2 Kings 3:19 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንዅለን ሓጹር ዘለዋ ኸተማታትን ንዅለን ሕሩያት ኸተማታትን ስዒርካ፡ ንዅሉ ጽቡቕ ኣእዋም ድማ ቆሪጽካ፡ ንዅሉ ዓይኒ ማይ ዓጽኻ፡ ንዅሉ ጽቡቕ መሬት ድማ ብእምኒ ኣጥፍኦ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የተ​መ​ሸ​ጉ​ት​ንም ከተ​ሞች ሁሉ ትመ​ታ​ላ​ችሁ፤ የሚ​ያ​ም​ሩ​ት​ንም ዛፎች ሁሉ ትቈ​ር​ጣ​ላ​ችሁ፤ የው​ኃ​ው​ንም ምን​ጮች ሁሉ ትደ​ፍ​ና​ላ​ችሁ፤ መል​ካ​ሞ​ቹ​ንም እር​ሻ​ዎች ሁሉ በድ​ን​ጋይ ታበ​ላ​ሻ​ላ​ችሁ።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የተመሸጉትንና ያማሩትን ከተሞች ሁሉ ትመታላችሁ፥ የሚያፈሩትንም ዛፎች ሁሉ ትቈርጣላችሁ፥ የውኃውንም ምንጮች ሁሉ ትደፍናላችሁ፥ መልካሞችንም እርሻዎች ሁሉ በድንጋይ ታበላሻላችሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የተመሸጉና ምርጥ የሆኑ ከተሞቻቸውን ሁሉ ድል አድርጋችሁ ትይዛላችሁ፤ የፍራፍሬ ዛፎቻቸውን ሁሉ ትቆርጣላችሁ፤ ምንጮቻቸውን ትደፍናላችሁ፤ ለም የሆኑ የእርሻ ቦታዎቻቸውን በማበላሸት ድንጋይ ትከምሩባቸዋላችሁ።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ግምበቴዳ ካታማቱዋነ ዎልቃማ ካታማቱዋ ኡባ ህንተንቱ ጾናና። ሎኦ ምቱዋ ኡባካ ቃንጻና፤ ሃ ፑልቶቱዋ ኡባቱዋካ ህንተንቱ ባራና፤ አራዳ ሾይቃቱዋ ኡባ ቦላን ሹቻ ላሊደ ባይዛና” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Gimbbetteedda katamatuwaanne wolk'k'aama katamatuwaa ubbaa hinttenttu s'oonana. Lo"o mitsatuwaa ubbaakka k'ans's'ana; haatsaa pulttotuwaa ubbatuwaakka hinttenttu barana; aradda shoyk'atuwaa ubbaa bollan shuchchaa laaliide bayzzana» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Gimbettida katamatanne lo7iza istta katamata ubbaa intte xooni oykkana. Lo7iza istta miththata intte qanxxana; istta pulttotakka mulera intte tuccana; kath lo7eththi immiza gadeza intte shuchchan moorana» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ጊምቤቲዳ ካታማታኔ ሎኢዛ ኢስታ ካታማታ ኡባ ኢንቴ ጾኒ ኦይካና። ሎኢዛ ኢስታ ሚታ ኢንቴ ቃንጻና፤ ኢስታ ፑልቶታካ ሙሌራ ኢንቴ ቱጫና፤ ካ ሎኤ ኢሚዛ ጋዴዛ ኢንቴ ሹቻን ሞራና» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ግምበትዳ ካታማታነ ግታ ካታማታ ኡባ ህንተ ፆናና። ሎኦ ምታ ኡባ ቃንፃና፤ ሃ ፑልቶታ ኡባ ህንተ ባራና፤ አራዳ ሾቃታ ኡባ ኢስድ ሹች ኩምዳ ቢታ ኦና” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Gimbetida katamatanne gita katamata ubbaa hinte xoonana. Lo77o mithata ubbaa qanxana; haatha pultota ubbaa hinte barana; aradda shooqata ubbaa iissidi shuchi kumida biitta oothana” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “የተመሸጉትን ከተሞችና ያማሩትን ከተሞቻቸውን ሁሉ ድል ታደርጋላችሁ። ውብ ዛፎቻቸውን ሁሉ ትቈርጣላችሁ፤ ምንጮቻቸውን በሙሉ ትደፍናላችሁ፤ መልካሙንም ዕርሻ በድንጋይ ታበላሹታላችሁ።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የተመሸጉና ምርጥ የሆኑ ከተሞቻቸውን ሁሉ ድል አድርጋችሁ ትይዛላችሁ፤ የፍራፍሬ ዛፎቻቸውን ሁሉ ትቈርጣላችሁ፤ ምንጮቻቸውን ትደፍናላችሁ፤ ለም የሆኑ የእርሻ ቦታዎቻቸውን በማበላሸት ድንጋይ ትከምሩባቸዋላችሁ።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንዅለን ዕሩዳት ከተማታትን፥ ንዅለን ፅቡቓት ከተማታትን ክተጥፍእወን ኢኹም። ንዅሉ ፅቡቕ ዝኾነ ኦም ከዓ ኽትቘርፁ፥ ኵሉ ዓይኒ ማያትውን ክትደፍኑ ኢኹም። ንዅሉ ዝፈሪ ግራትውን በእማን ክትመልእዎ ኢኹም።”
Amharic Tigrinya 2011 ንስኻትኩም ድማ ንዂለን ዕሩዳት ከተማታትን ንዂለን ሕሩያት ከተማታትን ከተጥፍእወን ኢኹም፡ ንዂሉ ጽቡቕ ዘበለ ኦም ከኣ ክትቈርጹ፡ ኲሉ ዓይኒ ማያትውን ክትደፍኑ ኢኹም፡ ንዂሉ ጽቡቕ ዘበለ ግራት ከኣ በእማን ከተባላሽውዎ ኢኹም።