎ፦ ሕጂ ንገራ፡ እንሆ፡ በዚ ዅሉ ሓልዮት ሓሊኻና ኣለኻ። እንታይ ክግበረልካ ኣለዎ? ናብ ንጉስ ዶ ወይስ ናብ ኣዛዚ ሰራዊት ምተዋህበካ? ንሳ ድማ ከምዚ ኢላ መለሰት፥ ኣነ ኣብ መንጎ ህዝበይ እየ ዝነብር ዘለኹ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እር​ሱም፥ “እነሆ፥ ይህን ሁሉ ክብር አከ​በ​ር​ሽኝ ምን ላድ​ር​ግ​ልሽ? ለን​ጉሥ ወይስ ለሠ​ራ​ዊት አለቃ የም​ነ​ግ​ር​ልሽ ጉዳይ እን​ዳ​ለሽ በላት” አለው፤ እር​ስ​ዋም፥ “እኔ በወ​ገኔ መካ​ከል እኖ​ራ​ለሁ” ብላ መለ​ሰች።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በጠራትም ጊዜ በፊቱ ቆመች። እርሱም። እነሆ፥ ይህን ሁሉ አሳብ አሰብሽልኝ፤ አሁንስ ምን ላድርግልሽ? ለንጉሥ ወይስ ለሠራዊት አለቃ ልንገርልሽን? በላት አለው፤ እርስዋም። እኔ በወገኔ መካከል ተቀምጫለሁ ብላ መለሰች።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ግያዝ “ለእኛ ስላደረገችው መልካም ነገር ሁሉ ምን አደርግላት ዘንድ እንደምትፈልግ ጠይቃት፤ ምናልባት ወደ ንጉሡ ወይም ወደ ጦር አዛዡ ዘንድ ሄጄ የምነግርላት ጉዳይ ሊኖር ይችላል” አለው። እርሷም “በዘመዶች መካከል በምኖርበት በዚህ ስፍራ ምንም የሚቸግረኝ ነገር የለም” ስትል መለሰችለት።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኤልሳእ ግያዛ፥ “ሀ ምሽራቴ ‘ኔን ኑ ድራዉ፥ ሀዋ ኡባ መቶታዳ። ያትና ኑን ነዉ አይ ኦነ? ነዉ ኑን ቢደ፥ ካትያ ዎይ ኦላ ጋዳዋ ሃሳይስያብ ደኢ?’ ያጋደ እዞ ኦቻ” ያጌዳ። ምሽራታ፥ “ታን ሀዋን ታ አሳ ግዶን ደእሽን፥ ታና መትያባይ ባዋ” ያጋዱ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Elssaa'i Giyaaza, «Ha mishiratee ‹Neeni nu diraw, hawaa ubbaa metootaadda. Yaatina nuuni new ay ootsanne? New nuuni biide, kaatiyaa woy ola gadaawaa haasayissiyaabi de'ii?› yaagaadde izo oochcha» yaageedda. Mishirata, «Taani hawaan ta asaa giddon de'ishshin, taana metiyaabay baawa» yaagaaddu.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Elssa7i, «Giyaazes, ‹Neni nu gishshas gaada daro waayadasa; nees aazi oosettana mala koyay? Kawozas gidiin olanchchata azazizayssas nu ne gishshas yootana miishshi dizee?› gaada izo oychcha» gides. Maccassayakka zaarada, «Tani ta dabbo giddon days» gadus.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኤልሳኢ፥ «ጊያዜስ፥ ‹ኔኒ ኑ ጊሻስ ጋዳ ዳሮ ዋያዳሳ፤ ኔስ ኣዚ ኦሴታና ማላ ኮያይ? ካዎዛስ ጊዲን ኦላንቻታ ኣዛዚዛይሳስ ኑ ኔ ጊሻስ ዮታና ሚሺ ዲዜ?› ጋዳ ኢዞ ኦይቻ» ጊዴስ። ማጫሳያካ ዛራዳ፥ «ታኒ ታ ዳቦ ጊዶን ዳይስ» ጋዱስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤልስ ግያዛኮ፥ “ሀ ማጫስያ ሀ ኡባ ኑስ ኦሱ። ኑኒ ነዉ አይ ኦኖ? ኑኒ ብድ፥ ካዋ ዎይኮ ቶራ ሞጮና ኦድሳናባይ አይብ ደእያኮ እዮ ኦይቻ” ያግስ። ማጫስያ፥ “ታኒ ሀይሳን ታ አሳ ግዶን ደአይስ” ያጋሱ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Elsi Giyaazako, “Ha maccasiya ha ubbaa nuus oothasu. Nuuni new ay oothino? Nuuni bidi, kawa woyko toora mocona odisanabay aybi de7iyako iyo oycha” yaagis. Maccasiya, “Taani haysan ta asaa giddon de7ayis” yaagasu.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ኤልሳዕም፣ “ ‘ለእኛ ስትይ በጣም ተቸግረሻል፤ ምን እንዲደረግልሽ ትፈልጊአለሽ? ለንጉሡ ወይስ ለሰራዊቱ አዛዥ የምንነግርልሽ ጕዳይ አለን?’ ብለህ ጠይቃት” አለው። ሴቲቱም መልሳ፣ “እኔ እኮ የምኖረው በገዛ ወገኖቼ መካከል ነው” አለችው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ግያዝ “ለእኛ ስላደረገችው መልካም ነገር ሁሉ ምን አደርግላት ዘንድ እንደምትፈልግ ጠይቃት፤ ምናልባት ወደ ንጉሡ ወይም ወደ ጦር አዛዡ ዘንድ ሄጄ የምነግርላት ጉዳይ ሊኖር ይችላል” አለው። እርስዋም “በዘመዶች መካከል በምኖርበት በዚህ ስፍራ ምንም የሚቸግረኝ ነገር የለም” ስትል መለሰችለት።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኤልሳዕ ከዓ ንሓሽከሩ “እንሆ፥ ስለ እቲ ዅሉ ዘርአኽና ሓልዮት እንታይ ክገብረልኪ? ኣብ ንጉስ ወይ ኣብ ሓለቓ ሰራዊትዶ ዝጥየቕ ኣለኪ ክነግረልኪ? በላ” በሎ። ንሳ ኸዓ “ኣብ ማእኸል ህዝበይ እየ ተቐሚጠ ዘለኹ” በለት።
Amharic Tigrinya 2011 ንሱ ኸኣ ንእኡ፡ እንሆ፡ እዚ ዂሉ ሓልዮት እዚ ሐሌኽልና፡ እንታይ እሞ ኺግበረልኪ እዩ ኣብ ንጉስ ወይ ኣብ ሓለቓ ሰራዊት ዚዝረብዶ ኣሎኪ በላ፡ በሎ። ንሳ ድማ፡ ኣብ ማእከል ህዝበይ እየ ተቐሚጠ ዘሎኹ፡ በለት።