2 Kings 3:17 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እግዚኣብሄር ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ንፋስን ዝናምን ኣይክትርእዩን ኢኹም። ንስኻትኩምን ከብትኹምን ከብትኹምን ምእንቲ ኽትሰትዩ፡ እቲ ስንጭሮ ግና ብማይ ኪመልእ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም እን​ዲህ ይላል፦ ነፋስ አታ​ዩም፤ ዝና​ብም አታ​ዩም፤ ይህ ሸለቆ ግን ውኃ ይሞ​ላል፤ እና​ን​ተም፥ ከብ​ቶ​ቻ​ች​ሁም፥ እን​ስ​ሶ​ቻ​ች​ሁም፥ ትጠ​ጣ​ላ​ችሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እግዚአብሔርም እንዲህ ይላል። ነፋስ አታዩም፥ ዝናብም አታዩም፥ ይህ ሸለቆ ግን ውኃ ይሞላል፤ እናንተም ከብቶቻችሁም እንስሶቻችሁም ትጠጣላችሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ምንም ዝናብና ነፋስ ባታዩም፥ ይህ ሸለቆ በውሃ የተሞላ ይሆናል፤ እናንተ፥ የቀንድ ከብቶቻችሁና የጭነት እንስሶቻችሁ ሁሉ የምትጠጡት በቂ ውሃ ታገኛላችሁ።’
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አያዉ ጎፐ፥ መና ጎዳይ፥ ጫርኩዋ ዎይ እራ በእክታ፤ ሽን ሀ ቦኬዳ ዛንጋራን ሃይ ኩማና፤ ህንተንቱ፥ ህንተንቱ ሚዛይነ ህንተንቱ ሀራ መሂ ኡሻና ያጌ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Ayaw gooppe, Med'ina Goday, C'arkkuwaa woy iraa be'ikkita; shin ha bookkeedda zanggaaraan haatsay kumana; hinttenttu, hinttenttu miizzaynne hinttenttu hara mehii ushana yaagee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Carkoka, irakka be7ekketa; gido attiin ha shoobbazan haaththi kumana; intte, intte miizatinne intte meheti haath uyana› gees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጫርኮካ፥ ኢራካ ቤኤኬታ፤ ጊዶ ኣቲን ሃ ሾባዛን ሃ ኩማና፤ ኢንቴ፥ ኢንቴ ሚዛቲኔ ኢንቴ ሜሄቲ ሃ ኡያና› ጌስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጎዳይ፥ ‘ጫርኮ ዎይኮ እራ በኤከታ፥ ሽን ሀ ቦክዳ ዛንጋራን ሃ ኩማና፤ ህንተ፥ ህንተ መሄይነ ህንተ ጫና መሄይ ኡያና’ ያጌስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Goday, ‘Carko woyko ira be7eketa, shin ha bookida zangaaran haathi kumana; hinte, hinte meheynne hinte caana mehey uyana’ yaagees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እግዚአብሔር እንዲህ ይላልና፤ ‘ነፋስም ሆነ ዝናብ አታዩም፤ ሸለቆው ግን በውሃ ይሞላል፤ እናንተ፣ የቀንድ ከብቶቻችሁና ሌሎች እንስሶቻችሁም ትጠጣላችሁ።’
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ምንም ዝናብና ነፋስ ባታዩም፥ ይህ ሸለቆ በውሃ የተሞላ ይሆናል፤ እናንተ፥ የቀንድ ከብቶቻችሁና የጭነት እንስሶቻችሁ ሁሉ የምትጠጡት በቂ ውሃ ታገኛላችሁ።’
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እግዚኣብሄር ከምዙይ ይብል ኣሎ፦ ንፋስ ኣይትሪኡን፤ ዝናምውን ኣይትሪኡን፤ እዝ ሩባ እዙይ ግና ማይ ክመልእ እዩ እሞ፥ ንስኻትኩምን ከብትኹምን ናይ ፅዕነት እንስሳኹምን ክትሰትዩ ኢኹም።
Amharic Tigrinya 2011 እግዚኣብሄር ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ንፋስ ኣይትርእዩን፡ ዝናምውን ኣይትርእዩን፡ እዚ ርባ ደኣ ባዕሉ ማይ ይመልእ እሞ፡ ንስኻትኩምን እንስሳኹምን ከብትኹምን ክትሰትዩ ኢኹም።