2 Kings 25:24 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ጌዳልያ ድማ ንዓኣቶምን ንሰቡን መሓለሎም፡ ባሮት ከለዳውያን ክትኮኑ ኣይትፍራሕ። ኣብታ ሃገር ይነብሩን ንንጉስ ባቢሎን የገልግሉን፤ ጽቡቕ ድማ ክትኮኑ ኢኹም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ጎዶልያም፥ “ከከለዳውያን ሎሌዎች የተነሣ አትፍሩ፤ በሀገሩ ተቀመጡ፤ ለባቢሎንም ንጉሥ ተገዙ፤ መልካምም ይሆንላችኋል” ብሎ ለእነርሱና ለሰዎቻቸው ማለላቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ጎዶልያስም። ከከለዳውያን ሎሌዎች የተነሣ አትፍሩ፥ በአገሩ ተቀመጡ፥ ለባቢሎንም ንጉሥ ተገዙ፥ መልካምም ይሆንላችኋል ብሎ ለእነርሱና ለሰዎቻቸው ማለላቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ገዳልያም እነርሱንና ወታደሮቻቸውን እንዲህ አላቸው፤ “ከባቢሎናውያን ባለ ሥልጣኖች የተነሣ ምንም ዓይነት ፍርሀት ሊያድርባችሁ እንደማይገባ ቃል እገባላችኋለሁ፤ በዚህች ምድር ኑሮአችሁን መሥርቱ፤ ለባቢሎን ንጉሥ ገብሩ፤ ይህን ብታደርጉ ሁሉ ነገር ይቃናላችኋል።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ገዳሊ ኡንቱንቶነ ኡንቱንቱ ኦላንቻቶ ጫቂደ፥ ሀዋዳን ያጌዳ፤ “ሀዋንቶ ባብሎነ ካፓቶ ያዮፕተ። ሀ ጋድያን ደእተ፤ ያቲደ ባብሎነ ካትያዉ ሞደትተ። ያቶፐ ሙለ ኡባባይ ህንተዉ ሎአ ግዳናዋ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Gedaalii unttunttoonne unttunttu olanchchatoo c'aak'k'iide, hawaadan yaageedda; «Hawanttoo Baabloone kaappatoo yayyoppite. Ha gadiyaan de'ite; yaatiide Baabloone kaatiyaw moodetite. Yaatooppe mule ubbabay hinttew lo"a gidanawaa» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gadoliyaasikka, «Intte Baabiloone dere shuumetas babbofte; intte hayssa ha derezan diite; Baabiloone kawos haggazite; histtiko inttes haniza miishshi ubbayka giiga gidana» gi he qaalan isttara caaqettides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዶሊያሲካ፥ «ኢንቴ ባቢሎኔ ዴሬ ሹሜታስ ባቦፍቴ፤ ኢንቴ ሃይሳ ሃ ዴሬዛን ዲቴ፤ ባቢሎኔ ካዎስ ሃጋዚቴ፤ ሂስቲኮ ኢንቴስ ሃኒዛ ሚሺ ኡባይካ ጊጋ ጊዳና» ጊ ሄ ቃላን ኢስታራ ጫቄቲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዶልያ ኤንታዉነ ኤንታ ኦላንቾታስ “ሀይሳታስነ ኤንታ ሀላቃታስ ያዮፍተ። ሀ ቢታን ደእተ፤ ባብሎነ ካዋስ ሃረትተ፤ ሄሳ ህንተ ኦኮ ኡባባይ ህንተዉ እንጀታና” ያግድ ኤንታዉ ጫቅስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Godoliya entawunne enta olanchotas “Haysatasinne enta halaqatas yayyofite. Ha biittan de7ite; Babiloone kawas haaretite; hessa hinte oothiko ubbabay hintew injetana” yaagidi entaw caaqis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ጎዶልያስም፣ “የባቢሎናውያንን ሹማምት አትፍሩ፤ እዚሁ አገር ኑሩ፤ የባቢሎንን ንጉሥ አገልግሉ፤ ሁሉም ነገር ይሳካላችኋል” ሲል ይህንኑ በቃለ መሐላ አረጋገጠላቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ገዳልያም እነርሱንና ወታደሮቻቸውን እንዲህ አላቸው፤ “ከባቢሎናውያን ባለሥልጣኖች የተነሣ ምንም ዐይነት ፍርሀት ሊያድርባችሁ እንደማይገባ ቃል እገባላችኋለሁ፤ በዚህች ምድር ኑሮአችሁን መሥርቱ፤ ለባቢሎን ንጉሥ ገብሩ፤ ይህን ብታደርጉ ሁሉ ነገር ይቃናላችኋል።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ጎዶልያስ ድማ “ካብ ሹመኛታት ከለዳውያን ኣይትፍርሑ፤ ኣብዛ ሃገር ተቐመጡ፤ ንንጉስ ባቢሎን ከዓ ተገዝእዎ እሞ ፅቡቕ ነገር ክኾነልኩም እዩ” ኢሉ መሓለሎም፤ ንኣኣቶምን ንሰቦምን ከዓ ኣረጋግኦም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንዳልያ ድማ፡ ካብ ገላው ከለዳውያን ኣይትፍርሁ፡ ኣብዛ ሃገር ተቐመጡ፡ ንንጉስ ባቢሎን ከኣ ተገዝእዎ እሞ ጽቡቕ ነገር ኪዀነልኩም እዩ፡ ኢሉ ንኣታቶምን ንሰቦምን መሐለሎም። |