2 Kings 3:27 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ድሕሪኡ፡ ነቲ ኣብ ክንድኡ ዚገዝእ ዝነበረ ቦኽሪ ወዱ ወሲዱ፡ ኣብ መንደቕ ከም ዚሓርር መስዋእቲ ኣቕረቦ። ኣብ ልዕሊ እስራኤል ድማ ብርቱዕ ቍጥዓ ኰነ፡ ካብኡ ርሒቖም ድማ ናብ ምድሮም ተመልሱ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከዚህ በኋላ በእርሱ ፋንታ ንጉሥ የሚሆነውን የበኵር ልጁን ወስዶ ለሚቃጠል መሥዋዕት በቅጥሩ ላይ አቀረበው። እስራኤልም ታላቅ ጸጸት ተጸጸቱ፤ ከዚያም ርቀው ወደ ምድራቸው ተመለሱ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በዚያም ጊዜ በእርሱ ፋንታ ንጉሥ የሚሆነውን የበኵር ልጁን ወስዶ ለሚቃጠል መሥዋዕት በቅጥሩ ላይ አቀረበው። በእስራኤልም ዘንድ ታላቅ ቍጣ ሆነ፤ ከዚያም ርቀው ወደ ምድራቸው ተመለሱ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ስለዚህም በእርሱ ምትክ መንገሥ የሚገባውን የመጀመሪያ ልጁን በከተማይቱ ግንብ ላይ ለሞዓብ አምላክ መሥዋዕት አድርጎ አቀረበ፤ እስራኤላውያንም በነገሩ ስለ ተሠቀቁ ከተማይቱን ለቀው ወደ አገራቸው ተመለሱ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉይያን፥ ባረ ሳኣን ካተታናዉ ደእያ ባረ ባይራ ናኣ አኪደ፥ ካታማ ግምቢያ ቦላን ታማን ጹጊደ ያርሼዳ። ሞኣባቱ እስራኤላቱ ቦላ ሀንቁዋ ሱሌድኖ። ያትና እስራኤላቱ ሄ ካታማ አጊደ፥ ባረንቱ ጋድያ ስሜድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyyiyaan, bare sa'aan kaatetanaw de'iyaa bare bayira na'aa akkiide, katamaa gimbbiyaa bollan taman s'uuggiide yarshsheedda. Moo'aabatuu Israa'eelatuu bolla hank'k'uwaa suulleeddino. Yaatina Israa'eelatuu he katamaa aggiide, barenttu gadiyaa simmeeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye izappe kaalli kawotanayssa baas bayra naaza ekki biidi katamay gimbeza bolla xuugettiza yarsho histti yarshides; Isra7eele bolla wolqqama hanqoy gakkides; histtiin istti heeppe kezidi guye ba dere simmida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉዬ ኢዛፔ ካሊ ካዎታናይሳ ባስ ባይራ ናዛ ኤኪ ቢዲ ካታማይ ጊምቤዛ ቦላ ጹጌቲዛ ያርሾ ሂስቲ ያርሺዴስ፤ ኢስራኤሌ ቦላ ዎልቃማ ሃንቆይ ጋኪዴስ፤ ሂስቲን ኢስቲ ሄፔ ኬዚዲ ጉዬ ባ ዴሬ ሲሚዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳፈ ጉየ፥ ባ በሳን ካዎታናዉ ደእያ ባ ባይራ ናኣ ኤክድ፥ ካታማ ግምብያ ቦላ ታማን ፁግድ ያርሽስ። ሞአበት እስራኤለታ ቦላ ሀንቆ ሱልዶሶና። እስራኤለት ሄ ካታማ አግድ፥ ባንታ ቢታ ስምዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye, ba bessan kawotanaw de7iya ba bayra na7aa ekidi, katama gimbiya bolla taman xuuggidi yarshis. Moo7abeti Isra7eeleta bolla hanqo suullidosona. Isra7eeleti he katamaa aggidi, banta biitta simmidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚያም በእግሩ ተተክቶ የሚነግሠውን፣ የበኵር ልጁን ወስዶ በከተማዪቱ ቅጥር ላይ የሚቃጠል መሥዋዕት አድርጎ አቀረበው። በእስራኤልም ላይ ታላቅ ቍጣ ሆነ፤ ከዚያም ለቅቀው ወደ ገዛ ምድራቸው ተመለሱ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ስለዚህም በእርሱ ምትክ መንገሥ የሚገባውን የመጀመሪያ ልጁን በከተማይቱ ግንብ ላይ ለሞአብ አምላክ መሥዋዕት አድርጎ አቀረበ፤ እስራኤላውያንም በነገሩ ስለ ተሠቀቁ ከተማይቱን ለቀው ወደ አገራቸው ተመለሱ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሽዑ ነቲ ኽንድኡ ዝነግስ በዅሪ ወዱ ወሲዱ፥ ኣብ ልዕሊ እቲ መካበብያ ንዝቃፀል መስዋእቲ ኣቕረቦ። ኣብ ልዕሊ እስራኤል ከዓ ብርቱዕ ቍጥዓ ኾነ እሞ፥ ካብታ ኸተማ ወፂኦም ናብ ሃገሮም ተመለሱ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሽዑ ነቲ ኣብ ክንዳኡ ዚነግስ በዂሪ ወዱ ወሲዱ፡ ኣብ ልዕሊ እቲ መካበብያ ንዚሐርር መስዋእቲ ኣዕረጎ። ኣብ ልዕሊ እስራኤል ከኣ ብርቱዕ ኲራ ዀነ እሞ፡ ካብኡ ረሐቑ፡ ናብ ሃገሮም ድማ ተመልሱ። |