2 Kings 3:21 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኵሎም ሞኣባውያን ድማ፡ ነገስታት ኪዋግኡሎም ከም ዝደየቡ ምስ ሰምዑ፡ ንዅሎም ዕጥቂ ኺለብሱን ኣብ ላዕሊን ኣኪቦም ኣብ ዶብ ደው በሉ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሞዓባውያንም ሁሉ እነዚያ ነገሥታት ሊወጉአቸው እንደ መጡ በሰሙ ጊዜ፥ “ሁላችሁ መሣሪያዎችን ይዛችሁ ርዱን” ብለው በሀገራቸው ሁሉ ጮኹ። ተሰበሰቡም፤ ወጥተውም በተራራው ራስ ላይ ቆሙ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሞዓባውያንም ሁሉ ነገሥታት ሊወጉአቸው እንደ መጡ በሰሙ ጊዜ በወገባቸው ሰይፍ የሚታጠቁ ሁሉ ተሰበሰቡ፤ ወጥተውም በአገሩ ድንበር ላይ ቆሙ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሞዓባውያንም ሦስቱ ነገሥታት አደጋ ሊጥሉባቸው መምጣታቸውን በሰሙ ጊዜ፥ ከሽማግሌ እስከ ወጣት መሣሪያ መያዝ የሚችሉ ሰዎች ሁሉ ተጠርተው በመውጣት በጠረፉ ላይ ተጠባበቁ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሞኣበ ቢታ አሳይ ሄዙ ካተቱ ኡንቱንታ ኦላናዉ ዬዳዋ ስሴዳ። ናናይ፥ ጭማይ ኦላ ሚሻ ቶካናዉ ዳንዳይያ አሳይ ኡባይ ጼሰት ዪደ፥ ባረንቱ ቢታ ዛዋ ናጌድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Moo'aabe biittaa Asay heezzu kaatetuu unttuntta olanaw yeeddawaa siseedda. Naanay, c'imay olaa miishshaa tookkanaw danddayiyaa Asay ubbay s'eesetti yiide, barenttu biittaa zawaa naageeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | He wode kawoti istta olanaas yidayssa Mo7aabe asay ubbay siyidi nay gidiin cimay ola miish oykkanaas dandayza ubbay xeygetti kezidi bantta zawa bolla eqqidi naago oykkida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄ ዎዴ ካዎቲ ኢስታ ኦላናስ ዪዳይሳ ሞኣቤ ኣሳይ ኡባይ ሲዪዲ ናይ ጊዲን ጪማይ ኦላ ሚሽ ኦይካናስ ዳንዳይዛ ኡባይ ጼይጌቲ ኬዚዲ ባንታ ዛዋ ቦላ ኤቂዲ ናጎ ኦይኪዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሞአበ አሳይ፥ ሄ ካዎት ኤንታ ኦላናዉ ይዳይሳ ስእድ፥ ናአተ፥ ጭም፥ ኦላ ሚሸ ቶካናዉ ዳንዳእያ አሳ ኡባይ ፄገትድ፥ ባንታ ቢታ ዛዋ ናግዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Moo7abe asay, heedzu kawoti enta olanaw yidaysa si7idi, na7atethi, cimi, ola miishe tookanaw danda7iya asa ubbay xeegetidi, banta biitta zawa naagidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በዚህ ጊዜ ነገሥታቱ ሊወጓቸው መምጣታቸውን ሞዓባውያን ሁሉ ሰምተው ነበርና፣ ልጅም ሆነ ሽማግሌ፣ መሣሪያ መያዝ የቻለ ሁሉ ተጠርቶ በመውጣት በጠረፉ ላይ ይጠባበቅ ጀመር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሞአባውያንም ሦስቱ ነገሥታት አደጋ ሊጥሉባቸው መምጣታቸውን በሰሙ ጊዜ፥ ከሽማግሌ እስከ ወጣት መሣሪያ መያዝ የሚችሉ ሰዎች ሁሉ ተጠርተው በመውጣት በጠረፉ ላይ ተጠባበቁ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኵሎም ሞኣባውያን ድማ እቶም ነገስታት ክዋግእዎም ከም ዝመፁ ምስ ሰምዑ፥ ኣፅዋር ክዓጥቕ ዝኽእል ዝኾነ ኻብ ዓብዪ ኽሳዕ ንእሽተይ ከቲቶም ኣብቲ ወሰን ቆሙ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ብዘለው ሞኣባውያን ድማ እቶም ነገስታት ኪዋግእዎም ከም ዝደየቡ ምስ ሰምዑ፡ ኣጽዋር ኪዐጥቕ ዚኽእል ዘበለ ኻብኡ ንላዕሊውን ከቲቶም ኣብቲ ዶብ ቈሙ። |