2 Kings 3:12 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ዮሳፋጥ ድማ፡ ቃል እግዚኣብሄር ምስኡ እዩ። ሽዑ ንጉስ እስራኤልን ዮሳፋጥን ንጉስ ኤዶምን ናብኡ ወረዱ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ኢዮሣፍጥም፥ “የእግዚአብሔር ቃል በእርሱ ዘንድ ይገኛል” አለ። የእስራኤል ንጉሥና የይሁዳ ንጉሥ ኢዮሣፍጥ የኤዶምያስም ንጉሥ ወደ እርሱ ወረዱ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ኢዮሣፍጥም። የእግዚአብሔር ቃል በእርሱ ዘንድ ይገኛል አለ። የእስራኤል ንጉሥና ኢዮሣፍጥ የኤዶምያስም ንጉሥ ወደ እርሱ ወረዱ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ንጉሥ ኢዮሣፍጥም “የእግዚአብሔር ቃል በእርሱ ዘንድ ይገኛል” አለ፤ ከዚያም በኋላ ሦስቱም ነገሥታት ወደ ኤልሳዕ ሄዱ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ዮሳፌጸ፥ “ኤ፥ እ ቱሙ ትምቢትያ ኦድያዋ” ያጌዳ። ሄዋፐ ጉይያን፥ እስራኤልያ ካቲ፥ ዮሳፌጽነ ኤዶማ ካቲነ ኤልሳአኮ ዱገ ዎድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yoosaafees'e, «Ee, I tumu timbbitiyaa odiyaawaa» yaageedda. Hewaappe guyyiyaan, Israa'eeliyaa kaatii, Yoosaafees'inne Eedooma kaatiinne Elssaa'akko duge wod'd'eeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Iyoosaafixeykka zaaridi, «GODAA qaalay iza matan daana» gides. Hessa gishshas Isra7eele kawo, Iyoosaafixeynne Eedoome kawoy issife izakko duge wodhdhida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዮሳፊጼይካ ዛሪዲ፥ «ጎዳ ቃላይ ኢዛ ማታን ዳና» ጊዴስ። ሄሳ ጊሻስ ኢስራኤሌ ካዎ፥ ኢዮሳፊጼይኔ ኤዶሜ ካዎይ ኢሲፌ ኢዛኮ ዱጌ ዎዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እዮሳፈፅ፥ “ኤ፥ እ ቱማ ናበ” ያግስ። እስራኤለ ካዎይ፥ እዮሳፈፅ፥ ኤዶመ ካዎይነ ኤልሳኮ ብዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Iyosaafexi, “Ee, I tuma nabe” yaagis. Isra7eele kawoy, Iyosaafexi, Edoome kawoynne Elsako bidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ኢዮሣፍጥም፣ “ የእግዚአብሔር ቃል ከእርሱ ዘንድ ይገኛል” አለ፤ ስለዚህ የእስራኤል ንጉሥ፣ ኢዮሣፍጥና የኤዶም ንጉሥ አብረው ወደ እርሱ ወረዱ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ንጉሥ ኢዮሣፍጥም “የእግዚአብሔር ቃል በእርሱ ዘንድ ይገኛል” አለ፤ ከዚያም በኋላ ሦስቱም ነገሥታት ወደ ኤልሳዕ ሄዱ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኢዮሳፍጥ ከዓ “ቃል እግዚኣብሄር ብሓቂ ብእኡ ይርከብ እዩ” በለ። ንጉስ እስራኤልን ኢዮሳፍጥ ንጉስ ይሁዳን ንጉስ ኤዶምያስን ኮይኖም ድማ ናብ ኤልሳዕ ወረዱ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ዮሳፋጥ ከኣ፡ ቃል እግዚኣብሄር ምስኡ ኣሎ፡ በለ። ንጉስ እስራኤልን ዮሳፋጥን ንጉስ ኤዶምን ኰይኖም ድማ ናብኡ ወረዱ። |