2 Kings 3:23 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ፡ እዚ ደም እዩ፡ ነገስታት ብርግጽ ተቐቲሎም፡ ነንሕድሕዶም ድማ ተሰዓሩ። ሕጂ እምበኣር ሞኣብ፡ ክትዘምት። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “ይህ የጦር ደም ነው፤ እነዚያ ነገሥታት እርስ በርሳቸው ተጋደሉ፤ ባልንጀሮቻቸውንም ገደሉ፤ አሁንም ሞዓብ ሆይ! እንግዲህ ወደ ምርኮህ ሂድ” አሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በእርግጥ ነገሥታት እርስ በርሳቸው ተዋጉ፥ እርስ በርሳቸውም ተጋደሉ፤ ሞዓብ ሆይ፥ እንግዲህ ወደ ምርኮህ ሂድ አሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ስለዚህም ድምፃቸውን ከፍ አድርገው በመጮኽ “ይህ ነገር ደም ነው! የሦስቱ ጠላቶቻችን ሠራዊቶች እርስ በርሳቸው በመተራረድ ተላልቀዋል! እንግዲህ ሄደን ሰፈራቸውን እንዝረፍ!” ተባባሉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ያትና ኡንቱንቱ፥ “በእተ፥ ሀዌ ሱ! ካተቱ ባረንቱ ግዶን እቱ እቱዋና ኦለቲደ፥ ሀይቂ ዉሬድኖ። ሞኣበ አሳዉ፥ አነ ቢደ፥ ኡንቱንታ አቁዋ ቆጭሬቶ” ያጌድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yaatina unttunttu, «Be'ite, hawe suutsaa! Kaatetu barenttu giddon ittuu ittuwaanna olettiide, hayk'k'i wureeddino. Moo'aabe asaw, ane biide, unttuntta ak'uwaa k'oc'ireetto» yaageeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gishshas isttas, «Hessi suuththako! Sidhey baynda kawoti ba garsan olettidi issoy issaa shukkida; hessa gishshas Mo7aabe asawu! Di7o shiishshanaas simmite» gida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳ ጊሻስ ኢስታስ፥ «ሄሲ ሱኮ! ሲይ ባይንዳ ካዎቲ ባ ጋርሳን ኦሌቲዲ ኢሶይ ኢሳ ሹኪዳ፤ ሄሳ ጊሻስ ሞኣቤ ኣሳዉ! ዲኦ ሺሻናስ ሲሚቴ» ጊዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንቲ፥ “ሀይሳ ሱ በእተ! ካዎት ባንታ ግዶን እሶይ እሱዋራ ኦለትድ፥ ሀይቅ ዉርዶሶና። ሞአበ ብድ፥ አነ ኤንታ ሚፃ ቆጭሮስ” ያግዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enti, “Haysa suuthaa be7ite! Kawoti banta giddon issoy issuwara oletidi, hayqi wuridosona. Moo7abe bidi, ane enta miixaa qociroos” yaagidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስለዚህ፣ “ያ እኮ ደም ነው! ያለ ጥርጥር ነገሥታቱ እርስ በርስ ተዋግተው ተራርደዋል። እንግዲህ ሞዓብ ወደ ምርኮህ ዙር!” ተባባሉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ስለዚህም ድምፃቸውን ከፍ አድርገው በመጮኽ “ይህ ነገር ደም ነው! የሦስቱ ጠላቶቻችን ሠራዊቶች እርስ በርሳቸው በመተራረድ ተላልቀዋል! እንግዲህ ሄደን ሰፈራቸውን እንዝረፍ!” ተባባሉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሽዑ “እዙይ ደም እዩ፤ እቶም ነገስታት ብርግፅ ተዋጊኦም ንስንሳቶም ተቓቲሎም ኣለዉ፤ እምበኣር ሕዚ ንዑናይ ኬድና ንዝመት” ተበሃሃሉ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሽዑ፡ እዚ ደም እዩ፡ እቶም ነገስታት ብርግጽ ተዋጊኦም ነፍሲ ወከፍ ንብጻዩ ቐቲሉ እዩ። እምበኣር ሕጅስ፡ ኣታ ሞኣብ፡ ኪድ ማርኽ፡ በሉ። |