2 Kings 25:12 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቲ ኣዛዚ ሓለውቲ ግና ንገሊኦም ድኻታት እታ ሃገር ገዲፉ ገዲፉዎም፡ ኣታኽልቲ ወይንን ሓረስቶትን ኰይኖም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የአ​በ​ዛ​ዎ​ችም አለቃ ከሀ​ገሩ ድሆች ወይን ተካ​ዮ​ችና አራ​ሾች እን​ዲ​ሆኑ አስ​ቀረ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የዘበኞቹም አለቃ ከአገሩ ድሆች ወይን ተካዮችና አራሾች እንዲሆኑ አስቀረ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ነገር ግን ምንም ሀብት የሌላቸውን የመጨረሻ ድኾች፥ አትክልት ኰትኳቾችና መሬት አራሾች ይሆኑ ዘንድ በይሁዳ ምድር ትቶአቸው ሄደ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሽን ናቡዛራዳን ዉርሰ ህዬሳቱዋፐ አማሬዳዋንታ ዎይንያ ቱራ ቶካናዳንነ ጋድያ ጎሻናዳን ይሁዳን አሼዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Shin Naabuzaradaani wurssetsa hiyyeesatuwaappe amareedawantta woyniyaa turaa tokkanaadaaninne gadiyaa goshanaadan Yihudaan ashsheeda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Gidikkoka Nabuzaradaaney asaa garsafe putteesa manqotappe amardayta woyne tokkana malanne gade goyana mala heen aggides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጊዲኮካ ናቡዛራዳኔይ ኣሳ ጋርሳፌ ፑቴሳ ማንቆታፔ ኣማርዳይታ ዎይኔ ቶካና ማላኔ ጋዴ ጎያና ማላ ሄን ኣጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሽን ናቡዛርዳን ዉርሰ ማንቆታፐ ጉታ ዎይነ ቶካናዳነ ጋደ ጎያናዳ ይሁዳን አሽስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Shin Nabuzardaani wursetha manqotape guuthata woyne tokanaadanne gade goyanaada Yihudan ashshis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሆኖም አዛዡ ከአገሬው ሰዎች ምንም የሌላቸውን ድኾች ወይን እንዲተክሉ፣ ዕርሻም እንዲያርሱ እዚያው ተዋቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ነገር ግን ምንም ሀብት የሌላቸውን የመጨረሻ ድኾች፥ አትክልት ኰትኳቾችና መሬት አራሾች ይሆኑ ዘንድ በይሁዳ ምድር ትቶአቸው ሄደ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቲ ሓለቓ ሓለውቲ ግና ነቶም ድኻታት እታ ሃገር፥ ኣብ ኣታኽልቲ ወይኒ ኽዓዩን መሬት ክሓርሱን ኢሉ ሓደጎም።
Amharic Tigrinya 2011 እቲ ሓለቓ ዘብዔኛታት ግና ካብቶም ድኻታት እታ ሃገር ኣታኽልቲ ወይኒ ኺዐዩን መሬት ኪሐርሱን ኢሉ ሐደጎም።