2 Kings 3:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ከይዱ ድማ ናብ ዮሳፋጥ ንጉስ ይሁዳ ከምዚ ክብል ለኣኸ፦ ንጉስ ሞኣብ ኣንጻረይ ዓመጸ። ክትዋጋእ ምሳይ ምስ ሞኣብ ክትከይድ ዲኻ፧ ንሱ ድማ፡ ክድይብ እየ፡ ኣነ ከማኻ፡ ህዝበይ ከም ህዝብኻ፡ ኣፍራሰይ ድማ ከም ኣፍራስካ እየ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ወደ ይሁዳም ንጉሥ ወደ ኢዮሣፍጥ፥ “የሞዓብ ንጉሥ ከዳኝ፤ ከእኔ ጋር በሞዓብ ላይ ለሰልፍ ትሄዳለህን?” ብሎ፤ ላከ። እርሱም፥ “እወጣለሁ፤ እኔ እንደ አንተ፥ አንተም እንደ እኔ፥ ሕዝቤም እንደ ሕዝብህ፥ ፈረሶቼም እንደ ፈረሶችህ ናቸው” አለ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ወደ ይሁዳም ንጉሥ ወደ ኢዮሣፍጥ። የሞዓብ ንጉሥ ዐምፆብኛልና ከእኔ ጋር በሞዓብ ላይ ለሰልፍ ትሄዳለህን? ብሎ ላከ። እርሱም። እወጣለሁ፤ እኔ እንደ አንተ፥ ሕዝቤም እንደ ሕዝብህ፥ ፈረሶቼም እንደ ፈረሶችህ ናቸው አለ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ወደ ይሁዳ ንጉሥ ወደ ኢዮሣፍጥም “የሞዓብ ንጉሥ በእኔ ላይ አምፆብኛል፤ በእርሱ ላይ በማደርገው ጦርነት ከእኔ ጋር ትተባበራለህን?” የሚል መልእክት ላከ። ንጉሥ ኢዮሣፍጥም “አዎ እተባበርሃለሁ፤ እኔን እንደ አንተ፥ ሠራዊቴን እንደ ሠራዊትህ፥ ፈረሶቼን እንደ ፈረሶችህ መቁጠር ትችላለህ” ሲል ከመለሰ በኋላ፥ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቃይ ይሁዳ ካትያ ዮሳፌጻኮ ኪታ የዲደ፥ “ሞኣበ ካቲ ታ ቦላ ማካሌዳ፤ ሞኣበና ኦለታናዉ ኔን ታናና ባኒ?” ያጌዳ። ዮሳፌጸ፥ “ኤ ታን ባና። ታን ነ ማላ፤ ታ አሳይካ ነ አሳ ማላ፤ ቃይ ታ ፓራቱካ ነ ፓራቱዋ ማላ” ያጊደ ዛሬዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | K'ay Yihudaa Kaatiyaa Yoosaafees'akko kiitaa yeddiide, «Moo'aabe kaatii ta bolla makkaleedda; Moo'aabenna olettanaw neeni taananna baanii?» yaageedda. Yoosaafees'e, «Ee taani baana. Taani ne mala; ta asaykka ne asaa mala; k'ay ta paratuukka ne paratuwaa mala» yaagiide zaareedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Yuhuda kawo Iyoosaafixes, «Mo7aabe kawoy ta bolla makkallida gishshas ne tanara iza olanaas baanee?» gi izakko as kiita yeddides. Izikka zaaridi, «Ee ta nenara olanaas baana; tani ne mala; ta dereykka ne dereza mala; ta paratikka ne parata mala» gi zaarides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዩሁዳ ካዎ ኢዮሳፊጼስ፥ «ሞኣቤ ካዎይ ታ ቦላ ማካሊዳ ጊሻስ ኔ ታናራ ኢዛ ኦላናስ ባኔ?» ጊ ኢዛኮ ኣስ ኪታ ዬዲዴስ። ኢዚካ ዛሪዲ፥ «ኤ ታ ኔናራ ኦላናስ ባና፤ ታኒ ኔ ማላ፤ ታ ዴሬይካ ኔ ዴሬዛ ማላ፤ ታ ፓራቲካ ኔ ፓራታ ማላ» ጊ ዛሪዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ይሁዳ ካዋ እዮሳፈፅ ኪታ የድድ፥ “ሞአበ ካዎይ ታ ቦላ ማካልስ፤ ሞአበራ ኦለታናዉ ኔኒ ታራ ባኔ?” ያግስ። እዮሳፈፅ፥ “ኤ ባና፤ ታኒ ነና፤ ታ አሳይ ነ አሰ፤ ታ ፓራይ ነ ፓራ ያግድ” ዛርስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Yihuda kawa Iyosaafexi kiita yeddidi, “Moo7abe kawoy ta bolla makallis; Moo7abera oletanaw neeni taara baanee?” yaagis. Iyosaafexi, “Ee baana; taani nena; ta asay ne ase; ta paray ne para yaagidi” zaaris. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ለይሁዳ ንጉሥ ለኢዮሣፍጥ፣ “የሞዓብ ንጉሥ ስለ ዐመፀብኝ አብረኸኝ ትዘምታለህን?” ሲል መልእክት ላከበት። እርሱም፣ “አዎን አብሬህ እዘምታለሁ፤ እኔ እንደ አንተው ነኝ፤ ሕዝቤ እንደ ሕዝብህ፤ ፈረሶቼም እንደ ፈረሶችህ ናቸው” በማለት መለሰለት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ወደ ይሁዳ ንጉሥ ወደ ኢዮሣፍጥም “የሞአብ ንጉሥ በእኔ ላይ አምፆብኛል፤ በእርሱ ላይ በማደርገው ጦርነት ከእኔ ጋር ትተባበራለህን?” የሚል መልእክት ላከ። ንጉሥ ኢዮሣፍጥም “አዎ እተባበርሃለሁ፤ እኔን እንደ አንተ፥ ሠራዊቴን እንደ ሠራዊትህ፥ ፈረሶቼን እንደ ፈረሶችህ መቊጠር ትችላለህ” ሲል ከመለሰ በኋላ፥ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ናብ ኢዮሳፍጥ ንጉስ ይሁዳ ልኢኹ ኸዓ “ንጉስ ሞኣብ ኣብ ልዕለይ ዓሚፁ እዩ እሞ ኽንዋግኦስ ምሳይዶ ትኸይድ ኢኻ?” በሎ። ንሱ ድማ “ሕራይ፥ ክኸይድ ኣነውን ከማኻ ድልዊ እየ፤ ህዝበይን ኣፍራሰይንውን ከም ህዝብኻን ከም ኣፍራስካን ድልዋት እዮም” በሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ናብ ዮሳፋጥ ንጉስ ይሁዳ ልኢኹ ኸኣ፡ ንጉስ ሞኣብ ካባይ ዐልዩ እዩ እሞ፡ ንንጉስ ሞኣብ ክንዋግኦስ፡ ምሳይዶ ትኸይድ ኢኻ በሎ። ንሱ ድማ፡ ሕራይ እድይብ፡ ኣነ ኸማኻ፡ ህዝበይ ከም ህዝብኻ፡ ኣፍራሰይ ከም ኣፍራስካ፡ በለ። |