2 Kings 3:21 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኵሎም ሞኣባውያን ድማ፡ ነገስታት ኪዋግኡሎም ከም ዝደየቡ ምስ ሰምዑ፡ ንዅሎም ዕጥቂ ኺለብሱን ኣብ ላዕሊን ኣኪቦም ኣብ ዶብ ደው በሉ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሞዓ​ባ​ው​ያ​ንም ሁሉ እነ​ዚያ ነገ​ሥ​ታት ሊወ​ጉ​አ​ቸው እንደ መጡ በሰሙ ጊዜ፥ “ሁላ​ችሁ መሣ​ሪ​ያ​ዎ​ችን ይዛ​ችሁ ርዱን” ብለው በሀ​ገ​ራ​ቸው ሁሉ ጮኹ። ተሰ​በ​ሰ​ቡም፤ ወጥ​ተ​ውም በተ​ራ​ራው ራስ ላይ ቆሙ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሞዓባውያንም ሁሉ ነገሥታት ሊወጉአቸው እንደ መጡ በሰሙ ጊዜ በወገባቸው ሰይፍ የሚታጠቁ ሁሉ ተሰበሰቡ፤ ወጥተውም በአገሩ ድንበር ላይ ቆሙ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሞዓባውያንም ሦስቱ ነገሥታት አደጋ ሊጥሉባቸው መምጣታቸውን በሰሙ ጊዜ፥ ከሽማግሌ እስከ ወጣት መሣሪያ መያዝ የሚችሉ ሰዎች ሁሉ ተጠርተው በመውጣት በጠረፉ ላይ ተጠባበቁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሞኣበ ቢታ አሳይ ሄዙ ካተቱ ኡንቱንታ ኦላናዉ ዬዳዋ ስሴዳ። ናናይ፥ ጭማይ ኦላ ሚሻ ቶካናዉ ዳንዳይያ አሳይ ኡባይ ጼሰት ዪደ፥ ባረንቱ ቢታ ዛዋ ናጌድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Moo'aabe biittaa Asay heezzu kaatetuu unttuntta olanaw yeeddawaa siseedda. Naanay, c'imay olaa miishshaa tookkanaw danddayiyaa Asay ubbay s'eesetti yiide, barenttu biittaa zawaa naageeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) He wode kawoti istta olanaas yidayssa Mo7aabe asay ubbay siyidi nay gidiin cimay ola miish oykkanaas dandayza ubbay xeygetti kezidi bantta zawa bolla eqqidi naago oykkida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄ ዎዴ ካዎቲ ኢስታ ኦላናስ ዪዳይሳ ሞኣቤ ኣሳይ ኡባይ ሲዪዲ ናይ ጊዲን ጪማይ ኦላ ሚሽ ኦይካናስ ዳንዳይዛ ኡባይ ጼይጌቲ ኬዚዲ ባንታ ዛዋ ቦላ ኤቂዲ ናጎ ኦይኪዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሞአበ አሳይ፥ ሄ ካዎት ኤንታ ኦላናዉ ይዳይሳ ስእድ፥ ናአተ፥ ጭም፥ ኦላ ሚሸ ቶካናዉ ዳንዳእያ አሳ ኡባይ ፄገትድ፥ ባንታ ቢታ ዛዋ ናግዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Moo7abe asay, heedzu kawoti enta olanaw yidaysa si7idi, na7atethi, cimi, ola miishe tookanaw danda7iya asa ubbay xeegetidi, banta biitta zawa naagidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በዚህ ጊዜ ነገሥታቱ ሊወጓቸው መምጣታቸውን ሞዓባውያን ሁሉ ሰምተው ነበርና፣ ልጅም ሆነ ሽማግሌ፣ መሣሪያ መያዝ የቻለ ሁሉ ተጠርቶ በመውጣት በጠረፉ ላይ ይጠባበቅ ጀመር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሞአባውያንም ሦስቱ ነገሥታት አደጋ ሊጥሉባቸው መምጣታቸውን በሰሙ ጊዜ፥ ከሽማግሌ እስከ ወጣት መሣሪያ መያዝ የሚችሉ ሰዎች ሁሉ ተጠርተው በመውጣት በጠረፉ ላይ ተጠባበቁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኵሎም ሞኣባውያን ድማ እቶም ነገስታት ክዋግእዎም ከም ዝመፁ ምስ ሰምዑ፥ ኣፅዋር ክዓጥቕ ዝኽእል ዝኾነ ኻብ ዓብዪ ኽሳዕ ንእሽተይ ከቲቶም ኣብቲ ወሰን ቆሙ።
Amharic Tigrinya 2011 ብዘለው ሞኣባውያን ድማ እቶም ነገስታት ኪዋግእዎም ከም ዝደየቡ ምስ ሰምዑ፡ ኣጽዋር ኪዐጥቕ ዚኽእል ዘበለ ኻብኡ ንላዕሊውን ከቲቶም ኣብቲ ዶብ ቈሙ።