2 Kings 3:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ንጉስ እስራኤልን ንጉስ ይሁዳን ንጉስ ኤዶምን ከዱ፣ ንሸውዓተ መዓልቲ ዝኸውን ነዊሕ መንገዲ ከዱ፣ ንሰራዊትን ነተን ዝስዕባ ዝነበራ ጥሪትን ማይ ኣይነበረን ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የእስራኤልም ንጉሥና የይሁዳ ንጉሥ፥ የኤዶምያስም ንጉሥ ሄዱ፤ የሰባትም ቀን መንገድ ዞሩ፤ ለሠራዊቱና ለሚጫኑ እንስሶች ውኃ አጡ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የእስራኤል ንጉሥና የይሁዳ ንጉሥ የኤዶምያስም ንጉሥ ሄዱ፤ የሰባትም ቀን መንገድ ዞሩ፤ ለሠራዊቱና ለተከተሉአቸውም እንስሶች ውኃ አልተገኘም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ስለዚህም ንጉሥ ኢዮራምና እንዲሁም የይሁዳና የኤዶም ነገሥታት ለዘመቻ ወጡ፤ ከሰባት ቀን ጉዞም በኋላ ውሃ አለቀባቸው፤ ለሠራዊቱም ሆነ ለጭነት እንስሶች ምንም ውሃ አልነበረም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋ ድራዉ፥ እስራኤልያ ካቲ፥ ይሁዳ ካቲነ ኤዶማ ካቲ ኦላዉ ከሴድኖ። ኡንቱንቱ ላፑን ጋላሳ ኦግያ ዩዬዳዋፐ ጉይያን፥ ኦላንቻቶካ ኡንቱንታ ካሌዳ መህያዉካ አይ ሃነ ባዋ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaa diraw, Israa'eeliyaa kaatii, Yihudaa kaatiinne Eedooma kaatii olaw keseeddino. Unttunttu laappun gallassaa ogiyaa yuuyyeeddawaappe guyyiyaan, olanchchatookka unttuntta kaalleedda mehiyawukka ay haatsinne baawa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gishshas Isra7eele kawoy, Yuhuda kawoynne Eedoome kawoy issife ola worajjanaas dendida. Laappun gallassafe guye olanchchatassinne mehetas uyana haaththi dhaydes. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳ ጊሻስ ኢስራኤሌ ካዎይ፥ ዩሁዳ ካዎይኔ ኤዶሜ ካዎይ ኢሲፌ ኦላ ዎራጃናስ ዴንዲዳ። ላፑን ጋላሳፌ ጉዬ ኦላንቻታሲኔ ሜሄታስ ኡያና ሃ ይዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳ ግሾ፥ እስራኤለ ካዎይ፥ ይሁዳ ካዎይነ ኤዶመ ካዎይ ኦላስ ከይዶሶና። ኤንቲ ላፑን ጋላሳ ኦገ ዩይድ ብዳፐ ጉየ፥ ኦላንቾታስነ ኤንታ መህያስ አይብ ሃ አትቤና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gisho, Isra7eele kawoy, Yihuda kawoynne Edoome kawoy olas keyidosona. Enti laapun gallasa oge yuuyidi bidaape guye, olanchotasinne enta mehiyas aybi haathi attibeenna. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስለዚህ የእስራኤል ንጉሥ ከይሁዳ ንጉሥና ከኤዶም ንጉሥ ጋር ለመዝመት ተነሣ። ሰባት ቀን ከዞሩም በኋላ ለሰራዊቱም ሆነ ለእንስሶቻቸው የተረፈ ውሃ አልነበረም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ስለዚህም ንጉሥ ኢዮራምና እንዲሁም የይሁዳና የኤዶም ነገሥታት ለዘመቻ ወጡ፤ ከሰባት ቀን ጒዞም በኋላ ውሃ አለቀባቸው፤ ለሠራዊቱም ሆነ ለጭነት እንስሶች ምንም ውሃ አልነበረም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንጉስ እስራኤልን ንጉስ ይሁዳን ንጉስ ኤዶምያስን ድማ ኸዱ፥ መንገዲ ሸውዓተ መዓልቲ ምስ ተጕዓዙ ኸዓ፥ ንሰራዊቶምን ነተን እንስሳን ማይ ሰኣኑ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንጉስ እስራኤል ንጉስ ይሁዳን ንጉስ ኤዶምን ድማ ኸዱ፡ መገዲ ሾብዓተ መዓልቲ ምስ ዘሩ ኸኣ፡ ንሰራዊቶምን ነተን ዚስዕባኦም ዝነበራ እንስሳን ማይ ሰኣኑ። |