2 Kings 4:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንእሽቶ ኽፍሊ ኣብ መንደቕ ንግበር። ኣብኡ ድማ ዓራትን ጠረጴዛን መንበርን መቐመጢ ሽምዓን ነንብረሉ፤ ናባና ክመጽእ ከሎ ድማ ኣብኡ ክኣቱ ኣለዎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ትንሽ ቤት በሰገነቱ ላይ እንሥራ፤ በዚያም አልጋና ጠረጴዛ፥ ወንበርና መቅረዝ እናኑርለት፤ ወደ እኛም ሲመጣ ወደዚያ ይግባ” አለችው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ትንሽ ቤት በሰገነቱ ላይ እንሥራ፤ በዚያም አልጋ ጠረጴዛ ወንበርና መቅረዝ እናኑርለት፤ ወደ እኛም ሲመጣ ወደዚያ ይገባል አለችው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ስለዚህም በሰገነቱ ላይ አንድ ትንሽ ክፍል ሠርተን በዚያች ውስጥ አንድ አልጋ፥ አንድ ጠረጴዛ፥ አንድ ወንበርና አንድ የፋኖስ መብራት እናኑርለት፤ እርሱም እኛን ለመጐብኘት በሚመጣበት ጊዜ ሁሉ ማረፊያ ትሆነዋለች።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋ ድራዉ፥ አነ እት ጉ ክፍልያ ቦላ ፖቅያን አዉ ኬጾይተ፤ አ ግዱዋን ግሱዋ፥ አራታ፥ ጻራጴዛነ ጾምፕያ ዎይተ። ሄዋፐ ጉይያን፥ እ ኑኮ ዬዳ ዎደ ኡባን፥ ሄዋን ገላና ዳንዳዬ” ያጋዱ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaa diraw, ane itti guutsa kifiliyaa bolla pook'iyaan aw kees's'oytte; Aa gidduwaan gisuwaa, araataa, s'arap'p'eezaanne s'omppiyaa wotsoytte. Hewaappe guyyiyaan, I nuukko yeedda wode ubbaan, hewan gelana danddayee» yaagaaddu. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gishshas bolla pooqen issi guuththa kifileyn nu izas hiiththa, xaraphpheeza, oydenne paanose giigsidi heen woththoos; izi nuukko yiza wode ubbaan izas shemposo gidana» gadus. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳ ጊሻስ ቦላ ፖቄን ኢሲ ጉ ኪፊሌይን ኑ ኢዛስ ሂ፥ ጻራጴዛ፥ ኦይዴኔ ፓኖሴ ጊግሲዲ ሄን ዎስ፤ ኢዚ ኑኮ ዪዛ ዎዴ ኡባን ኢዛስ ሼምፖሶ ጊዳና» ጋዱስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አነ እስ ጉ ክፍለ ፖቅያ ቦላ እያዉ ኬፆስ፤ እያ ግዶን አርስ፥ ኦይደ፥ ፃርጴዛነ ፆምፐ ዎስ። እ ኑኮ ይዳ ዎደ ኡባን ያ ገላናዉ ዳንዳኤስ” ያጋሱ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ane issi guutha kifile pooqiya bolla iyaw keexoos; iya giddon arsi, oyde, xarpheezanne xompe wothoos. I nuuko yida wode ubban yaa gelanaw danda7ees” yaagasu. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስለዚህ በሰገነቱ ላይ አንዲት ትንሽ ክፍል ቤት ሠርተን ዐልጋና ጠረጴዛ፣ ወንበርና ፋኖስ እናስገባለን፤ ከዚያም ወደ እኛ በሚመጣበት ጊዜ ሁሉ ማረፊያ ትሆነዋለች።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ስለዚህም በሰገነቱ ላይ አንድ ትንሽ ክፍል ሠርተን በዚያች ውስጥ አንድ አልጋ፥ አንድ ጠረጴዛ፥ አንድ ወንበርና አንድ የፋኖስ መብራት እናኑርለት፤ እርሱም እኛን ለመጐብኘት በሚመጣበት ጊዜ ሁሉ ማረፊያ ትሆነዋለች።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እምበኣር በይዛኻ፥ ኣብ ልዕሊ ናሕሲ ንእሽተይ ቤት ንስራሕ እሞ ኣብኣ ዓራትን ጠረጴዛን ወንበርን ቀዋሚ ቐንዲልን ንግበረሉ። ናባና እንትመፅእ ድማ ኣብኣ ክሓድር እዩ” በለቶ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እምበኣርሲ፡ በጃኻ፡ ኣብ ልዕሊ መንደቕ ንእሽቶ ቤት ንስራሕ እሞ ኣብኣ ዓራትን ሰደቓን መንበርን ቀዋሚ ቐንዴልን ንግበር። ኪኸውን ድማ እዩ፡ ናባና ምስ ዚመጽእ፡ ናብኣ የግልስ፡ በለቶ። |