2 Kings 3:27 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ድሕሪኡ፡ ነቲ ኣብ ክንድኡ ዚገዝእ ዝነበረ ቦኽሪ ወዱ ወሲዱ፡ ኣብ መንደቕ ከም ዚሓርር መስዋእቲ ኣቕረቦ። ኣብ ልዕሊ እስራኤል ድማ ብርቱዕ ቍጥዓ ኰነ፡ ካብኡ ርሒቖም ድማ ናብ ምድሮም ተመልሱ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ከዚህ በኋላ በእ​ርሱ ፋንታ ንጉሥ የሚ​ሆ​ነ​ውን የበ​ኵር ልጁን ወስዶ ለሚ​ቃ​ጠል መሥ​ዋ​ዕት በቅ​ጥሩ ላይ አቀ​ረ​በው። እስ​ራ​ኤ​ልም ታላቅ ጸጸት ተጸ​ጸቱ፤ ከዚ​ያም ርቀው ወደ ምድ​ራ​ቸው ተመ​ለሱ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በዚያም ጊዜ በእርሱ ፋንታ ንጉሥ የሚሆነውን የበኵር ልጁን ወስዶ ለሚቃጠል መሥዋዕት በቅጥሩ ላይ አቀረበው። በእስራኤልም ዘንድ ታላቅ ቍጣ ሆነ፤ ከዚያም ርቀው ወደ ምድራቸው ተመለሱ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ስለዚህም በእርሱ ምትክ መንገሥ የሚገባውን የመጀመሪያ ልጁን በከተማይቱ ግንብ ላይ ለሞዓብ አምላክ መሥዋዕት አድርጎ አቀረበ፤ እስራኤላውያንም በነገሩ ስለ ተሠቀቁ ከተማይቱን ለቀው ወደ አገራቸው ተመለሱ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋፐ ጉይያን፥ ባረ ሳኣን ካተታናዉ ደእያ ባረ ባይራ ናኣ አኪደ፥ ካታማ ግምቢያ ቦላን ታማን ጹጊደ ያርሼዳ። ሞኣባቱ እስራኤላቱ ቦላ ሀንቁዋ ሱሌድኖ። ያትና እስራኤላቱ ሄ ካታማ አጊደ፥ ባረንቱ ጋድያ ስሜድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaappe guyyiyaan, bare sa'aan kaatetanaw de'iyaa bare bayira na'aa akkiide, katamaa gimbbiyaa bollan taman s'uuggiide yarshsheedda. Moo'aabatuu Israa'eelatuu bolla hank'k'uwaa suulleeddino. Yaatina Israa'eelatuu he katamaa aggiide, barenttu gadiyaa simmeeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye izappe kaalli kawotanayssa baas bayra naaza ekki biidi katamay gimbeza bolla xuugettiza yarsho histti yarshides; Isra7eele bolla wolqqama hanqoy gakkides; histtiin istti heeppe kezidi guye ba dere simmida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳፌ ጉዬ ኢዛፔ ካሊ ካዎታናይሳ ባስ ባይራ ናዛ ኤኪ ቢዲ ካታማይ ጊምቤዛ ቦላ ጹጌቲዛ ያርሾ ሂስቲ ያርሺዴስ፤ ኢስራኤሌ ቦላ ዎልቃማ ሃንቆይ ጋኪዴስ፤ ሂስቲን ኢስቲ ሄፔ ኬዚዲ ጉዬ ባ ዴሬ ሲሚዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄሳፈ ጉየ፥ ባ በሳን ካዎታናዉ ደእያ ባ ባይራ ናኣ ኤክድ፥ ካታማ ግምብያ ቦላ ታማን ፁግድ ያርሽስ። ሞአበት እስራኤለታ ቦላ ሀንቆ ሱልዶሶና። እስራኤለት ሄ ካታማ አግድ፥ ባንታ ቢታ ስምዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye, ba bessan kawotanaw de7iya ba bayra na7aa ekidi, katama gimbiya bolla taman xuuggidi yarshis. Moo7abeti Isra7eeleta bolla hanqo suullidosona. Isra7eeleti he katamaa aggidi, banta biitta simmidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከዚያም በእግሩ ተተክቶ የሚነግሠውን፣ የበኵር ልጁን ወስዶ በከተማዪቱ ቅጥር ላይ የሚቃጠል መሥዋዕት አድርጎ አቀረበው። በእስራኤልም ላይ ታላቅ ቍጣ ሆነ፤ ከዚያም ለቅቀው ወደ ገዛ ምድራቸው ተመለሱ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ስለዚህም በእርሱ ምትክ መንገሥ የሚገባውን የመጀመሪያ ልጁን በከተማይቱ ግንብ ላይ ለሞአብ አምላክ መሥዋዕት አድርጎ አቀረበ፤ እስራኤላውያንም በነገሩ ስለ ተሠቀቁ ከተማይቱን ለቀው ወደ አገራቸው ተመለሱ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሽዑ ነቲ ኽንድኡ ዝነግስ በዅሪ ወዱ ወሲዱ፥ ኣብ ልዕሊ እቲ መካበብያ ንዝቃፀል መስዋእቲ ኣቕረቦ። ኣብ ልዕሊ እስራኤል ከዓ ብርቱዕ ቍጥዓ ኾነ እሞ፥ ካብታ ኸተማ ወፂኦም ናብ ሃገሮም ተመለሱ።
Amharic Tigrinya 2011 ሽዑ ነቲ ኣብ ክንዳኡ ዚነግስ በዂሪ ወዱ ወሲዱ፡ ኣብ ልዕሊ እቲ መካበብያ ንዚሐርር መስዋእቲ ኣዕረጎ። ኣብ ልዕሊ እስራኤል ከኣ ብርቱዕ ኲራ ዀነ እሞ፡ ካብኡ ረሐቑ፡ ናብ ሃገሮም ድማ ተመልሱ።