2 Kings 25:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እታ ኸተማ ድማ ተሰባበረት፡ ኵሎም እቶም ተዋጋእቲ ድማ ብለይቲ በቲ ኣብ መንጎ ክልተ መናድቕ ዘሎ ኣፍ ደገ ኣቢሎም ሃደሙ። ከለዳውያን ድማ ኣንጻር እታ ኸተማ ኣብ ዙርያኣ ነበሩ፡ እቲ ንጉስ ድማ ናብ ጐልጐል ኸደ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከተማዪቱም ተሰበረች፤ ሰልፈኞችም ሁሉ በሁለት ቅጥር መካከል ባለው በር ወደ ንጉሡ አትክልት በሚወስደው መንገድ በሌሊት ሸሹ፤ ከለዳውያንም በከተማዪቱ ዙሪያ ነበሩ፤ ወደ ምድረ በዳ በሚወስደውም መንገድ ሄዱ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከተማይቱም ተሰበረች፥ ሰልፈኞችም ሁሉ በሁለት ቅጥር መካከል ባለው በር ወደ ንጉሡ አትክልት በሚወስደው መንገድ በሌሊት ሸሹ፤ ከለዳውያንም በከተማይቱ ዙሪያ ነበሩ፤ በዓረባም መንገድ ሄዱ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የከተማይቱ ቅጽሮች ተጣሱ፤ የባቢሎን ወታደሮች ከተማይቱን ዙሪያውን ከበው በመያዝ ቢጠብቁም እንኳ የይሁዳ ንጉሥ ወታደሮች በሌሊት አምልጠው ወጡ፤ ወደ ንጉሡ የአትክልት ቦታ ከሚያስገባው መንገድ ተነሥተው ሁለቱን ቅጽሮች በሚያያይዘው የቅጽር በር በኩል በማለፍ ወደ ዮርዳኖስ ሸለቆ አቅጣጫ ሸሹ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ያን ደእሽን ካታማ ዩሹዋ ግምቢ እት ባጋና ኮለቴዳ። ባብሎነ አሳይ ካታማ ዩይ አደ ናጎፐካ፥ ይሁዳ ካትያ ኦላንቻቱ ሙለ ኡባይ ቃማ ካትያ አታክልትያ ሳኣ አፍያ ኦግያ ኦይቂደ፥ ላኡ ድርሳ ግምበቱዋ እትፐ ጋያ ፐንግያና ከሲደ ባቃቴድኖ። ኡንቱንቱ አራባ ድልባኮ ስሚደ ቤድኖ፤ |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yaan de'ishshin katamaa yuushshuwaa gimbbii itti baggana koletteedda. Baabloone Asay katamaa yuuyyi aad'd'iide naagooppekka, Yihudaa kaatiyaa olanchchatuu mule ubbay k'amma kaatiyaa ataakilttiyaa sa'aa afiyaa ogiyaa oyk'k'iide, laa"u dirssaa gimbbetuwaa ittippe gatsiyaa penggiyaanna kesiide bak'atteedino. Unttunttu Araba dilbbaakko simmiide beeddino; |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Baabiloone olanchchati katamayo giddoththi uttidi issi baggara katamay gimbe menththi gelida; Yuhuda olanchchati ubbayka kawo atakilte achchan diza nam7u gimbeta giddora diza pengezara kanththidi omarsara duge Yordaanoose shoobba gakkanaas baqatida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ባቢሎኔ ኦላንቻቲ ካታማዮ ጊዶ ኡቲዲ ኢሲ ባጋራ ካታማይ ጊምቤ ሜን ጌሊዳ፤ ዩሁዳ ኦላንቻቲ ኡባይካ ካዎ ኣታኪልቴ ኣቻን ዲዛ ናምኡ ጊምቤታ ጊዶራ ዲዛ ፔንጌዛራ ካንዲ ኦማርሳራ ዱጌ ዮርዳኖሴ ሾባ ጋካናስ ባቃቲዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ካታማ ዩሾ ግምበይ እስ ባጋራ መቅን፥ ካልዳወት ዩይ አድ ናግኮካ፥ ይሁዳ ካዋ ኦላንቾት ኩመ ቃማ ካዎ ጋደ ኤፍያ ኦግያ ኦይክድ፥ ናምኡ ድርሳ ግምበት ጋሄትያ ፐንግያራ ከይድ ባቃትዶሶና። ኤንቲ ዮርዳኖሰ ድልባኮ ስሚድ ባቃትዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Katamaa yuusho gimbey issi baggara meqin, Kaldaaweti yuuyi aadhidi naagikoka, Yihuda kawa olanchoti kumethi qamma kawo gade efiya ogiya oykidi, nam7u dirsa gimbeti gahetiya pengiyara keyidi baqatidosona. Enti Yordaanose dilbaako simmidi baqatidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ምንም እንኳ ባቢሎናውያን ከተማዪቱን እንደ ከበቧት ቢሆንም የከተማዪቱ ቅጥር ተጣሰ፤ ሰራዊቱም ሁሉ በንጉሡ አትክልት አጠገብ ባሉት በሁለቱ ቅጥሮች መካከል በሚገኘው በር ዐልፎ በሌሊት ሸሸ፤ ሽሽቱም ወደ ዮርዳኖስ ሸለቆ ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የከተማይቱ ቅጽሮች ተጣሱ፤ የባቢሎን ወታደሮች ከተማይቱን ዙሪያውን ከበው በመያዝ ቢጠብቁም እንኳ የይሁዳ ንጉሥ ወታደሮች በሌሊት አምልጠው ወጡ፤ ወደ ንጉሡ የአትክልት ቦታ ከሚያስገባው መንገድ ተነሥተው ሁለቱን ቅጽሮች በሚያያይዘው የቅጽር በር በኩል በማለፍ ወደ ዮርዳኖስ ሸለቆ አቅጣጫ ሸሹ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቶም ከለዳውያን ኣብ ዙርያ እታ ኸተማ እንተለዉ፥ ቅፅሪ እታ ኸተማ ብሓደ ወገን ኣፍረሱ። እቲ ንጉስን እቶም ሓሻኽሩን ብለይቲ በቲ ጥቓ ኣታኽልቲ ንጉስ ኣቢሎም፥ ብመንጎ እቲ ኽልተ መካበቢያ ዘሎ ኣፍ ደገ ሓለፉ። ናብ ለሰ ዮርዳኖስ ኣቢሎም ከዓ ብለይቲ ሃደሙ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሽዑ ነታ ኸተማ ብሓደ ቦታ ኣፍረሱላ። እቶም ከለዳውያን ኣብ ዙርያ እታ ኸተማ ኸለው ድማ፡ እቲ ንጉስ ብመገዲ ጐልጐል ከደ። ኲሎም ሰብ ውግእ ብለይቲ በቲ ኣብ ጥቓ ኣታኽልቲ ንጉስ ዘሎ ኣብ መንጎ ኽልቲኡ መካበብያ ዘሎ ደገ፡ ብመገዲ እቲ ደገ ገይሮም ሀደሙ። |