2 Kings 25:16 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቲ ሰሎሞን ንቤት እግዚኣብሄር ዝሰርሖ ክልተ ኣዕኑድን ሓደ ባሕርን መሕጸቢ ሰረገላታትን። ነሓስ ናይዚ ዅሉ ነገራት እዚ ክብደት ዘይብሉ እዩ ነይሩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሰሎሞንም ለእግዚአብሔር ቤት የሠራቸውን ሁለቱን ዓምዶች፥ አንዱንም ኵሬ መቀመጫዎቹንም ወሰደ፤ ለእነዚህም ዕቃዎች ሁሉ ናስ ሚዛን አልነበረውም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሰሎሞንም ለእግዚአብሔር ቤት የሠራቸውን ሁለቱን ዓምዶች አንዱንም ኵሬ መቀመጫዎቹንም ወሰደ፤ ለእነዚህ ዕቃዎች ሁሉ ናስ ሚዛን አልነበረውም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ንጉሥ ሰሎሞን ለቤተ መቅደስ ያሠራቸውን ሁለቱን ዐምዶች፥ ባለ መንኰራኲር የዕቃ ማስቀመጫዎችና ታላቁን የውሃ ማጠራቀሚያ ገንዳ፥ በክብደታቸው ምክንያት ሊመዝኑአቸው አልቻሉም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ካቲ ሶሎሞነ መና ጎዳ ጌሻ ጎልያን ኦሰትያባቶ መዳ ላኡ ቱሳቱ፥ አባ ሳኒነ ጋረቱ መቴዳ ናሃስያ ብራታይ ሚዛናን ልካናዉ ዳንዳየተናዋ ኬሻ ዳራ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Kaatii Solomone Med'inaa Godaa Geeshsha Golliyaan oosettiyaabatoo med'd'eedda laa"u tuussatuu, Abbaa Saynniinne gaaretuu med'etteedda nahaasiyaa biratay miizaanan likkanaw danddayettennawaa keeshshaa dara. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Solomooney Xoossa Keeththan go7ettanaas giidi xarqimalappe oosisida nam7u tuussati, haath oykkiza gita gabatenne miish istta bolla woththi yuushshiza gaareti keehi deexxizayta. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሶሎሞኔይ ጾሳ ኬን ጎኤታናስ ጊዲ ጻርቂማላፔ ኦሲሲዳ ናምኡ ቱሳቲ፥ ሃ ኦይኪዛ ጊታ ጋባቴኔ ሚሽ ኢስታ ቦላ ዎ ዩሺዛ ጋሬቲ ኬሂ ዴጺዛይታ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ካዎይ ሶሎሞነይ ፆሳ ኬ ኦሶስ ጊግስዳ ናምኡ ቱሳታ፥ ግታ ከረታነ ጫና ጋረታ፥ ናሰ ብራታ ምዛነን ልካናዉ ዳንዳኤትቤና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Kawoy Solomoney Xoossa keetha oosos giigisida nam7u tuussata, gita keretanne caana gaareta, naase birata mizaanen likanaw danda7etibeenna. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሰሎሞን ለእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ መገልገያ ብሎ ከናስ ያሠራቸው ሁለት ዐምዶች፣ የውሃ ማጠራቀሚያው ክብ በርሜልና ተንቀሳቃሽ የዕቃ ማስቀመጫዎቹ ክብደታቸው ከሚዛን በላይ ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ንጉሥ ሰሎሞን ለቤተ መቅደስ ያሠራቸውን ሁለቱን ዐምዶች፥ ባለመንኰራኲር የዕቃ ማስቀመጫዎችና ታላቁን የውሃ ማጠራቀሚያ ገንዳ፥ በክብደታቸው ምክንያት ሊመዝኑአቸው አልቻሉም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቲ ሰሎሞን ንቤት እግዚኣብሄር ኢሉ ዝገበሮ ኽልተ ዓምድን ሓደ ጋብላን መንኰራዅር ዘለዎ መቐመጢ ኣቑሑን ዝተሰርሐሉ ነሃስ ዓብዪ ስለ ዝነበረ ኽመዝንዎ ኣይከኣሉን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ ሰሎሞን ንቤት እግዚኣብሄር ኢሉ ዝገበሮ ኽልተ ዓንድን ሓደ ባሕርን መቐመጢታትን ናይ እዚ ዂሉ ኣቓሑ ኣስራዚ ድማ ሚዛን ኣይነበሮን። |