2 Kings 25:3 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣብታ ራብዐይቲ ወርሒ ድማ ኣብ ታሽዐይቲ መዓልቲ ጥሜት ኣብታ ኸተማ ሰዓረ፣ ንህዝቢ እታ ሃገር ከኣ እንጌራ ኣይነበረን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በከ​ተ​ማ​ዪ​ቱም ራብ ጸንቶ ነበ​ርና ለሀ​ገሩ ሰዎች እህል ታጣ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በአራተኛውም ወር በዘጠኝኛው ቀን በከተማይቱ ራብ ጸንቶ ነበርና ለአገሩ ሰዎች እንጀራ ታጣ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በዚያው ዓመት አራተኛው ወር በገባ በዘጠነኛው ቀን ራቡ በጣም ስለ ጸና ሕዝቡ የሚመገበው አንዳችም ምግብ አልነበረም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋ ጋሱዋን ቢታን ኮሻይ ሱልና፥ ሄ ላይ ኦይደን አግናን፥ ኡዱፑን ጋላሳን ሄ ጋድያ አሳዉ ምያባይ ዬዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaa gaasuwaan biittan koshay suullina, he laytsi oyddentso aginaan, udduppuntsa gallassan he gadiyaa asaw miyaabay d'ayeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Oydanththa aginan uddufunththo gallas katamay giddon dendida koshay daro minnida gishshas asaas doonan baadhizaazi dhaydes.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኦይዳን ኣጊናን ኡዱፉን ጋላስ ካታማይ ጊዶን ዴንዲዳ ኮሻይ ዳሮ ሚኒዳ ጊሻስ ኣሳስ ዶናን ባዛዚ ይዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄሳ ጋሶን ቢታን ኮሽ ሱልን፥ ሄ ላይ ኦይዳን አጌናን፥ ኡዱፉን ጋላሳን አሳስ ምያባይ ይስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hessa gaason biittan koshi suullin, he laythi oyddantho ageenan, uddufuntho gallasan asas miyabay dhayis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በአራተኛው ወር በዘጠነኛው ቀን በከተማዪቱ ውስጥ የተከሠተው ራብ ጸንቶ ስለ ነበር ሕዝቡ የሚቀምሰው ዐጣ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በዚያው ዓመት አራተኛው ወር በገባ በዘጠነኛው ቀን ራቡ በጣም ስለ ጸና ሕዝቡ የሚመገበው አንዳችም ምግብ አልነበረም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ካብታ ታሽዐይቲ መዓልቲ ናይታ ራብዐይቲ ወርሒ ኣብታ ኸተማ ጥሜት በርትዐ፤ ንህዝቢ እታ ሃገር ከዓ እንጀራ ተስኣነ።
Amharic Tigrinya 2011 ካብታ ራብዓይቲ ወርሒ ኣብ ታስዐይቲ መዓልቲ ኣብታ ኸተማ ጥሜት በርትዔ፡ ህዝቢ እታ ሃገር ከኣ እንጌራ ኣይነበሮምን።