2 Kings 25:19 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ካብታ ኸተማ ድማ ሓደ ኣብ ልዕሊ እቶም ተዋጋእቲ እተመዘዘ ሓላፊን ካብቶም ኣብ ቅድሚ ንጉስ ዝነበሩ ሓሙሽተ ሰብኡትን ኣብታ ኸተማ እተረኽቡን ነቲ ሓለቓ ጸሓፊ ሰራዊትን ወሲዱ፡ ንሳቶም ድማ እቲ… ህዝቢ እታ ሃገርን ስሳ ሰብኡት ካብ ህዝቢ እታ ሃገርን ኣብታ ከተማ ዝተረኽቡ፤
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ከከ​ተ​ማ​ዪ​ቱም በሰ​ል​ፈ​ኞች ላይ ተሾ​መው ከነ​በ​ሩት አን​ዱን ጃን​ደ​ረባ፥ በከ​ተ​ማ​ዪ​ቱም የተ​ገ​ኙ​ትን በን​ጉሡ ፊት የሚ​ቆ​ሙ​ትን አም​ስ​ቱን ሰዎች፥ የሀ​ገ​ሩ​ንም ሕዝብ የሚ​ያ​ሰ​ልፍ የሠ​ራ​ዊ​ቱን አለቃ ጸሓፊ፥ በከ​ተ​ማ​ዪ​ቱም ከተ​ገ​ኙት ከሀ​ገሩ ሕዝብ ስድሳ ሰዎ​ችን ወሰደ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ከከተማይቱም በሰልፈኞች ላይ ተሾመው ከነበሩት አንዱን ጃንደረባ፥ በከተማይቱም የተገኙትን በንጉሡ ፊት የሚቆሙትን አምስቱን ሰዎች፥ የአገሩንም ሕዝብ የሚያሰልፍ የሠራዊቱን አለቃ ጸሐፊ፥ በከተማይቱም ከተገኙት ከአገሩ ሕዝብ ስድሳ ሰዎች ወሰደ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከከተማይቱም የወታደሮች አዛዥ የሆነው አንድ ባለ ሥልጣን፥ እስከዚያ ጊዜ ድረስ በከተማይቱ የነበሩትን አምስቱን የንጉሥ አማካሪዎች፥ የአገሩን ሕዝብ ለወታደርነት ይመለምል የነበረውን መኰንንና ሌሎችንም ሥልሳ ሰዎችን ወሰደ፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ቃይ ሄ ዎደ ጋካናዉ፥ ካታማን ደእያ አሳፐ ይሁዳ ኦላ ጋዳዋ፥ ካትያ ዞርያዋንቱፐ እቼሹ አሳቱዋ፥ ኦላ ጋዳዋ ጻፍያ፥ ሄዌነ ኦላንቻቱዋ አሳ ግዶፐ ቆሪደ ከስያዋነ ሀራ ኡሱፑን ታሙ ዎልቃማ አሳቱዋ አፌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) K'ay he wode gakkanaw, kataman de'iyaa asaappe Yihudaa olaa gadaawaa, kaatiyaa zoriyaawanttuppe ichcheshu asatuwaa, olaa gadaawaa s'aafiyaa, hewenne olanchchatuwaa asaa giddoppe k'oriide kessiyaawaanne hara usuppun tammu wolk'k'aama asatuwaa afeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) He wode gakkanaas katamay giddon attidaytappe olanchchata halaqanne kawo zoriza 5 asata ekki bides; qasse deraa giddofe olas asaa dooriza ola gadawaa xaafeza, xaafezas katamay giddon diza 60 asata ekki bides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄ ዎዴ ጋካናስ ካታማይ ጊዶን ኣቲዳይታፔ ኦላንቻታ ሃላቃኔ ካዎ ዞሪዛ 5 ኣሳታ ኤኪ ቢዴስ፤ ቃሴ ዴራ ጊዶፌ ኦላስ ኣሳ ዶሪዛ ኦላ ጋዳዋ ጻፌዛ፥ ጻፌዛስ ካታማይ ጊዶን ዲዛ 60 ኣሳታ ኤኪ ቢዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄ ዎደይ ጋካናዉ፥ ካታማን ደእያ አሳፐ ይሁዳ ቶራ ሞጮና፥ ካዋ ዞረይሳታፐ እቻሹ አሳታ፥ ቶራ ሞጮናታ ፃፍያ፥ ኦላንቾታ ዶርያ ሀራ ኡሱፑን ታሙ አሳታ ኤፍስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) He wodey gakanaw, kataman de7iya asape Yihuda toora mocona, kawa zoreysatape ichashu asata, toora moconata xaafiya, olanchota dooriya hara usupun tammu asata efis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እስከዚያች ጊዜ ድረስ በከተማዪቱ ውስጥ ከቀሩትም የተዋጊዎቹን አለቃና አምስት የንጉሡን አማካሪዎች ወሰዳቸው። ደግሞም የአገሩን ሕዝብ ለውትድርና የሚመለምለውን ዋና የጦር አለቃ የነበረውን ጸሓፊውንና በከተማዪቱ ውስጥ የተገኙትን የጸሓፊውን ስድሳ ሰዎች ወሰዳቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከከተማይቱም የወታደሮች አዛዥ የሆነው አንድ ባለሥልጣን፥ እስከዚያ ጊዜ ድረስ በከተማይቱ የነበሩትን አምስቱን የንጉሥ አማካሪዎች፥ የአገሩን ሕዝብ ለወታደርነት ይመለምል የነበረውን መኰንንና ሌሎችንም ሥልሳ ሰዎችን ወሰደ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ካብታ ኸተማ ድማ ሓደ ኣዛዚ ሰራዊትን ሓሙሽተ ኣማኸርቲ ንጉስን ወሰደ። ከምኡውን ነቲ ሓሻኽር ዝኸትብ ፀሓፍን፥ ካብቶም ኣብታ ኸተማ ዝተረኽቡ ህዝቢ እታ ሃገር ስሳ ሰባትን ወሰደ።
Amharic Tigrinya 2011 ካብቲ ኸተማ ድማ ሓደ ኣዛዝ ሰብ ውግእ ዝነበሩ ስሉብን ካብቶም ገጽ ንጉስ ዚርእዩ ሓሙሽተ ሰባት ኣብታ ኸተማ እተረኽቡን ነቲ ጸሓፊ፡ እቲ ንህዝቢ እታሃገር ንወትሃደርነት ዚጽሕፍ ዝነበረ ሓለቓ ሰራዊትን ካብቶም ኣብታ ኸተማ እተረኽቡ ህዝቢ እታ ሃገር ከኣ ስሳ ሰባት ወሰደ።