2 Kings 25:7 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንደቂ ጼድቅያስ ድማ ኣብ ቅድሚ ኣዒንቱ ቀተልዎም፡ ኣዒንቲ ጼድቅያስ ድማ ኣጥፊኦም ብሰንሰለት ኣስራዚ ኣሲሮም ናብ ባቢሎን ኣምጽእዎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የሴ​ዴ​ቅ​ያ​ስ​ንም ልጆች በፊቱ ገደ​ሉ​አ​ቸው፤ የሴ​ዴ​ቅ​ያ​ስ​ንም ዐይ​ኖች አወጡ፤ በሰ​ን​ሰ​ለ​ትም አሰ​ሩት፤ ወደ ባቢ​ሎ​ንም ወሰ​ዱት።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የሴዴቅያስንም ልጆች በፊቱ ገደሉአቸው፤ የሴዴቅያስንም ዓይኖች አወጡ፥ በሰንሰለትም አሰሩት፥ ወደ ባቢሎንም ወሰዱት።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ይኸውም ሴዴቅያስ ዐይኑ እያየ ልጆቹ በፊቱ ታረዱ፤ ከዚህም በኋላ ናቡከደነፆር የሴዴቅያስን ዐይኖች አውጥቶ አሳወረው፤ እጆቹንም በሰንሰለት አስሮ ወደ ባቢሎን ወሰደው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሰደቅያሳ ናና ሰደቅያስ ጼልሽን ዎድኖ። ሄዋፐ ጉይያን፥ አ አይፈቱዋ ዎጭ ከሲደ፥ ሳንሳላታን አ ቃቼድኖ፤ ያቲደ ባብሎነ ጋድያ አኪደ አፌድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Sedek'iyaasa naanaa Sedek'iyaasi s'eellishin wod'eeddino. Hewaappe guyyiyaan, Aa ayfetuwaa wooc'i kessiide, sanssalatan Aa k'achcheeddinno; yaatiide Baabloone gadiyaa akkiide afeedino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Sedeqiyaasi ba ayfen be7ishin iza nayta wodhida; hessafe guye iza ayfe nam7ata wooci kessidi xarqimala sansalatara qachchi Baabiloone dere efida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሴዴቂያሲ ባ ኣይፌን ቤኢሺን ኢዛ ናይታ ዎዳ፤ ሄሳፌ ጉዬ ኢዛ ኣይፌ ናምኣታ ዎጪ ኬሲዲ ጻርቂማላ ሳንሳላታራ ቃቺ ባቢሎኔ ዴሬ ኤፊዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሰደቅያሳ ናይታ፥ ሰደቅያስ ፄልሽን ዎዶሶና። እያ አይፈታ ዎጭ ከስድ፥ ሳንላታን ቃችድ፥ ባብሎነ ቢታ ኤፍዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Sedeqiyaasa nayta, Sedeqiyaasi xeellishin wodhidosona. Iya ayfeta wooci kessidi, santhalaatan qachidi, Babiloone biitta efidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሴዴቅያስ ዐይኑ እያየም የገዛ ልጆቹን ገደሉበት፤ ከዚያም ሁለት ዐይኖቹን በማውጣት በናስ ሰንሰለት አስረው ወደ ባቢሎን ወሰዱት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ይኸውም ሴዴቅያስ ዐይኑ እያየ ልጆቹ በፊቱ ታረዱ፤ ከዚህም በኋላ ናቡከደነፆር የሴዴቅያስን ዐይኖች አውጥቶ አሳወረው፤ እጆቹንም በሰንሰለት አስሮ ወደ ባቢሎን ወሰደው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንደቂ ሴዴቅያስ ድማ ኣብ ቅድሚ ዓይኑ ሓረድዎም፤ ንሴዴቅያስ ከዓ ኣዒንቱ ኣዕወርዎ። ብኽልተ ሰንሰለት ነሃስ ኣሲሮም ድማ ናብ ባቢሎን ወሰድዎ።
Amharic Tigrinya 2011 ደቂ ጼዴቅያስ ድማ ኣብ ቅድሚ ዓይኑ ሐረድዎም፡ ንጼዴቅያስ ከኣ ኣዒንቱ ኣዖርዎ። ብኽልተ ሰንሰለት ኣስራዚ ኣሲሮም ድማ ናብ ባቢሎን ወሰድዎ።