2 Kings 3:4 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሜሳ ንጉስ ሞኣብ ድማ ጓሳ ስለ ዝነበረ፡ ሚእቲ ሽሕ ገንሸልን ሚእቲ ሽሕ ድዑልን ምስ ሱፍ ናብ ንጉስ እስራኤል ተመልሰ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የሞ​ዓ​ብም ንጉሥ ሞሳ ባለ በጎች ነበር፤ ለእ​ስ​ራ​ኤ​ልም ንጉሥ መቶ ሺህ የጠ​ጕር አውራ በጎ​ች​ንና መቶ ሺህ ጠቦ​ቶ​ችን ይገ​ብ​ር​ለት ነበር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የሞዓብም ንጉሥ ሞሳ ባለ በጎች ነበረ፤ ለእስራኤልም ንጉሥ የመቶ ሺህ ጠቦትና የመቶ ሺህ አውራ በጎች ጠጕር ይገብርለት ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የሞዓብ ንጉሥ ሜሻዕ በግ አርቢ ነበር፤ በየዓመቱም አንድ መቶ ሺህ ጠቦትና የአንድ መቶ ሺህ በጎች ጠጉር ለእስራኤል ንጉሥ ይገብር ነበር፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሞኣበ ቢታ ካቲ ሜሻእ ዶርሳ ሄሜ። እ እስራኤልያ ካትያዉ ጼቱ ሻአ ቦልትቦልታ ዶርሳቱዋነ ጼቱ ሻአ ኮልያ ዶርሳቱዋ እስክያ ላይን ላይን ጊሬ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Moo'aabe biittaa Kaatii Meesha'i dorssaa heemmee. I Israa'eeliyaa kaatiyaw s'eetu sha"a bolttiboltta dorssatuwaanne s'eetu sha"a koliyaa dorssatuwaa isikiyaa laytsan laytsan giiree.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) He wode Mo7aabe kawo Meshay haarees; izi 100,000 laaqqatanne 100,000 dharshota iske Isra7eele kawos giirees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄ ዎዴ ሞኣቤ ካዎ ሜሻይ ሃሬስ፤ ኢዚ 100,000 ላቃታኔ 100,000 ርሾታ ኢስኬ ኢስራኤሌ ካዎስ ጊሬስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሞአበ ካዎይ ሞስ ዶርሰ ሄምያ አስ። እ እስራኤለ ካዋስ 100,000 አንቃራ ዶርሳታነ 100,000 ኡርገ ዶርሳታ እክስያ ላይን ላይን ጊሬስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Moo7abe kawoy Moosi dorse heemmiya asi. I Isra7eele kawas 100,000 anqara dorsatanne 100,000 urge dorsata ikisiya laythan laythan giirees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በዚህ ጊዜ የሞዓብ ንጉሥ ሞሳ በግ ያረባ ነበር፤ እርሱም መቶ ሺሕ ጠቦትና የመቶ ሺሕ አውራ በግ ጠጕር ለእስራኤል ንጉሥ ይገብር ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የሞአብ ንጉሥ ሜሻዕ በግ አርቢ ነበር፤ በየዓመቱም አንድ መቶ ሺህ ጠቦትና የአንድ መቶ ሺህ በጎች ጠጒር ለእስራኤል ንጉሥ ይገብር ነበር፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሞሳ ንጉስ ሞኣብ በዓል ኣባጊዕ ነበረ። ንንጉስ እስራኤል ድማ ሚእቲ ሽሕ ጡበታትን ፀጕሪ ሚእቲ ሽሕ ማጓሉን ይግብረሉ ነበረ።
Amharic Tigrinya 2011 ሜሳ ንጉስ ሞኣብ ከኣ ብዓል ኣባጊዕ ነበረ። ንንጉስ እስራኤል ድማ ሚእቲ ሽሕ ገንሸልን ሚእቲ ሽሕ ድዑል ምስ ጸጒሮምን ይግብረሉ ነበረ።