2 Kings 3:14 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ኤልሳ፡ ከምቲ ኣብ ቅድሚኡ ደው ኢለ ዘለኹ እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት ህያው፡ ብሓቂ ንህላወ ዮሳፋጥ ንጉስ ይሁዳ እንተ ዘይርእየካ፡ ኣይምጠመትኩኻን ኣይምረኣኹኻን ነይረ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ኤልሳዕም፥ “በፊቱ የቆምሁት የሠራዊት ጌታ ሕያው እግዚአብሔርን! የይሁዳን ንጉሥ ኢዮሣፍጥን ያፈርሁ ባልሆን ኖሮ አንተን ባልተመለከትሁና ባላየሁ ነበር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ኤልሳዕም። በፊቱ የቆምሁት የሠራዊት ጌታ ሕያው እግዚአብሔርን! የይሁዳን ንጉሥ ኢዮሣፍጥን ያላፈርሁ ብሆን ኖሮ አንተን ባልተመለከትሁና ባላየሁ ነበር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ኤልሳዕም “እኔ በማገለግለው በሕያው እግዚአብሔር ስም እምላለሁ! አንተን ለመርዳት ለመጣው ለይሁዳ ንጉሥ ኢዮሣፍጥ ክብር ስል ነው እንጂ፥ ለአንተስ ምንም ነገር ላደርግልህ ባልተገባ ነበር፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኤልሳእ፥ “ታን አዉ ኦያ ኡባፐ ዎልቃማ መና ጎዳይ ኤሮ! ይሁዳ ካትያ ዮሳፌጻ ድራይ ባይናዋ ግድንቶ፥ ታን ኔና አይፍያንነ ጼልከነ በእከ ሽን። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Elssaa'i, «Taani aw ootsiyaa Ubbaappe Wolk'k'aama Med'inaa Goday ero! Yihudaa Kaatiyaa Yoosaafees'a diray bayinnawaa gidintto, taani neena ayfiyaaninne s'eellikkenne be'ikke shin. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Elssa7ikka izas, «Ta izas haggaziza GODAY beyiin, ta Yuhuda kawo Iyoosaafixe bonchchonttaakko nena beyanaas koykke; wudukka giikke. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኤልሳኢካ ኢዛስ፥ «ታ ኢዛስ ሃጋዚዛ ጎዳይ ቤዪን፥ ታ ዩሁዳ ካዎ ኢዮሳፊጼ ቦንቾንታኮ ኔና ቤያናስ ኮይኬ፤ ዉዱካ ጊኬ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤልስ፥ “ታኒ እያዉ ኦያ ደኦ ጎዳይ ኤሮ! ይሁዳ ካዋ እዮሳፈፃ ግሾ ጎናኮ ታኒ ነና አይፈንካ ፄልከሽን። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Elsi, “Taani iyaw oothiya De7o Goday ero! Yihuda Kawa Iyosaafexa gisho goonnako taani nena ayfenka xeellikeshin. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ኤልሳዕም እንዲህ አለው፤ “የማገለግለው ሕያው እግዚአብሔርን ፣ የይሁዳን ንጉሥ ኢዮሣፍጥን ባላከብር ኖሮ፣ አንተን አላይም ወይም ጕዳዬ አልልህም ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ኤልሳዕም “እኔ በማገለግለው በሕያው እግዚአብሔር ስም እምላለሁ! አንተን ለመርዳት ለመጣው ለይሁዳ ንጉሥ ኢዮሣፍጥ ክብር ስል ነው እንጂ፥ ለአንተስ ምንም ነገር ላደርግልህ ባልተገባ ነበር፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኤልሳዕ ኸዓ “ንኢዮሳፍጥ ንጉስ ይሁዳ እንተ ዘይሓፍርስ፥ በቲ ኣነ ዘገልግሎ ህያው እግዚኣብሄር እምሕል፥ ቈላሕ ኢለ እኳ ኣይምረአኹኻን ነይረ” በሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኤልሳእ ከኣ፡ ንዮሳፋጥ ንጉስ ይሁዳ እንተ ዘይብልሲ፡ ኣነ ኣይምጠመትኩኻን ኣይምርኤኹኻን ድማ፡ እቲ ኣብ ቅድሚኡ ደው ኢለ ዘሎኹ እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት ህያው እዩ፡ |