2 Kings 3:26 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንጉስ ሞኣብ ድማ፡ እቲ ውግእ ከም ዝኸበደሉ ምስ ረኣየ፡ ናብ ንጉስ ኤዶም ኪሰብሩ፡ ኣስያፍ ዚስሕቡ ሾብዓተ ሚእቲ ሰብኡት ሒዙ ወሰደ፣ ግናኸ ኣይከኣሉን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የሞዓብም ንጉሥ እንደ ገደሉአቸውና ድል እንደነሡአቸው ባየ ጊዜ ሰይፍ የሚመዝዙ ሰባት መቶ ሰዎችን ከእርሱ ጋር ወሰደ፤ ወደ ኤዶምያስም ንጉሥ ያልፉ ዘንድ ሞከሩ፤ አልቻሉምም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የሞዓብም ንጉሥ ሰልፍ እንደ በረታበት ባየ ጊዜ ሰይፍ የሚመዝዙ ሰባት መቶ ሰዎች ከእርሱ ጋር ወሰደ፥ ወደ ኤዶምያስም ንጉሥ ያልፉ ዘንድ ሞከሩ፤ አልቻሉምም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የሞዓብ ንጉሥ ድል እንደ ተመታ ባረጋገጠ ጊዜ ሰይፍ የታጠቁ ሰባት መቶ ሰዎችን አስከትሎ የጠላት ጦር የተሰለፈበትን መስመር ጥሶ ለማምለጥና ወደ ሶርያ ንጉሥ ለመሄድ ቢሞክርም ከቶ አልተሳካለትም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሞኣበ ካቲ ኦላይ ባረ ቦላ ጎቤዳዋ በኤዳ ዎደ፥ ማሻ ዳንጪደ ላፑን ጼቱ አሳቱዋ አኬዳ። ኦላ ግዱዋን ዳኪደ፥ ኤዶማ ካትያኮ ፕናናዉ ደንዴዳ፤ ሽን አዉ ሀነናን እጼዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Moo'aabe kaatii olay bare bolla goobeeddawaa be'eedda wode, mashshaa danc'c'iidde laappun s'eetu asatuwaa akkeedda. Olaa gidduwaan daakkiide, Eedooma kaatiyaakko pinnanaw denddeedda; shin aw hanennan is's'eedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Mo7aabe kawoy iza ola asay xoonettanayssa erida mala giththa mashsha gixxida 700 as banara ekkidi Eedoome kawoy dizaso menththi gelanaas dafettides; gido attiin istti gida mala isttas hanibeenna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሞኣቤ ካዎይ ኢዛ ኦላ ኣሳይ ጾኔታናይሳ ኤሪዳ ማላ ጊ ማሻ ጊጺዳ 700 ኣስ ባናራ ኤኪዲ ኤዶሜ ካዎይ ዲዛሶ ሜን ጌላናስ ዳፌቲዴስ፤ ጊዶ ኣቲን ኢስቲ ጊዳ ማላ ኢስታስ ሃኒቤና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሞአበ ካዎይ ኦላይ ባ ቦላ ጎብዳይሳ በእዳ ዎደ ማሻ ዳንጭዳ ላፑን ፄቱ አሳታ ኤክስ። ኦላ ግዱዋ ዳክድ፥ ኤዶመ ካዋኮ ፕናናዉ ደንድስ፤ ሽን እያዉ ሀኖና እፅስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Moo7abe kawoy olay ba bolla goobidaysa be7ida wode mashsha dancida laapun xeetu asata ekis. Ola gidduwa daakidi, Edoome kawako pinnanaw dendis; shin iyaw hanonna ixis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የሞዓባውያን ንጉሥ በጦርነቱ መሸነፉን እንዳወቀ፣ ሰይፍ የታጠቁ ሰባት መቶ ሰዎች ይዞ የኤዶም ንጉሥ ወዳለበት ጥሶ ለመግባት ሞከረ፤ ነገር ግን አልተሳካላቸውም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የሞአብ ንጉሥ ድል እንደ ተመታ ባረጋገጠ ጊዜ ሰይፍ የታጠቁ ሰባት መቶ ሰዎችን አስከትሎ የጠላት ጦር የተሰለፈበትን መስመር ጥሶ ለማምለጥና ወደ ሶርያ ንጉሥ ለመሄድ ቢሞክርም ከቶ አልተሳካለትም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንጉስ ሞኣብ ውግእ ከም ዝበርትዖ ምስ ረአየ፥ ሸውዓተ ሚእቲ ሰይፊ ዝመዝዙ ሰብኡት ወሰደ፤ ናብ ንጉስ ኤዶምያስ ክሓልፉ ድማ ፈተኑ ግና ኣይከኣሉን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ ንጉስ ሞኣብ ከኣ ውግእ ከም ዝበርትዖ ምስ ረኣየ፡ ጥሒሱ ናብ ንጉስ ኤዶም ኪሐልፍ፡ ሾብዓተ ሚእቲ ሴፍ ዚመልሑ ሰብ ወሰደ፡ ግናኸ ኣይከኣሉን። |