2 Kings 3:17 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እግዚኣብሄር ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ንፋስን ዝናምን ኣይክትርእዩን ኢኹም። ንስኻትኩምን ከብትኹምን ከብትኹምን ምእንቲ ኽትሰትዩ፡ እቲ ስንጭሮ ግና ብማይ ኪመልእ እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔርም እንዲህ ይላል፦ ነፋስ አታዩም፤ ዝናብም አታዩም፤ ይህ ሸለቆ ግን ውኃ ይሞላል፤ እናንተም፥ ከብቶቻችሁም፥ እንስሶቻችሁም፥ ትጠጣላችሁ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔርም እንዲህ ይላል። ነፋስ አታዩም፥ ዝናብም አታዩም፥ ይህ ሸለቆ ግን ውኃ ይሞላል፤ እናንተም ከብቶቻችሁም እንስሶቻችሁም ትጠጣላችሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ምንም ዝናብና ነፋስ ባታዩም፥ ይህ ሸለቆ በውሃ የተሞላ ይሆናል፤ እናንተ፥ የቀንድ ከብቶቻችሁና የጭነት እንስሶቻችሁ ሁሉ የምትጠጡት በቂ ውሃ ታገኛላችሁ።’ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አያዉ ጎፐ፥ መና ጎዳይ፥ ጫርኩዋ ዎይ እራ በእክታ፤ ሽን ሀ ቦኬዳ ዛንጋራን ሃይ ኩማና፤ ህንተንቱ፥ ህንተንቱ ሚዛይነ ህንተንቱ ሀራ መሂ ኡሻና ያጌ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ayaw gooppe, Med'ina Goday, C'arkkuwaa woy iraa be'ikkita; shin ha bookkeedda zanggaaraan haatsay kumana; hinttenttu, hinttenttu miizzaynne hinttenttu hara mehii ushana yaagee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Carkoka, irakka be7ekketa; gido attiin ha shoobbazan haaththi kumana; intte, intte miizatinne intte meheti haath uyana› gees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጫርኮካ፥ ኢራካ ቤኤኬታ፤ ጊዶ ኣቲን ሃ ሾባዛን ሃ ኩማና፤ ኢንቴ፥ ኢንቴ ሚዛቲኔ ኢንቴ ሜሄቲ ሃ ኡያና› ጌስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳይ፥ ‘ጫርኮ ዎይኮ እራ በኤከታ፥ ሽን ሀ ቦክዳ ዛንጋራን ሃ ኩማና፤ ህንተ፥ ህንተ መሄይነ ህንተ ጫና መሄይ ኡያና’ ያጌስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Goday, ‘Carko woyko ira be7eketa, shin ha bookida zangaaran haathi kumana; hinte, hinte meheynne hinte caana mehey uyana’ yaagees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔር እንዲህ ይላልና፤ ‘ነፋስም ሆነ ዝናብ አታዩም፤ ሸለቆው ግን በውሃ ይሞላል፤ እናንተ፣ የቀንድ ከብቶቻችሁና ሌሎች እንስሶቻችሁም ትጠጣላችሁ።’ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ምንም ዝናብና ነፋስ ባታዩም፥ ይህ ሸለቆ በውሃ የተሞላ ይሆናል፤ እናንተ፥ የቀንድ ከብቶቻችሁና የጭነት እንስሶቻችሁ ሁሉ የምትጠጡት በቂ ውሃ ታገኛላችሁ።’ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር ከምዙይ ይብል ኣሎ፦ ንፋስ ኣይትሪኡን፤ ዝናምውን ኣይትሪኡን፤ እዝ ሩባ እዙይ ግና ማይ ክመልእ እዩ እሞ፥ ንስኻትኩምን ከብትኹምን ናይ ፅዕነት እንስሳኹምን ክትሰትዩ ኢኹም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እግዚኣብሄር ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ንፋስ ኣይትርእዩን፡ ዝናምውን ኣይትርእዩን፡ እዚ ርባ ደኣ ባዕሉ ማይ ይመልእ እሞ፡ ንስኻትኩምን እንስሳኹምን ከብትኹምን ክትሰትዩ ኢኹም። |