2 Kings 3:9 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ ንጉስ እስራኤልን ንጉስ ይሁዳን ንጉስ ኤዶምን ከዱ፣ ንሸውዓተ መዓልቲ ዝኸውን ነዊሕ መንገዲ ከዱ፣ ንሰራዊትን ነተን ዝስዕባ ዝነበራ ጥሪትን ማይ ኣይነበረን ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የእ​ስ​ራ​ኤ​ልም ንጉ​ሥና የይ​ሁዳ ንጉሥ፥ የኤ​ዶ​ም​ያ​ስም ንጉሥ ሄዱ፤ የሰ​ባ​ትም ቀን መን​ገድ ዞሩ፤ ለሠ​ራ​ዊ​ቱና ለሚ​ጫኑ እን​ስ​ሶች ውኃ አጡ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የእስራኤል ንጉሥና የይሁዳ ንጉሥ የኤዶምያስም ንጉሥ ሄዱ፤ የሰባትም ቀን መንገድ ዞሩ፤ ለሠራዊቱና ለተከተሉአቸውም እንስሶች ውኃ አልተገኘም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ስለዚህም ንጉሥ ኢዮራምና እንዲሁም የይሁዳና የኤዶም ነገሥታት ለዘመቻ ወጡ፤ ከሰባት ቀን ጉዞም በኋላ ውሃ አለቀባቸው፤ ለሠራዊቱም ሆነ ለጭነት እንስሶች ምንም ውሃ አልነበረም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋ ድራዉ፥ እስራኤልያ ካቲ፥ ይሁዳ ካቲነ ኤዶማ ካቲ ኦላዉ ከሴድኖ። ኡንቱንቱ ላፑን ጋላሳ ኦግያ ዩዬዳዋፐ ጉይያን፥ ኦላንቻቶካ ኡንቱንታ ካሌዳ መህያዉካ አይ ሃነ ባዋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaa diraw, Israa'eeliyaa kaatii, Yihudaa kaatiinne Eedooma kaatii olaw keseeddino. Unttunttu laappun gallassaa ogiyaa yuuyyeeddawaappe guyyiyaan, olanchchatookka unttuntta kaalleedda mehiyawukka ay haatsinne baawa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessa gishshas Isra7eele kawoy, Yuhuda kawoynne Eedoome kawoy issife ola worajjanaas dendida. Laappun gallassafe guye olanchchatassinne mehetas uyana haaththi dhaydes.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳ ጊሻስ ኢስራኤሌ ካዎይ፥ ዩሁዳ ካዎይኔ ኤዶሜ ካዎይ ኢሲፌ ኦላ ዎራጃናስ ዴንዲዳ። ላፑን ጋላሳፌ ጉዬ ኦላንቻታሲኔ ሜሄታስ ኡያና ሃ ይዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄሳ ግሾ፥ እስራኤለ ካዎይ፥ ይሁዳ ካዎይነ ኤዶመ ካዎይ ኦላስ ከይዶሶና። ኤንቲ ላፑን ጋላሳ ኦገ ዩይድ ብዳፐ ጉየ፥ ኦላንቾታስነ ኤንታ መህያስ አይብ ሃ አትቤና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hessa gisho, Isra7eele kawoy, Yihuda kawoynne Edoome kawoy olas keyidosona. Enti laapun gallasa oge yuuyidi bidaape guye, olanchotasinne enta mehiyas aybi haathi attibeenna.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ስለዚህ የእስራኤል ንጉሥ ከይሁዳ ንጉሥና ከኤዶም ንጉሥ ጋር ለመዝመት ተነሣ። ሰባት ቀን ከዞሩም በኋላ ለሰራዊቱም ሆነ ለእንስሶቻቸው የተረፈ ውሃ አልነበረም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ስለዚህም ንጉሥ ኢዮራምና እንዲሁም የይሁዳና የኤዶም ነገሥታት ለዘመቻ ወጡ፤ ከሰባት ቀን ጒዞም በኋላ ውሃ አለቀባቸው፤ ለሠራዊቱም ሆነ ለጭነት እንስሶች ምንም ውሃ አልነበረም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንጉስ እስራኤልን ንጉስ ይሁዳን ንጉስ ኤዶምያስን ድማ ኸዱ፥ መንገዲ ሸውዓተ መዓልቲ ምስ ተጕዓዙ ኸዓ፥ ንሰራዊቶምን ነተን እንስሳን ማይ ሰኣኑ።
Amharic Tigrinya 2011 ንጉስ እስራኤል ንጉስ ይሁዳን ንጉስ ኤዶምን ድማ ኸዱ፡ መገዲ ሾብዓተ መዓልቲ ምስ ዘሩ ኸኣ፡ ንሰራዊቶምን ነተን ዚስዕባኦም ዝነበራ እንስሳን ማይ ሰኣኑ።