2 Kings 3:12 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ዮሳፋጥ ድማ፡ ቃል እግዚኣብሄር ምስኡ እዩ። ሽዑ ንጉስ እስራኤልን ዮሳፋጥን ንጉስ ኤዶምን ናብኡ ወረዱ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ኢዮ​ሣ​ፍ​ጥም፥ “የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ቃል በእ​ርሱ ዘንድ ይገ​ኛል” አለ። የእ​ስ​ራ​ኤል ንጉ​ሥና የይ​ሁዳ ንጉሥ ኢዮ​ሣ​ፍጥ የኤ​ዶ​ም​ያ​ስም ንጉሥ ወደ እርሱ ወረዱ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ኢዮሣፍጥም። የእግዚአብሔር ቃል በእርሱ ዘንድ ይገኛል አለ። የእስራኤል ንጉሥና ኢዮሣፍጥ የኤዶምያስም ንጉሥ ወደ እርሱ ወረዱ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ንጉሥ ኢዮሣፍጥም “የእግዚአብሔር ቃል በእርሱ ዘንድ ይገኛል” አለ፤ ከዚያም በኋላ ሦስቱም ነገሥታት ወደ ኤልሳዕ ሄዱ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ዮሳፌጸ፥ “ኤ፥ እ ቱሙ ትምቢትያ ኦድያዋ” ያጌዳ። ሄዋፐ ጉይያን፥ እስራኤልያ ካቲ፥ ዮሳፌጽነ ኤዶማ ካቲነ ኤልሳአኮ ዱገ ዎድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Yoosaafees'e, «Ee, I tumu timbbitiyaa odiyaawaa» yaageedda. Hewaappe guyyiyaan, Israa'eeliyaa kaatii, Yoosaafees'inne Eedooma kaatiinne Elssaa'akko duge wod'd'eeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Iyoosaafixeykka zaaridi, «GODAA qaalay iza matan daana» gides. Hessa gishshas Isra7eele kawo, Iyoosaafixeynne Eedoome kawoy issife izakko duge wodhdhida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢዮሳፊጼይካ ዛሪዲ፥ «ጎዳ ቃላይ ኢዛ ማታን ዳና» ጊዴስ። ሄሳ ጊሻስ ኢስራኤሌ ካዎ፥ ኢዮሳፊጼይኔ ኤዶሜ ካዎይ ኢሲፌ ኢዛኮ ዱጌ ዎዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እዮሳፈፅ፥ “ኤ፥ እ ቱማ ናበ” ያግስ። እስራኤለ ካዎይ፥ እዮሳፈፅ፥ ኤዶመ ካዎይነ ኤልሳኮ ብዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Iyosaafexi, “Ee, I tuma nabe” yaagis. Isra7eele kawoy, Iyosaafexi, Edoome kawoynne Elsako bidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ኢዮሣፍጥም፣ “ የእግዚአብሔር ቃል ከእርሱ ዘንድ ይገኛል” አለ፤ ስለዚህ የእስራኤል ንጉሥ፣ ኢዮሣፍጥና የኤዶም ንጉሥ አብረው ወደ እርሱ ወረዱ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ንጉሥ ኢዮሣፍጥም “የእግዚአብሔር ቃል በእርሱ ዘንድ ይገኛል” አለ፤ ከዚያም በኋላ ሦስቱም ነገሥታት ወደ ኤልሳዕ ሄዱ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኢዮሳፍጥ ከዓ “ቃል እግዚኣብሄር ብሓቂ ብእኡ ይርከብ እዩ” በለ። ንጉስ እስራኤልን ኢዮሳፍጥ ንጉስ ይሁዳን ንጉስ ኤዶምያስን ኮይኖም ድማ ናብ ኤልሳዕ ወረዱ።
Amharic Tigrinya 2011 ዮሳፋጥ ከኣ፡ ቃል እግዚኣብሄር ምስኡ ኣሎ፡ በለ። ንጉስ እስራኤልን ዮሳፋጥን ንጉስ ኤዶምን ኰይኖም ድማ ናብኡ ወረዱ።