2 Kings 4:10 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንእሽቶ ኽፍሊ ኣብ መንደቕ ንግበር። ኣብኡ ድማ ዓራትን ጠረጴዛን መንበርን መቐመጢ ሽምዓን ነንብረሉ፤ ናባና ክመጽእ ከሎ ድማ ኣብኡ ክኣቱ ኣለዎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ትንሽ ቤት በሰ​ገ​ነቱ ላይ እን​ሥራ፤ በዚ​ያም አል​ጋና ጠረ​ጴዛ፥ ወን​በ​ርና መቅ​ረዝ እና​ኑ​ር​ለት፤ ወደ እኛም ሲመጣ ወደ​ዚያ ይግባ” አለ​ችው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ትንሽ ቤት በሰገነቱ ላይ እንሥራ፤ በዚያም አልጋ ጠረጴዛ ወንበርና መቅረዝ እናኑርለት፤ ወደ እኛም ሲመጣ ወደዚያ ይገባል አለችው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ስለዚህም በሰገነቱ ላይ አንድ ትንሽ ክፍል ሠርተን በዚያች ውስጥ አንድ አልጋ፥ አንድ ጠረጴዛ፥ አንድ ወንበርና አንድ የፋኖስ መብራት እናኑርለት፤ እርሱም እኛን ለመጐብኘት በሚመጣበት ጊዜ ሁሉ ማረፊያ ትሆነዋለች።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋ ድራዉ፥ አነ እት ጉ ክፍልያ ቦላ ፖቅያን አዉ ኬጾይተ፤ አ ግዱዋን ግሱዋ፥ አራታ፥ ጻራጴዛነ ጾምፕያ ዎይተ። ሄዋፐ ጉይያን፥ እ ኑኮ ዬዳ ዎደ ኡባን፥ ሄዋን ገላና ዳንዳዬ” ያጋዱ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaa diraw, ane itti guutsa kifiliyaa bolla pook'iyaan aw kees's'oytte; Aa gidduwaan gisuwaa, araataa, s'arap'p'eezaanne s'omppiyaa wotsoytte. Hewaappe guyyiyaan, I nuukko yeedda wode ubbaan, hewan gelana danddayee» yaagaaddu.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessa gishshas bolla pooqen issi guuththa kifileyn nu izas hiiththa, xaraphpheeza, oydenne paanose giigsidi heen woththoos; izi nuukko yiza wode ubbaan izas shemposo gidana» gadus.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳ ጊሻስ ቦላ ፖቄን ኢሲ ጉ ኪፊሌይን ኑ ኢዛስ ሂ፥ ጻራጴዛ፥ ኦይዴኔ ፓኖሴ ጊግሲዲ ሄን ዎስ፤ ኢዚ ኑኮ ዪዛ ዎዴ ኡባን ኢዛስ ሼምፖሶ ጊዳና» ጋዱስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) አነ እስ ጉ ክፍለ ፖቅያ ቦላ እያዉ ኬፆስ፤ እያ ግዶን አርስ፥ ኦይደ፥ ፃርጴዛነ ፆምፐ ዎስ። እ ኑኮ ይዳ ዎደ ኡባን ያ ገላናዉ ዳንዳኤስ” ያጋሱ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ane issi guutha kifile pooqiya bolla iyaw keexoos; iya giddon arsi, oyde, xarpheezanne xompe wothoos. I nuuko yida wode ubban yaa gelanaw danda7ees” yaagasu.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ስለዚህ በሰገነቱ ላይ አንዲት ትንሽ ክፍል ቤት ሠርተን ዐልጋና ጠረጴዛ፣ ወንበርና ፋኖስ እናስገባለን፤ ከዚያም ወደ እኛ በሚመጣበት ጊዜ ሁሉ ማረፊያ ትሆነዋለች።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ስለዚህም በሰገነቱ ላይ አንድ ትንሽ ክፍል ሠርተን በዚያች ውስጥ አንድ አልጋ፥ አንድ ጠረጴዛ፥ አንድ ወንበርና አንድ የፋኖስ መብራት እናኑርለት፤ እርሱም እኛን ለመጐብኘት በሚመጣበት ጊዜ ሁሉ ማረፊያ ትሆነዋለች።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እምበኣር በይዛኻ፥ ኣብ ልዕሊ ናሕሲ ንእሽተይ ቤት ንስራሕ እሞ ኣብኣ ዓራትን ጠረጴዛን ወንበርን ቀዋሚ ቐንዲልን ንግበረሉ። ናባና እንትመፅእ ድማ ኣብኣ ክሓድር እዩ” በለቶ።
Amharic Tigrinya 2011 እምበኣርሲ፡ በጃኻ፡ ኣብ ልዕሊ መንደቕ ንእሽቶ ቤት ንስራሕ እሞ ኣብኣ ዓራትን ሰደቓን መንበርን ቀዋሚ ቐንዴልን ንግበር። ኪኸውን ድማ እዩ፡ ናባና ምስ ዚመጽእ፡ ናብኣ የግልስ፡ በለቶ።