2 Kings 4:1 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብኡ ድማ ሓንቲ ሰበይቲ ካብ ኣንስቲ ደቂ ነብያት ናብ ኤሊዛ ጸዊዓ፡ ባርያኻ በዓል ቤተይ ሞይቱ፡ በለቶ። ባርያኻ ንእግዚኣብሄር ከም ዝፈርሖ፡ እቲ ኣለቃሒ ድማ ንኽልተ ደቀይ ባሮት ኪኸውን ከም ዝመጸ ትፈልጥ ኢኻ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከነቢያትም ልጆች የአንዱ ሚስት የሆነች አንዲት ሴት፥ “ባሌ ባሪያህ ሞቶአል፤ ባሪያህም እግዚአብሔርን የሚፈራ ሰው እንደ ነበረ አንተ ታውቃለህ፤ ባለ ዕዳም ሁለቱ ልጆቼን ባሪያዎች አድርጎ ሊወስዳቸው መጥቶአል” ብላ ወደ ኤልሳዕ ጮኸች። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከነቢያትም ወገን ሚስቶች አንዲት ሴት። ባሌ ባሪያህ ሞቶአል፤ ባሪያህም እግዚአብሔርን ይፈራ እንደ ነበረ አንተ ታውቃለህ፤ ባለ ዕዳ ልጆቼን ባሪያዎች አድርጎ ሊወስዳቸው መጥቶአል ብላ ወደ ኤልሳዕ ጮኸች። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የነቢያት ጉባኤ አባል የነበረ ባሏ የሞተባት አንዲት ሴት ወደ ኤልሳዕ መጥታ “ጌታዬ ሆይ! ባሌ ሞቶብኛል! እርሱም አንተ እንደምታውቀው እግዚአብሔርን የሚፈራ ሰው ነበር፤ ነገር ግን እነሆ ለባሌ ገንዘብ አበድሮት የነበረ አንድ ሰው በባሌ ዕዳ ፈንታ ሁለት ወንዶች ልጆቼን ወስዶ ባርያ አድርጎ ሊገዛቸው ፈልጎአል” አለችው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ትምቢትያ ኦድያዋንቱፐ እቱዋ ማቻታ ኤልሳአኮ ባደ፥ “ነ ቆማይ ታ አስናይ ሀይቄዳ። እ መና ጎዳዉ ያይያ አሳ ግድያዋ ኔን ኤራሳ። ሽን ሀእ አ አጮ ታ ናና ላኡዋ ባረዉ አይለ ከሳናዉ ዬዳ” ያጋደ አዉ ዋሳዱ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Timbbitiyaa odiyaawanttuppe ittuwaa machchata Elssaa'akko baade, «Ne k'oomay ta asinay hayk'k'eedda. I Med'ina Godaw yayyiyaa asaa gidiyaawaa neeni eraasa. Shin ha"i Aa ac'oo ta naanaa laa"uwaa barew ayile kessanaw yeedda» yaagaadde aw waassaaddu. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Nabeta maabara garsafe issaa machcheya, «Nees haggaziza ta azinay hayqqides; izi GODAAS yayyiza as gididayssa ne eraasa; ha7i gidikko aco goday ta attuma nayta nam7atakka baas aylle histti ekki baanaas yi uttides» gaada Elssa7es waassadus. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ናቤታ ማባራ ጋርሳፌ ኢሳ ማቼያ፥ «ኔስ ሃጋዚዛ ታ ኣዚናይ ሃይቂዴስ፤ ኢዚ ጎዳስ ያዪዛ ኣስ ጊዲዳይሳ ኔ ኤራሳ፤ ሃኢ ጊዲኮ ኣጮ ጎዳይ ታ ኣቱማ ናይታ ናምኣታካ ባስ ኣይሌ ሂስቲ ኤኪ ባናስ ዪ ኡቲዴስ» ጋዳ ኤልሳኤስ ዋሳዱስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ናበታፐ እሱዋ ማችያ ኤልሳኮ ባዳ፥ “ነ አይለይ፥ ታ አዝናይ ሀይቅስ። እ ጎዳ ያይያ አስ ግደይሳ ኔኒ ኤራሳ። ሽን ሀእ እያ አጮ አዋይ ታ ናይታ ናምአ ባዉ አይለ ኦናዉ ኮዬስ” ያጋዳ እያዉ ኦዳሱ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Nabetape issuwa machiya Elsako bada, “Ne aylley, ta azinay hayqis. I Godaa yayiya asi gideysa neeni eraasa. Shin ha77i iya aco aaway ta nayta nam7a baw aylle oothanaw koyees” yaagada iyaw odasu. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የነቢያት ማኅበር ወገን ከሆነው የአንደኛው ሚስት፣ “አገልጋይህ ባሌ ሞቷል፤ እርሱም እግዚአብሔርን የሚፈራ ሰው እንደ ነበር አንተ ታውቃለህ፤ አሁን ግን ባለ ዕዳ ሁለት ወንዶች ልጆቼን ባሪያ አድርጎ ሊወስዳቸው መጥቷል” ስትል ወደ ኤልሳዕ ጮኸች። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የነቢያት ጉባኤ አባል የነበረ ባልዋ የሞተባት አንዲት ሴት ወደ ኤልሳዕ መጥታ “ጌታዬ ሆይ! ባሌ ሞቶብኛል! እርሱም አንተ እንደምታውቀው እግዚአብሔርን የሚፈራ ሰው ነበር፤ ነገር ግን እነሆ ለባሌ ገንዘብ አበድሮት የነበረ አንድ ሰው በባሌ ዕዳ ፈንታ ሁለት ወንዶች ልጆቼን ወስዶ ባሪያ አድርጎ ሊገዛቸው ፈልጎአል” አለችው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሰብኣያ ኻብ ማሕበር ነቢያት ዝነበረ ሓንቲ ሰበይቲ ናብ ኤልሳዕ መፂኣ “ሓሽከርካ ሰብኣየይ ሞይቱ እዩ፤ ንሱ ንእግዚኣብሄር ዝፈርሕ ከም ዝነበረ ኸዓ ትፈልጥ ኢኻ፤ ሕዚ ግና በዓል ዕዳ ንኽልቲኦም ደቀይ ወሲዱ ባሮቱ ኽገብሮም እንሆ መፂኡ ኣሎ” ኢላ ጠርዐት። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ካብ ኣንስቲ ደቂ ነብያት ድማ ሓንቲ ሰበይቲ ናብ ኤልሳእ፡ ሰብኣየይ ጊልያኻ ሞይቱ እዩ፡ ጊልያኻ ኸኣ ፈራህ እግዚኣብሄር ከም ዝነበረ ትፈልጥ ኢኻ፡ ብዓል ዕዳ ኸኣ ንኽልቲኦም ደቀይ ወሲዱ ባሮቱ ኺገብሮም መጺኡ ኣሎ፡ ኢላ ጠርዔት። |