2 Kings 3:11 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ዮሳፋጥ ግና ከምዚ በለ፦ “ብእኡ ኣቢልና ንእግዚኣብሄር ኽንመኻኸር፡ ኣብዚ ነብዪ እግዚኣብሄርዶ ኣይኰነን፧ ሓደ ካብ ባሮት ንጉስ እስራኤል ድማ ከምዚ ኢሉ መለሰ፦ እንሆ ኤልሳእ ወዲ ሻፋጥ ኣብ ኢድ ኤልያስ ማይ ዘፍሰሰ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ኢዮ​ሣ​ፍ​ጥም፥ “በእ​ርሱ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን የም​ን​ጠ​ይ​ቅ​በት የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ነቢይ በዚህ አይ​ገ​ኝ​ምን?” አለ። ከእ​ስ​ራ​ኤ​ልም ንጉሥ አገ​ል​ጋ​ዮች አንዱ፥ “ኤል​ያ​ስን እጁን ያስ​ታ​ጥብ የነ​በ​ረው የሣ​ፋጥ ልጅ ኤል​ሳዕ እዚህ አለ” ብሎ መለሰ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ኢዮሣፍጥም። በእርሱ እግዚአብሔርን የምንጠይቅበት የእግዚአብሔር ነቢይ በዚህ አይገኝምን? አለ። ከእስራኤልም ንጉሥ ባሪያዎች አንዱ። በኤልያስ እጅ ላይ ውኃ ያፈስስ የነበረው የሣፋጥ ልጅ ኤልሳዕ እዚህ አለ ብሎ መለሰ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ንጉሥ ኢዮሣፍጥም “በእርሱ አማካይነት እግዚአብሔርን መጠየቅ እንድንችል በዚህ አንድም ነቢይ የለምን?” ሲል ጠየቀ። ከንጉሥ ኢዮራም ሠራዊት አዛዦች አንዱ፥ “ቀድሞ የኤልያስ ረዳት የነበረው የሣፋጥ ልጅ ኤልሳዕ እዚህ አለ” ሲል መልስ ሰጠ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሽን ዮሳፌጸ፥ “ኑን አ ባጋና መና ጎዳ ኦቻናዳን ሀዋን ትምቢትያ ኦድያዌ ባዌ?” ያጊደ ኦቼዳ። እስራኤልያ ካትያ ኦላ ጋዳዋቱዋፐ እቱ፥ “ኤላሳ ማዲደ ደኤዳ ሻፋጻ ናአይ ኤልሳእ ሀዋን ደኤ” ያጊደ ዛሬዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Shin Yoosaafees'e, «Nuuni Aa baggana Med'ina Godaa oochchanaadan hawaan timbbitiyaa odiyaawe baawee?» yaagiide oochcheedda. Israa'eeliyaa kaatiyaa olaa gadaawatuwaappe ittuu, «Eelaasa maaddiide de'eedda Shafaas'a na'ay Elssaa'i hawaan de'ee» yaagiide zaareedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Iyoosaafixey gidikko, «Iza baggara GODAA oychchana mala GODAA nabey hayssan deennee?» giidi oychchides. Isra7eele olanchchata gadawatappe issoy, «Kase Eelaasa kushe meecisiza Saafaaxe naa Elssa7i hayssan dees» gi yootides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢዮሳፊጼይ ጊዲኮ፥ «ኢዛ ባጋራ ጎዳ ኦይቻና ማላ ጎዳ ናቤይ ሃይሳን ዴኔ?» ጊዲ ኦይቺዴስ። ኢስራኤሌ ኦላንቻታ ጋዳዋታፔ ኢሶይ፥ «ካሴ ኤላሳ ኩሼ ሜጪሲዛ ሳፋጼ ና ኤልሳኢ ሃይሳን ዴስ» ጊ ዮቲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሽን እዮሳፈፅ፥ “ኑኒ እያ ባጋራ ጎዳ ኦይቻናዉ ሀይሳን ናበይ ባዌ?” ያግድ ኦይችስ። እስራኤለ ካዋ ቶራ ሞጮናታፐ እሶይ፥ “ኤልያሳ ኩሸን ሃ ቆልያ ሳፋፃ ናአይ ኤልስ ሀይሳን ደኤስ” ያግድ ዛርስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Shin Iyosaafexi, “Nuuni iya baggara Godaa oychanaw haysan nabey baawee?” yaagidi oychis. Isra7eele kawa toora moconatape issoy, “Eeliyaasa kushen haathe qoliya Safaaxa na7ay Elsi haysan de7ees” yaagidi zaaris.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ኢዮሣፍጥ ግን፣ “በእርሱ አማካይነት እግዚአብሔርን ለመጠየቅ እንድንችል፣ የእግዚአብሔር ነቢይ እዚህ የለምን?” በማለት ጠየቀ። ከእስራኤል ንጉሥ የጦር አለቆችም አንዱ፣ “ቀድሞ የኤልያስን እጅ ያስታጥብ የነበረው፤ የሣፋጥ ልጅ ኤልሳዕ በዚህ አለ” ብሎ መለሰለት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ንጉሥ ኢዮሣፍጥም “በእርሱ አማካይነት እግዚአብሔርን መጠየቅ እንድንችል በዚህ አንድም ነቢይ የለምን?” ሲል ጠየቀ። ከንጉሥ ኢዮራም ሠራዊት አዛዦች አንዱ፥ “ቀድሞ የኤልያስ ረዳት የነበረው የሣፋጥ ልጅ ኤልሳዕ እዚህ አለ” ሲል መልስ ሰጠ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኢዮሳፍጥ ግና “ብእኡ ጌርና ንእግዚኣብሄር ክንጥይቖስ፥ ነቢይ እግዚኣብሄርዶ ኣብዙይ የለን እዩ?” በለ። ሽዑ ሓደ ኻብ ሓሻኽር ንጉስ እስራኤል “እቲ ናብ ኢድ ኤልያስ ማይ ዘፍስስ ዝነበረ ኤልሳዕ ወዲ ሳፋጥ እባ ኣብዙይ ኣሎ” ኢሉ መለሰ።
Amharic Tigrinya 2011 ዮሳፋጥ ግና፡ ብእኡ ንእግዚኣብሄር እንሐተሉ ነብዪ እግዚኣብሄርዶ ኣብዚ የልቦን በለ። ሽዑ ሓደ ኻብ ገላው ንጉስ እስራኤል፡ እቲ ናብ ኣእዳው ኤልያስ ማይ ዜፍስስ ዝነበረ ኤልሳእ ወዲ ሻፋጥ እባ ኣብዚ ኣሎ፡ ኢሉ መለሰ።