2 Kings 25:26 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኵሉ እቲ ህዝብን ዓበይትን ዓበይትን ኣዘዝቲ ሰራዊትን ድማ ንከለዳውያን ስለ ዝፈርሁ ተንሲኦም ናብ ግብጺ መጹ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከለዳውያንንም ፈርተው ነበርና ከታናሹ ጀምሮ እስከ ታላቁ ድረስ ሕዝቡ ሁሉ፥ የሠራዊቱም አለቆች ተነሥተው ወደ ግብፅ ገቡ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከለዳውያንንም ፈርተው ነበርና ከታናሹ ጀምሮ እስከ ታላቁ ድረስ ሕዝቡ ሁሉ የጭፍሮቹም አለቆች ተነሥተው ወደ ግብጽ መጡ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከዚህም የተነሣ ባቢሎናውያንን ስለ ፈሩ እስራኤላውያን ሀብታሞችም ድኾችም ከጦር ሠራዊት መኰንኖች ጋር በአንድነት ተነሥተው ወደ ግብጽ ሸሹ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉይያን፥ ባብሎነ አሳዉ ያዪደ፥ ይሁዳ አሳይ፥ ቄራይ ዎጋይ አተናን፥ ኦላ ጋዳዋቱዋናካ ኡባይ ግብጼ ጋድያ ባቃቴድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyyiyaan, Baabloone asaw yayyiide, Yihudaa asay, k'eeray wogay attenan, olaa gadaawatuwaanakka ubbay Gibs'e gadiyaa bak'atteedino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Baabiloone asaas babbida gishshas gashey, gitay attontta ubbayka ola gadawatara bete Gibxe bida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ባቢሎኔ ኣሳስ ባቢዳ ጊሻስ ጋሼይ፥ ጊታይ ኣቶንታ ኡባይካ ኦላ ጋዳዋታራ ቤቴ ጊብጼ ቢዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳፈ ጉየ፥ ባብሎነ አሳስ ያይድ፥ ይሁዳ አሳይ፥ ጉ ግት አቶናሽን፥ ቶራ ሞጮናት ኡባይ ግብፀ ቢታ ባቃትዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye, Babiloone asaas yayyidi, Yihuda asay, guuthi giti attonnashin, toora moconati ubbay Gibxe biitta baqatidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ባቢሎናውያንን ከመፍራታቸው የተነሣም ትንሽ ትልቅ ሳይባል ሕዝቡ ሁሉ ከሰራዊቱ የጦር አለቆች ጋር ወደ ግብፅ ሸሹ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚህም የተነሣ ባቢሎናውያንን ስለ ፈሩ እስራኤላውያን ሀብታሞችም ድኾችም ከጦር ሠራዊት መኰንኖች ጋር በአንድነት ተነሥተው ወደ ግብጽ ሸሹ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኵሎም እቶም ህዝቢ ድማ ኻብ ንእሽተይ ክሳዕ ዓብዪ፥ እቶም ኣሕሉቕ ሰራዊታትን ንከለዳውያን ፈሪሖም ነበሩ እሞ፥ ተሲኦም ናብ ግብፂ ኸዱ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቶም ህዝቢ ብዘለው ድማ ካብ ንእሽቶ ኽሳዕ ዓብይን፡ እቶም ሓላቑ ሰራዊታትን ንከለዳውያን ፈሪሆም ነበሩ እሞ፡ ተንሲኦም ናብ ግብጺ ኸዱ። |